በምድረቀደምቷ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ከዋክብት ተገኝተዋል! ከስፖርት፣ ከመዝናኛው፣ ከፋሽን ወዘተ ኢንዱስትሪ የተሰባሰቡት ከዋክብቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ስካይላይት ሆቴል ማራኪ የራት እና የዕውቅና ምሽት ነበራቸው። ከዋክብቱ በሀገራችን ያደረጉት ቆይታ በአፍሪካውያን ዘንድ የባህል ልውውጥ እንዲጎለብት ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአህጉሪቱ የዘረጋው ሰፊ የጉዞ መረብ አፍሪካውያን በባህል፣ በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ ግንኙነት ያላቸውን ሀብት እንዲጋሩ እያስቻለ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አፍሪካ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አፍሪካ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፓ የውብ ተፈጥሮና መልከዓ ምድር፣ ማራኪ ታሪካዊ ቦታዎች እና ቅርሶች ባለቤት ወደ ሆነችው የፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው በሳምንት አራት ቀናት በመብረር አፍሪካን ከፖላንድ ብሎም ከተቀረው ዓለም ያገናኛል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፖላንድ #አፍሪካ #ዋርሶው
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፖላንድ #አፍሪካ #ዋርሶው