የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አገልግሎት በአውሮፓዊቷ ቤልጂየም የሌዥ ከተማ ቀዳሚ ከሆኑ የጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን አስመስክሯል።
አየር መንገዱ እ.ኤ.አ. በ2023 ዓ.ም. ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ አፍሪካ፣ ኤዥያ፣ አውሮፓ መካከለኛው ምስራቅ እና ወደ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴው ውስጥ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአየርመንገድጭነትእናሎጂስቲክስአገልግሎት
አየር መንገዱ እ.ኤ.አ. በ2023 ዓ.ም. ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ አፍሪካ፣ ኤዥያ፣ አውሮፓ መካከለኛው ምስራቅ እና ወደ ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ ሀገራት በማመላለስ በኢኮኖሚው እንቅስቃሴው ውስጥ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአየርመንገድጭነትእናሎጂስቲክስአገልግሎት