ለ24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተዘጋጅተዋል?
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደወትሮው ሁሉ የ2017 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደወትሮው ሁሉ የ2017 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ በድምቀት የተካሄደው የ2017 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖንሰር በመሆኑ ክብር ይሰማዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ታላቁሩጫበኢትዮጵያ2017
በምቾት እና በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ታጅበው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ብሩህ የስራ ሳምንት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው APEX Passenger Choice Awards 2025 የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ደረጃ ዕውቅና እና ሽልማት ማግኘቱን ሲያበስር በደስታ ነው። ይህ የአለም አራት ኮኮብ አየር መንገድ ሽልማት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ከተረጋገጡ ጉዞዎች ከበረራ በኋላ ከመንገደኞች በተሰጡ ድምፆች መሰረት የተበረከተና በአቪዬሽኑ ዘርፍ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው አለም አቀፍ ዕውቅና ነው። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ http://tiny.cc/o8yvzz
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ክፍል መንገደኞች የተዘጋጀ አዲስ የበረራ ላይ ዝርዝር የምግብ አማራጮችን የማስተዋወቅና የቅምሻ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል አካሄደ። መርሐግብሩ አዲሱን የበረራ ላይ ምግብ አማራጮች ከማስተዋወቅ ባለፈ ከኢኮኖሚ እና ቢዝነስ ክፍል መንገደኞቻችን ተገቢውን ግብረ መልስ ለማግኘት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ