የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በአመታዊው “Air Cargo News Award” ‘’ምርጥ የአለም እቃ ጭነት አገልግሎት ሰጪ አየር መንገድ’’ እና ‘’ምርጥ የአፍሪካ እቃ ጭነት አገልግሎት ሰጪ አየር መንገድ’’ በመባል ሁለት ሽልማቶችን ተቀዳጀ።
https://www.aircargonews.net/people/air-cargo-news-awards-2022-winners-revealed/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ACNAwards22
https://www.aircargonews.net/people/air-cargo-news-awards-2022-winners-revealed/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ACNAwards22
👏47👍24❤19🎉17