የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ክብርት ፍራንሲያ ማርኬዝ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጥር ግቢ ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በቆይታቸውም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ሐላፊ አቶ ለማ ያደቻ እና ከሌሎች ከፍተኛ የአየር መንገዱ ማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሒደዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አትላንታ ቀጥታ በረራ @FanaBroadcastingCorporate
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዴንማርክ ኮፐንሀገን ከተማ በሳምንት አምስት ግዜ የሚያደርገውን በረራ ጀመረ።