የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንግላዴሽ ዳካ የሚያደርገውን አዲስ በረራ ዛሬ ምሽት ጀመረ። የበረራውን መጀመር በማስመልከት በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦዲሩዛማን፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የንግድ ዘርፍ ክፍል ዋና ሀላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንት አባላት በተገኙበት ደማቅ የበረራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ተከናውኗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ልዩ፣ ምቹ እና አዝናኝ የበረራ ቆይታ ለአፍሪካ አህጉር የመጀመሪያ በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን! ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንደስትሪ ታሪክ የቀዳሚነታችን ማሳያ ከሆኑት ስኬቶቻችን አንዱ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን እነሆ በነገው እለት አዲስ አበባ ይገባል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኤርባስA350-1000 #በአፍሪካቀዳሚ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን በፈረንሳይ ቱሉዝ በተካሄደ ስነስርዓት ከኤርባስ ኩባንያ ተረከበ።
በርክክብ ስነስርዐቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የአየር መንገዳችን ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና የኤርባስ ኩባንያ የስራ ሀላፊዎች የተገኙ ሲሆን ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተረከበው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በርክክብ ስነስርዐቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የአየር መንገዳችን ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና የኤርባስ ኩባንያ የስራ ሀላፊዎች የተገኙ ሲሆን ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተረከበው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ