የአህጉራችን ትልቁ የልህቀት ማዕከል የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ በዛሬው ቀን በመልቲ ክሩ ፓይለት ፍቃድ ፕሮግራም እና በንግድ ፓይለት የስልጠና ፍቃድ መርሃ ግብር 236 ፓይለቶችን አስመርቋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍105❤65👏19🎉19🥰18
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሔደው "Aviators Africa Tower Awards 2022" በሶስት ዘርፎች ተሸላሚ ሆነ። እንዲሁም የአየር መንገዳችን የቦርድ ሊቀ መንበር አቶ ግርማ ዋቄ የ "Aviators Africa Hall of Fame 2022" ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ትራንስፖርት ትስስር ፣ በአቪዬሽን ስልጠና እና ሴቶችን በማብቃት ዘርፎች ተሸላሚ ሆኗል።
❤84👍67🎉9👏5🥰4