የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ በሚያደረገው ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ላይ ሶስት ተጨማሪ በረራዎች በማከል ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን ሳምንታዊ የመንገደኛ በረራ አገልግሎት ወደ አስር ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ፤ በልዩ መስተንግዷችን ልዩ ግዜ ያሳልፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ጓንዡ #ቻይና
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ጓንዡ #ቻይና