Dagmawi Babi
6.83K subscribers
15.9K photos
2.14K videos
243 files
2.26K links
Believer of Christ | Creative Developer.

Files Channel: https://t.me/+OZ9Ul_rSBAQ0MjNk

Community: @DagmawiBabiChat
Download Telegram
Lord of The Rings
— The Fellowship of The Ring

Tells the story Frodo Baggins, a young hobbit who inherits the One Ring, a powerful artifact sought by the Dark Lord Sauron to enslave Middle-earth. To destroy the Ring, Frodo sets out on a journey to Mount Doom, accompanied by a fellowship of eight companions including hobbits, humans, an elf, a dwarf, and the wizard Gandalf. Facing numerous dangers

This movie was made back in 2001 and it's completely understandable why it was considered to be so great. While the story is very nice, the visuals and environment is so engulfing. Throughout the movie, not only did I feel like I was completely immersed but living in a different universe even outside of the movie.

Idk how to navigate all the witchery, dark magic, spirits and stuff as a Christian but aside from that you can find some iconic memes and references in the movie, and you'll definitely enjoy watching it.

I saw the 3:48hr version, which took me like 3 consecutive days a week ago. But it was very nice and thrilling too. If you enjoy playing DnD you're definitely going to enjoy watching this.

#LoTR #TheFellowshipOfTheRing #Movies
@Dagmawi_Babi
🔥6❤2🌚2
I plan on finishing every LoTR movie and this's def gonna take time lol

Def gonna watch multiple others meanwhile
❤32🔥3
Good night ✨

"እግዚአብሔር ከሩቅ ተገለጠልን፤ እንዲህም አለን፤ “በዘላለማዊ ፍቅር ወድጄሻለሁ፤ ስለዚህም በርኅራኄ ሳብሁሽ።"
— ኤርምያስ 31:3

#Scripture
@Dagmawi_Babi
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤33
ኢሳይያስ 31:1, 3

"ወደ እስራኤል ቅዱስ ለማይመለከቱ፣ ከእግዚአብሔርም ርዳታን ለማይሹ፣ ነገር ግን፤ ለርዳታ ብለው ወደ ግብፅ ለሚወርዱ፣ በፈረሶች ለሚታመኑ፣ በሠረገሎቻቸው ብዛት፣ በፈረሶቻቸውም ታላቅ ብርታት ለሚመኩ ወዮላቸው!
...
ግብፃውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ እግዚአብሔር እጁን ሲዘረጋ፣ ርዳታ ሰጪው ይሰናከላል፤ ተረጂውም ይወድቃል፤ ሁለቱም በአንድ ላይ ይጠፋሉ።"
❤22
ኢሳይያስ 31:4

"እግዚአብሔር እንዲህ ብሎኛል፤ “አንበሳ ወይም የአንበሳ ደቦል የሰበረውን ይዞ ሲያገሣ፣ ብዙ እረኞች ተጠራርተው ሲመጡበት፣ ጩኸታቸው እንደማያስፈራው፣ በድምፃቸውም እንደማይታወክ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በጽዮን ተራራና በከፍታዎቿ ላይ ለውጊያ እንዲሁ ይወርዳል።"
❤‍🔥20❤4
ኢሳይያስ 31:5

"በዐናት ላይ እንደሚያንዣብቡ ወፎች፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን እንዲሁ ይጋርዳታል፤ ይከልላታል፤ ይታደጋታል፤ በላይዋ ያልፋል፤ ያድናታልም።”
❤18
ኢሳይያስ 31:6-7

"እናንተ እስራኤላውያን ሆይ፤ እጅግ ወዳመፃችሁበት ወደ እርሱ ተመለሱ። በዚያን ቀን በኀጢአት የተሞላ እጃችሁ የሠራቸውን የወርቅና የብር ጣዖቶች ሁላችሁም ትጥላላችሁና።"
❤24
❤34❤‍🔥6⚡2🥰2👍1👎1🔥1😍1😭1👀1🤗1
❤9🥰6🔥3👎1😍1
❤12👍1🥰1😍1😭1🤗1
❤11🥰1😍1🤗1
❤5🥰2😍1🤗1
ዮሐንስ 13:1

"በዓለም የነበሩትን፣ የራሱ የሆኑትን ወደዳቸው፤ እስከ መጨረሻም ወደዳቸው።"
❤11🔥11