የኢትዮጵያ አየር መንገድ መጪው ትውልድ ሁሉ በሀላፊነት ተረክቦ ስኬቱን የሚያረጋግጥለት የሀገራችን እና የአህጉራችን ኩራት ሆኖ ይቀጥላል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትህትና በተላበሰ ልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ሊያገለግልዎ ሁሌም ዝግጁ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ሞምባሳ ከ1,100 ዶላር ጀምሮ የ2 ሌሊት የ3 ቀናት ሆቴል ቆይታን ያካተተ “አንድ ትኬት ይግዙ አንድ በነፃ ይሸለሙ” ልዩ የጉዞ ጥቅል አዘጋጅቷል:: ትኬትዎን ከታህሳስ 6፣2017 እስከ እስከ ጥር 23 ፣2017 ዓ.ም ድረስ ገዝተው በረራዎን ከታህሳስ 21 እስከ የካቲት 21፣ 2017 ዓ.ም ያድርጉ። ስለ ልዩ የጉዞ ጥቅሉ ተጨማሪ መረጃ በአቅራቢያዎ ከሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን አሊያም የጉዞ ወኪልዎን ማግኘት ይችላሉ።
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ደንብና እና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @TimothGB ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለተኛው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን (ET-BAX) ፣ አየር መንገዳችን ለምቹ እና ዘመናዊ የደንበኞች አገልግሎት የሚሰጠውን ትኩረት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በአቪዬሽኑ ዘርፍ በአፍሪካ አህጉር ያለንን የመሪነት ሚና የሚያጠናክር ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000