የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአንድነትና የመተሳሰብ ምልክት የሆነውን የታላቁን የሮመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በስካይላይት ሆቴል የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሔደ። በመርሐ-ግብሩ ሚኒስትሮች፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አመራሮችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም አምባሳደሮች እና የክብር እንግዶች ታድመዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ