የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ 45 % ድርሻ በዛምቢያ መንግስት ከሚተዳደረው “Industrial Development Corporation” ጋር የዛምቢያን ብሔራዊ አየር መንገድ አቋቁሞ ስራ ለማስጀመር ዝግጅት አጠናቅቋል። በጋራ የመስራት ስምምነቱን አስመልክተው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም “ስምምነቱ አየር መንገዳችን በ 2025 እቅዱ ያስቀመጠው በአፍሪካ በርካታ የአቪዬሽን ቢዝነስ ማዕከል የመፍጠር ስትራቴጂ አካል ነው” ብለዋል።
https://bit.ly/3pc8FAX
https://bit.ly/3pc8FAX
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ''ቢዝነስ ትራቭለርስ '' መጽሄት የሚያዘጋጀውን “የ2021 የቢዝነስ ተጓዦች የአፍሪካ ምርጥ” አሸናፊ ሆነ ። አየር መንገዳችን ሽልማቱን ሊያገኝ የቻለው ከኮቪድ-19 ጋር በተያያያዘ እየወሰዳቸው ያሉ ቅድመ ጥንቃቄዎች ፣ ከጉዞ ትኬት ጋር በተገናኘ የሚሰጠው ፈጣን ምላሽ እንዲሁም በወረርሽኙ ወቅት ለተከሰቱ የጉዞ መስተጓጐሎች ለሰጠው የተቀላጠፈ የጉዞ ማስተካከያ አገልግሎት እና ተያያዥ መስፈርቶች በቢዝነስ መንገደኞች በመመረጡ ነው።
https://bit.ly/3pkNHQH
https://bit.ly/3pkNHQH
ከመላው አለም ወደ ኢትዮጵያ ለሚደረገው #ታላቅጉዞወደሐገርቤት እስከ 30% ቅናሽ ማዘጋጀታችንን በታላቅ ደስታ እንገልፃለን።
ከአሁን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 11 2014 ዓ.ም ተመዝግበው ትኬትዎን ይግዙ ። ከታህሳስ 23 2014 ዓ.ም እስከ ጥር 23 2014 ዓ.ም ይጓዙ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከአሁን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 11 2014 ዓ.ም ተመዝግበው ትኬትዎን ይግዙ ። ከታህሳስ 23 2014 ዓ.ም እስከ ጥር 23 2014 ዓ.ም ይጓዙ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካር ትራውለር ጋር በመተባበር በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመንገደኞች የመኪና ኪራይ እና የማስተላለፊያ አገልግሎት ጀመረ። አገልግሎቱ ተጓዦች ተሽከርካሪዎችን ከሦስተኛ ወገን የመኪና አከራይ አቅራቢዎች እንዲከራዩ የሚያስችል ሲሆን ተጓዦች ከየትኛውም ሥፍራ ሆነው በአየር መንገዱ ድረ-ገጽ እና በሞባይል ስልክ መተግበሪያ አማካኝነት ቦታ ማስያዝ እንዲችሉ አገልግሎቱ በዲጅታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ተደርጓል።
https://bit.ly/3lIXX3U
https://bit.ly/3lIXX3U
ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እለታዊ የበረራ አገልግሎት ወደ ሰመራ ከታህሳስ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በመንገዳችን ሁሉ የላቀ ስኬት እያስመዘገቡ ማለፍ የሁል ግዜ ባህላችን ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ትልቅ ያልሙ፤ በስኬት ከፍታ ይብረሩ!
#የኢትዮዽያአየርመንገድ
#የኢትዮዽያአየርመንገድ
በኦን ላይን ቼክ ኢን ማድረጊያ ኪዮስኮች የቀልጣፋ እና ዘመናዊ አገልግሎት ተጠቃሚ ይሁኑ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ #ታላቅጉዞወደሐገርቤት የትኬት ሽያጭ እስከ ታህሳስ 16 ቀን 2014 መራዘሙን በደስታ ይገልጻል። ለበለጠ መረጃ ከስር ያለውን ማስፈንጠርያ ይጫኑ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/en-na/great-ethiopian-home-coming
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/en-na/great-ethiopian-home-coming
በዓለማችን በሚበርባቸው አገራት ብዛት የ4ኛ ደረጃን የያዘ ግዙፍ አየር መንገድ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://insightsartist.com/largest-airlines-in-the-world-by-countries-served/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://insightsartist.com/largest-airlines-in-the-world-by-countries-served/
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) በፋርማሲዩቲካል ሎጅስቲክስ የገለልተኛ ገምጋሚ (CEIV Pharma) የልህቀት ማዕከልነት ሰርተፍኬት አገኘ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህንን ሰርተፍኬት በማግኘት ከአፍሪካ ቀዳሚው አየር መንገድ ነው፡፡ ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://bit.ly/3esbngF
https://bit.ly/3esbngF
ታዋቂዋ የሆሊውድ ተዋናይት ፣ኮሜድያንና ደራሲ Tiffany Haddish በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረሯ ኩራት ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ ብሎም የአፍሪካ ውበት እና ኩራት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው የካቲት ወር ጀምሮ ወደ በርበራ ሶማሌ ላንድ በረራ ይጀምራል።እርሶም ጉዞዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያድርጉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2