ለልጁ ማሳደጊያ ላለመክፈል ሞቱን ያወጀው አሜሪካዊ እስርና የገንዘብ ቅጣት ይጠብቀዋል
የ39 አመቱ አሜሪካዊ ለልጁ ማሳደጊያ እንዲከፍል የተወሰነበትን ገንዘብ ከመስጠት ሞቱን ማወጅ መርጧል።
ጄሴ ኪፕ የተባለው የኬንታኪ ነዋሪ በካሊፎርኒያ ለምትኖር የቀድሞ ባለቤቱ 100 ሺህ ዶላር እንዲከፍል ተወስኖበታል፤ ለልጁ ማሳደጊያ የሚሆን።
ለቀድሞ ባለቤቴ ድንቡሎ ሳንቲም ከምሰጥ ይልቅ “ሞቼ ልገላገል” በሚልም ህልፈቱን በራሱ ያውጃል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3PUktWM
የ39 አመቱ አሜሪካዊ ለልጁ ማሳደጊያ እንዲከፍል የተወሰነበትን ገንዘብ ከመስጠት ሞቱን ማወጅ መርጧል።
ጄሴ ኪፕ የተባለው የኬንታኪ ነዋሪ በካሊፎርኒያ ለምትኖር የቀድሞ ባለቤቱ 100 ሺህ ዶላር እንዲከፍል ተወስኖበታል፤ ለልጁ ማሳደጊያ የሚሆን።
ለቀድሞ ባለቤቴ ድንቡሎ ሳንቲም ከምሰጥ ይልቅ “ሞቼ ልገላገል” በሚልም ህልፈቱን በራሱ ያውጃል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3PUktWM
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
Council of Ministers Regulation No.543-2024.pdf
2.8 MB
የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አገልግሎት ለሚሰጣቸው የሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋትየትራፊክ ፍሰቱን ለመቆጣጠር የሚያሽችል አዲስ ደንብ በቅርቡ ይፋ አድርጓል::
።።።።።።።።።።።።።
ደንብ ቁጥር 165 /2016 ተብሎ የተሰየመው ይህ ደንብ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋት የትራፊክ ፍሰቱ እንዲስተካከል ና በዋናነት ደግሞ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ጠቀሜታ ያለው ነው፡፡
የዚህ ደንብ ዋና ዋና ድንጋጌዎች የተሸከርካሪ ማቆሚያ ክፍያ እንደሚያጠና እና ሲፈቅድ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፣የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታ ፍላጎትና አቅርቦት ጥናት አጥንቶ አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚተገብር፣ የፓርኪንግ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውን እንደሚያረጋግጥና እንደሚቆጣጠር የማረጋገጥ ሃላፊነት ነው፡፡
በተጨማሪም ደንቡ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አይነቶችን በመለየት በአይነታቸው መሰረት ለማስተዳደር እና ደረጃቸውን መሰረት በማድረግ የክፍያ አፈጻጸሙን የተሳለጠ ለማድረግ እና በተጨማሪም በግል የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች በተቀመጠው አግባብ የሚያስተዳድሩበት እና ከመንግስት ጋር በአጋርነት የሚሰሩበት ሁኔታ ያመቻቸ ነው፡፡
።።።።።።።።።።።።።
ደንብ ቁጥር 165 /2016 ተብሎ የተሰየመው ይህ ደንብ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አስተዳደር ስርዓትን በመዘርጋት የትራፊክ ፍሰቱ እንዲስተካከል ና በዋናነት ደግሞ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ጠቀሜታ ያለው ነው፡፡
የዚህ ደንብ ዋና ዋና ድንጋጌዎች የተሸከርካሪ ማቆሚያ ክፍያ እንደሚያጠና እና ሲፈቅድ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፣የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታ ፍላጎትና አቅርቦት ጥናት አጥንቶ አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን እንደሚያቀርብ ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚተገብር፣ የፓርኪንግ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውን እንደሚያረጋግጥና እንደሚቆጣጠር የማረጋገጥ ሃላፊነት ነው፡፡
በተጨማሪም ደንቡ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አይነቶችን በመለየት በአይነታቸው መሰረት ለማስተዳደር እና ደረጃቸውን መሰረት በማድረግ የክፍያ አፈጻጸሙን የተሳለጠ ለማድረግ እና በተጨማሪም በግል የተሸከርካሪ ማቆሚያ ስፍራ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች በተቀመጠው አግባብ የሚያስተዳድሩበት እና ከመንግስት ጋር በአጋርነት የሚሰሩበት ሁኔታ ያመቻቸ ነው፡፡
Project_coordinator_job_advertisement_for_Population_council.docx
26 KB
Ethiopian Lawyers with Disabilities Association
Note: Only short-listed candidates will be contacted.
Job Advertisement
👇👇👇👇👇👆👆👆👆👆👇
Position: Project Coordinator
Duration; one-year renewable contract
Location; Addis Ababa
Salary Range
Basic Salary 22,000 – 24,000 plus 1,500 ETB transport allowance and 1,000 ETB communication allowance
The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association is the first-ever professional association of persons with disabilities bringing together lawyers engaged in policy review and analysis, attorneys, prosecutors, judges, legal advisors and students with disabilities studying law in different parts of the country. Currently, ELDA has 226 active and registered members with in the nation. The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association (ELDA) was formed in November 2019 being the first-ever professional association of persons with disabilities.
Note: Only short-listed candidates will be contacted.
Job Advertisement
👇👇👇👇👇👆👆👆👆👆👇
Position: Project Coordinator
Duration; one-year renewable contract
Location; Addis Ababa
Salary Range
Basic Salary 22,000 – 24,000 plus 1,500 ETB transport allowance and 1,000 ETB communication allowance
The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association is the first-ever professional association of persons with disabilities bringing together lawyers engaged in policy review and analysis, attorneys, prosecutors, judges, legal advisors and students with disabilities studying law in different parts of the country. Currently, ELDA has 226 active and registered members with in the nation. The Ethiopian Lawyers with Disabilities Association (ELDA) was formed in November 2019 being the first-ever professional association of persons with disabilities.
Position 2: ATTORNEY
Educational background:
Minimum of LLB Degree in Law and 3 years of related work experience. Experience in Banking Sector is Advantageous.
Location: Head Office
https://etcareers.com/job/47063/goh-betoch-bank-new-job-vacancies-2024/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
Educational background:
Minimum of LLB Degree in Law and 3 years of related work experience. Experience in Banking Sector is Advantageous.
Location: Head Office
https://etcareers.com/job/47063/goh-betoch-bank-new-job-vacancies-2024/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=