Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.7K subscribers
3.86K photos
145 videos
2 files
415 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሁለት ሳምንታት 86 በረራዎችን በማድረግ ከ110 ሚሊየን በላይ የአበባ ምርት ወደተለያዩ ሀገራት አጓጉዟል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ ተወዳዳሪ ይሁኑ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመረጃ እባክዎን ድረገጻችንን ይጎብኙ፤ http://www.ethiopianairlines.com/eaa
👍1
ቀጣይ በረራዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በማቀድ ሳምንቱን ይጀምሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምስል; tocalero
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቅጽዎን (Boarding Pass) ባሻዎት ጊዜ እና ቦታ በምቾት ማግኘት የሚችሉበትን ሁነኛ አማራጭ ሲያቀርብልዎ በታላቅ ደስታ ነው:: በእጅ ስልክዎ ወይም በድረ ገፃችን ቼክ ኢን ሲያደርጉ ጊዜዎን ቆጥበው ቀልጣፋ አገልግሎት ያገኛሉ። አገልግሎቱን እጅግ በቀላሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድን መተግበሪያ ከGoogle Play ወይም Apple Store ላይ በማውረድ ተጠቃሚ ይሁኑ:: ለበለጠ መረጃ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ቢሮ ያነጋግሩ ወይም በስልክ ቁጥራችን +251116179900 ይደውሉ::
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://youtu.be/gBQYLYywzGg
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ capt.tewodros ናቸው ፤ እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
2👍2
የአፍሪካ ሬድዮ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ በሆኑት ፓትሪክ ኩዋርኮ የተመራ የአፍሪካ ሬድዮ ግሩፕ የሚዲያ ቡድን እና የቃና ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዴቪድ ወርቁ እንዲሁም የ”ኢንክሉሲቭ ብሮድካስት”ማኔጅመንት አባላት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመገኘት ጉብኝት ያካሄዱ ሲሆን ከኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ መሳይ ሽፈራው ጋር አየር መንገዱ ከሚዲያዎቹ ጋር አብሮ ሊሰራ በሚችልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
👍31
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አለምን ይጎብኙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“የሁላችንም ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰርቪስ ኢንደስትሪው እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርጓል።”

ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር
👍2
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @KileleshwaFarms ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአዲሱ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናላችን ከበለጠ ምቾት እና ዘመናዊ አገልግሎት ጋር እንጠብቅዎታለን!
ይምጡና ከእኛ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአለም አቀፉ አየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) የ CEIV ሰርተፍኬት የተሰጠው የመጀመሪያው የአፍሪካ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ከ 35 በላይ ለሚሆኑ የአለም ሀገራት ማጓጓዙን ሲገልፅ ኩራት ይሰማዋል። አስተማማኝ እና ጥራት ያለው የካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት!

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ እና ውጤታማ ይሁኑ።
corporate.ethiopianairlines.com/eaa/training-schools
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ብሩህ እና ስኬታማ ሳምንትን ተመኘን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
በፈገግታ ታጅበው ከእኛ ጋር ይጓዙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍3
መልካም የዓድዋ ድል በዓል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግማሽ ዓመቱ 4.1ሚሊዮን ደንበኞችን አጓጓዘ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር በሂልተን ሆቴል በዛሬው ዕለት በተገመገመበት ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አሰፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ወልደ ማሪያም እንደገለፁት አየር መንገዱ ከመሰል ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ድርጅቶች አንጻር በተለያዩ መመዘኛዎች ሲታይ የላቀ ዕድገት አሳይቷል፤ ትርፋማነቱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ቀጥሏል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ በአሁኑ ጊዜ በርካታ የአየር መንገዶች በአስቸጋሪ ወቅት ላይ ቢሆኑም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ባሳየው ትርፋማነት፣ በወጪ ቅነሳ ረገድ ውጤት ማስመዝገቡና በተለይ በዕቃ ማጓጓዝ አገልግሎት ያሳየው አመርቂ አፈፃፀም የሚደነቅ መሆኑን ገልፀዋል።
👍1