221476 የአደራ ውል.pdf
802.3 KB
ገንዘብ በባንክ የተላከበት የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል ሆነ የአደራ ውል መኖሩን ለማስረዳት በቂ አይደለም።
ሰ/መ/ቁጥር 221476 ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም
የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል መኖሩን የሚያስረዳ ማስረጃ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 31737 ላይ የህግ ትርጉም መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በመዝገብ ቁጥር 150290 በሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም እና በሌሎች በርካታ መዝገቦች በተሰጠ ውሳኔ የባንክ የገንዘብ መላኪያ ሰነድ ገንዘብ መላኩን ከማስረዳት ውጪ በምን ምክንያት ገንዘቡ መላኩን ወይም ገንዘቡ በብድር የተሰጠ መሆኑን ሊያስረዳ እንደማይችል የህግ ትርጉም ተሰጥቷል፡፡ በመሆኑም በሰበር መዝገብ ቁጥር 31737 የተሰጠው የህግ ትርጉም በመዝገብ ቁጥር 150290 እና ሌሎች በርካታ መዝገቦች ላይ በተሰጠ ውሳኔ ተቀይሯል።
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሰ/መ/ቁጥር 221476 ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም
የባንክ ሐዋላ ወረቀት የብድር ውል መኖሩን የሚያስረዳ ማስረጃ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 31737 ላይ የህግ ትርጉም መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በመዝገብ ቁጥር 150290 በሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም እና በሌሎች በርካታ መዝገቦች በተሰጠ ውሳኔ የባንክ የገንዘብ መላኪያ ሰነድ ገንዘብ መላኩን ከማስረዳት ውጪ በምን ምክንያት ገንዘቡ መላኩን ወይም ገንዘቡ በብድር የተሰጠ መሆኑን ሊያስረዳ እንደማይችል የህግ ትርጉም ተሰጥቷል፡፡ በመሆኑም በሰበር መዝገብ ቁጥር 31737 የተሰጠው የህግ ትርጉም በመዝገብ ቁጥር 150290 እና ሌሎች በርካታ መዝገቦች ላይ በተሰጠ ውሳኔ ተቀይሯል።
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
በአዲስ አበባ መንገዶች ላይ ሽንት መሽናት 200 ብር ያስቀጣል
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቅርቡ ያወጣው ደንብ ቁጥር 150/2015 ምን ይከለክላል?
ሶፍት፥ወረቀት፥ የአቶብስ ትኬት ፥ የታሸገ ውሃ መያዣ ፕላስቲክ ጥሎ የተገኘ እንደሆነ 200 ብር መቀጮ ይከፍላል።የጣለውን እንዲያጸዳ ይገደዳል።
በመዲናዋ መንገዶች ላይ ሽንት ሲሸና የተገኘ ደግሞ 200 ብር እንዲከፍል ይደረጋል።
ሰርግና መሰል ህዝባዊ ፕሮግራሞች አዘጋጅቶ ካጠናቀቀ በሗላ ስፍራውን በተገኒው ሁኔታ ያላጸዳ 5ሺ ብር ይቀጣል።
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እስካሁን ደንቡን ማስተዋወቅ እና ማስተማር ላይ ቆይቻለው።አሁን ግን ወደእርምጃ መሄዴ ነው ብሏል።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig
👇👇👇
Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቅርቡ ያወጣው ደንብ ቁጥር 150/2015 ምን ይከለክላል?
ሶፍት፥ወረቀት፥ የአቶብስ ትኬት ፥ የታሸገ ውሃ መያዣ ፕላስቲክ ጥሎ የተገኘ እንደሆነ 200 ብር መቀጮ ይከፍላል።የጣለውን እንዲያጸዳ ይገደዳል።
በመዲናዋ መንገዶች ላይ ሽንት ሲሸና የተገኘ ደግሞ 200 ብር እንዲከፍል ይደረጋል።
ሰርግና መሰል ህዝባዊ ፕሮግራሞች አዘጋጅቶ ካጠናቀቀ በሗላ ስፍራውን በተገኒው ሁኔታ ያላጸዳ 5ሺ ብር ይቀጣል።
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እስካሁን ደንቡን ማስተዋወቅ እና ማስተማር ላይ ቆይቻለው።አሁን ግን ወደእርምጃ መሄዴ ነው ብሏል።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig
👇👇👇
Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/