የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ሲሸልስ “አንድ ትኬት ይግዙ አንድ በነፃ ይሸለሙ” የጉዞ ጥቅል አዘጋጅቷል:: የዚህ ልዩ ቅናሽ ሽያጭ ከጥቅምት 22 እስከ ህዳር 6፣ 2017 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን ጉዞዎን ከህዳር 1፣ 2017 እስከ ታህሳስ 22፣ 2017 ያድርጉ። ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሲሸልስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሲሸልስ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲሸልስ “አንድ ትኬት ይግዙ አንድ በነፃ ይሸለሙ” የጉዞ ጥቅል አዘጋጅቷል:: በዚህ ልዩ ቅናሽ የ 2 ምሽት ቆይታ በማድረግ ዘና ይበሉ! ስለ ልዩ የጉዞ ጥቅሉ ተጨማሪ መረጃ በአቅራቢያዎ የሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን አሊያም የጉዞ ወኪልዎን ማግኘት ይችላሉ።
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሲሸልስ
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሲሸልስ