Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር የሚያቀርበውን ሳምንታዊ “የኢትዮጵያ” የተሰኘ በአየር መንገዳችን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ ላይ ያተኮረ ፕሮግራም እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንግላዴሽ ዳካ የሚያደርገውን አዲስ በረራ ዛሬ ምሽት ጀመረ። የበረራውን መጀመር በማስመልከት በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦዲሩዛማን፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የንግድ ዘርፍ ክፍል ዋና ሀላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንት አባላት በተገኙበት ደማቅ የበረራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ተከናውኗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ልዩ፣ ምቹ እና አዝናኝ የበረራ ቆይታ ለአፍሪካ አህጉር የመጀመሪያ በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን! ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንደስትሪ ታሪክ የቀዳሚነታችን ማሳያ ከሆኑት ስኬቶቻችን አንዱ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን እነሆ በነገው እለት አዲስ አበባ ይገባል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ