ለአፍሪካ አሕጉር የመጀመሪያ የሆነውን ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ልንረከብ እነሆ ሶስት ቀናት ብቻ ቀርተውናል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
ልዩ፣ ምቹ እና አዝናኝ የበረራ ቆይታ ለአፍሪካ አህጉር የመጀመሪያ በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን! ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንደስትሪ ታሪክ የቀዳሚነታችን ማሳያ ከሆኑት ስኬቶቻችን አንዱ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን እነሆ በነገው እለት አዲስ አበባ ይገባል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለተኛው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን (ET-BAX) ፣ አየር መንገዳችን ለምቹ እና ዘመናዊ የደንበኞች አገልግሎት የሚሰጠውን ትኩረት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በአቪዬሽኑ ዘርፍ በአፍሪካ አህጉር ያለንን የመሪነት ሚና የሚያጠናክር ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000
አዲሱን የፈረንጆቹ 2025 ዓመት ከሶስተኛው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላናችን ጋር በስኬት ስንቀበል ታላቅ ደስታ ይሰማናል!
ምቹ እና ዘመናዊ አውሮፕላኖችን ስራ ላይ በማዋል ለደንበኞቻችን ምርጥ አገልግሎት ከመስጠት በተጨማሪ በአቪዬሽን መስኩ በአፍሪካ ስኬታማ የሆንበትን መሪነት እና በዓለም ደርጃ ያለንን ተወዳዳሪነት አጠናክረን እናስቀጥላለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000
ምቹ እና ዘመናዊ አውሮፕላኖችን ስራ ላይ በማዋል ለደንበኞቻችን ምርጥ አገልግሎት ከመስጠት በተጨማሪ በአቪዬሽን መስኩ በአፍሪካ ስኬታማ የሆንበትን መሪነት እና በዓለም ደርጃ ያለንን ተወዳዳሪነት አጠናክረን እናስቀጥላለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000