የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹንና አገልግሎቱን በማስፋት የባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናልን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል አስተዳደር የስራ ሀላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ሀደ ሲንቄዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት አስመርቋል።
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ጨምሮ የቱሪስት መዳረሻ በሆነው የባሌ ዞን ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይህ የዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናል የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳለጥ ከሚኖረው ሀገራዊ ፋይዳ በተጨማሪ ለደንደበኞች ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።
የኢትጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት 14 ሳምንታዊ በረራዎችን ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ጨምሮ የቱሪስት መዳረሻ በሆነው የባሌ ዞን ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይህ የዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናል የቱሪስት ፍሰቱን ለማሳለጥ ከሚኖረው ሀገራዊ ፋይዳ በተጨማሪ ለደንደበኞች ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።
የኢትጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ ኤርፖርት 14 ሳምንታዊ በረራዎችን ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ በይፋ የተመረቀው የዋቆ ጉቱ ኤርፖርት ተርሚናል ጎብኚዎች፣ የንግዱ ማህበረሰብ እንዲሁም የአካባቢው ተወላጆች ከመላው ዓለም ወደ ባሌ ዞን ሲመጡ ምቾት ያለው አገልግሎት በመስጠት ቁልፍ መተላለፊያ (Gateway) ሆኖ ያገለግላል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ