የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሽን አካዳሚን ተቀላቅለው ህልምዎን ያሳኩ! ተጨማሪ መረጃዎችን ከአካዳሚያችን ድረ-ገፅ እና የፌስቡክ ገፅ ያግኙ ።
http://www.ethiopianairlines.com/eaa
https://www.facebook.com/EthiopianAviation
http://www.ethiopianairlines.com/eaa
https://www.facebook.com/EthiopianAviation
👍55❤27👏3🥰1
በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሔደ ባለው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በጀግኖቹ አትሌቶቻችን ለተሰንበት ግደይ እና ታምራት ቶላ በተገኘው የወርቅ ሜዳሊያ እንኳን ደስ አለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤120👍60🥰21👏21
በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ ባለው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግናዋ አትሌት ጎይቶቶም ገብረስላሴ አማካይነት ሶስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤103👍38👏18🥰8
“ቁልፍ መርሀችን በተለያዩ የቢዝነስ ሞዴሎች ፈጣን ፣ትርፋማ እና ዘላቂ እድገት ማስመዝገብ ነው።"
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከ VoyagesAfriq Travel Media ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተወሰደ።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://issuu.com/voyagesafriq/docs/va_mag_july22_2_
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ከ VoyagesAfriq Travel Media ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተወሰደ።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://issuu.com/voyagesafriq/docs/va_mag_july22_2_
👍37❤7🥰3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና De Havilland አውሮፕላን አምራች ካምፓኒ አራት Q-400 የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ወደ ካርጎ ለመቀየር የሚያስችሉ መለዋወጫዎችን ለማቅረብ የሚያስችል ቅድመ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://bit.ly/3RPQwX4
https://bit.ly/3RPQwX4
👍46❤12🥰1
በአቪዬሽን ኢንደስትሪው አንጋፋ የሆነው አየር መንገዳችን ለሀገራችን ብሎም ለአህጉራችን ክብርን እያጎናፀፈ በስኬት ከፍታ መብረሩን ይቀጥላል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
👍43❤36
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ማረፊያ እግሮች የመለዋወጥ (Landing Gear Exchange) ስምምነትን ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ካምፓኒ ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱ አየር መንገዳችን በቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ላይ የሚደረጉ የLanding Gear ጥገናዎችን የበለጠ ቀልጣፋ በማድረግ አውሮፕላኑን በአጭር ጊዜ ለበረራ ብቁ የሚያደርግ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ስምምነቱን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት “ይህ ስምምነት አየር መንገዳችን የቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ወደ አገልግሎት ባስገባበት አስረኛ አመት ላይ የተደረገ ሲሆን ከቦይንግ ካምፓኒ ጋር ያለንን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት ማሳያ ነው” ብለዋል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3IYNOut
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3IYNOut
👍40❤21👏6
በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ ባለው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግናዋ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አማካይነት አራተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን!🇪🇹🥇
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤90👍47🥰10
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስዊዘርላንድዋ የቢዝነስ ማዕከል በመባል ወደ ምትታወቀው ዙሪክ ከተማ ከጥቅምት 20 ፣ 2015 ዓ.ም ጀምሮ በረራ የሚጀምር መሆኑን በደስታ ያበስራል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤44👍21👏4