የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀዳሚ የአቪዬሽን ድርጅት (Aviation Brand) እና በአህጉሪቱ ከፍተኛ አድናቆት ካላቸው ድርጅቶች መካከል አንዱ በመሆን በርካታ ሽልማቶችን ከብራንድ አፍሪካ (Brand Africa) መቀበሉን ሲገልጽ በደስታ ነው።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ፣ በአቪየሽን መስክ ብቁ የሚያደርግዎ ማዕከል!
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሙሉ የመጓጓዣ ወጪያቸው ተሸፍኖ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ከሚሄዱት አንድ መቶ ሕፃናት መካከል ለመጀመሪያዎቹ አራት ሕፃናት የሽኝት ፕሮግራም ተካሔደ። በሽኝት ፕሮግራሙ ላይ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሽሪ ሮበርት ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ እና የሌሎች ባለድርሻ ተቋማት ሓላፊዎች ተገኝተዋል።