የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ የባንጉዊ በረራ በአየር ማረፍያው ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በዘጠኝ የተለያዩ የኤክስፖርት ምድቦች ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሦስት ላኪዎች እውቅና በመስጠት በደማቅ ስነስረአት የካርጎ ደንበኞች ቀንን አከበረ።
የበረራ ባልደረቦቻችን ፈገግታ የሞላበት መስተንግዶ ጉዞዎን ምቹ ያደርገዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ