በሚያምር ኢትዮጵያዊ ፈገግታ በታጀበው መስተንግዶአችን ይደሰቱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከሰባት የአፍሪካ ሀገራት ከ1500 በላይ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አስመረቀ።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
ምቾትዎን ጠብቀን እርስዎን በብቃት ማገልገላችን የሁልግዜም ኩራታችን ነው! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ዓርብ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ)፣ ጎንደር፣ ላሊበላ እና ባህርዳር የሚደረጉ በረራዎች የተሰረዙ መሆናቸውን ለክቡራን ደንበኞቹ ለመግለጽ ይወዳል፡፡
ወደሥፍራው ለመጓዝ ትኬት የቆረጣችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን ትኬታችሁ ለአንድ ዓመት ያህል የሚያገለግል መሆኑን አውቃችሁ ወደፊት በፈለጋችሁት ቀን ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ መቀየር የምትችሉ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ነገር ግን ገንዘብ ተመላሽ እንዲሆንላችሁ የምትፈልጉ ክቡራን ደንበኞቻችን አቅራቢያችሁ ወዳሉ የአየር መንገዱ የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ወይንም የጉዞ ወኪሎቻችሁ በመቅረብ መስተናገድ እንደምትችሉ በትህትና እንገልጻለን፡፡
አየር መንገዱ በዚህ ረገድ ለሚፈጠረው መጉላላት ልባዊ ይቅርታውን ያቀርባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ዓርብ ወደ ደሴ (ኮምቦልቻ)፣ ጎንደር፣ ላሊበላ እና ባህርዳር የሚደረጉ በረራዎች የተሰረዙ መሆናቸውን ለክቡራን ደንበኞቹ ለመግለጽ ይወዳል፡፡
ወደሥፍራው ለመጓዝ ትኬት የቆረጣችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን ትኬታችሁ ለአንድ ዓመት ያህል የሚያገለግል መሆኑን አውቃችሁ ወደፊት በፈለጋችሁት ቀን ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ መቀየር የምትችሉ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ነገር ግን ገንዘብ ተመላሽ እንዲሆንላችሁ የምትፈልጉ ክቡራን ደንበኞቻችን አቅራቢያችሁ ወዳሉ የአየር መንገዱ የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ወይንም የጉዞ ወኪሎቻችሁ በመቅረብ መስተናገድ እንደምትችሉ በትህትና እንገልጻለን፡፡
አየር መንገዱ በዚህ ረገድ ለሚፈጠረው መጉላላት ልባዊ ይቅርታውን ያቀርባል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ.ም.
#የኢትዮጵያአየርመንገድ