የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ.ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከ Heart Attack Ethiopia Inc “ጋር የጋራ መግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱ Heart Attack Ethiopia Inc የተሰኘው ድርጅት በኢትዮጵያ ለልብ እና ስትሮክ ህመም የሚሰጠውን የበጎ ፍቃድ ህክምና አገልግሎት ብሔራዊ አየር መንገዳችን በተለያዩ መንገዶች እገዛ እንዲያደርግ ያስችለዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተፈራረመው ይህ ስምምነት የበጎ ፍቃድ የህክምና አገልግሎቱ የበለጠ እንዲጠናከር እና ተደራሽ እንዲሆን የሚያግዝ ሲሆን አየር መንገዳችን ከመደበኛ የስራ እንቅስቃሴው በተጨማሪ የማሕበራዊ አገልግሎት በመስጠት ረገድም ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ስምምነቱ Heart Attack Ethiopia Inc የተሰኘው ድርጅት በኢትዮጵያ ለልብ እና ስትሮክ ህመም የሚሰጠውን የበጎ ፍቃድ ህክምና አገልግሎት ብሔራዊ አየር መንገዳችን በተለያዩ መንገዶች እገዛ እንዲያደርግ ያስችለዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተፈራረመው ይህ ስምምነት የበጎ ፍቃድ የህክምና አገልግሎቱ የበለጠ እንዲጠናከር እና ተደራሽ እንዲሆን የሚያግዝ ሲሆን አየር መንገዳችን ከመደበኛ የስራ እንቅስቃሴው በተጨማሪ የማሕበራዊ አገልግሎት በመስጠት ረገድም ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ባልተቋረጠ ትጋት እና ስኬት እርስዎን ማገልገላችንን እንቀጥላለን! አጓጊ የበረራ አማራጮቻችንን ይቃኙ!
https://www.ethiopianairlines.com/et
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/et
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና አዲስ አመትን በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በድምቀት አከበረ። ይህን በዓል አስመልክቶ በተካሄደው መርሃግብር ላይ ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቻችን ለሚጓዙ መንገደኞቻችን ልዩ ልዩ ስጦታዎች የተበረከተ ሲሆን ወደ ቻይና መዳረሻዎቻችን በሚያቀኑ በረራዎቻችንም ላይ በድምቀት ይከበራል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በየትኞቹ የአውሮፐላኖቻችን አይነቶች ተጉዘው ያውቃሉ? #የኢትዮጵያአየርመንገድ
Anonymous Poll
54%
ዲ. ኤች-8 (Q-400)
49%
ቦይንግ -737
39%
ቦይንግ -777
38%
ቦይንግ -787 ድሪም ላይነር
40%
ኤርባስ A350