የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓመታዊውን የሰራተኞች ቀን በደማቅ ሁኔታ አከበረ። በስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የአየር መንገዱ ከፍተኛ አመራር አባላት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቀዳማዊ መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ተካልኝ ተርፋሳ፣ የባለድርሻ አካላት ተወካዮች፣ ሰራተኞችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን የላቀ የስራ አፈፃፀም ያስመዘገቡ የስራ ክፍሎች እና ሰራተኞች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤23👍8👏5🥰1