222680.pdf
869 KB
በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ላይ የሚገኘው parol evidence rule በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ በሚታመንበት ጊዜ ተፈጻሚነት የለውም።
የውሉ ይዘት ለምሳሌ የገንዘቡ መጠን፡ በውሉ ላይ ያለው ቀን ወዘተ በሌላ ውጫዊ ማስረጃ ሊስተባበል ይችላል።
በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ ታምኖ የውሉ ይዘት ፊርማን ጨምሮ በአከራከረ ጊዜ በምን አይነት ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል? የሚለው ጥያቄ በተመለከተ የሰበር ችሎት የሚከተለውን የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
የቤት ሽያጭ ውል በሕግ ሥልጣን በተሰጠው ውል አዋዋይ ፊት መደረግ አለበት በሚል በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1723/1 ስር የተደነገገበት አንዱ አላማ ውሉ በጽሁፍ በሰፈረው አግባብ በእርግጥ የተደረገ ስለመሆኑ እና ይዘቱም እምነት የሚጣልበት መሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡በመሆኑም በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈው ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው የሚለው በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገው መሰረት በሕግ የታዘዘውን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ውል እንጂ ለማንኛውም ውል አይደለም፡፡
https://t.me/lawsocieties
የውሉ ይዘት ለምሳሌ የገንዘቡ መጠን፡ በውሉ ላይ ያለው ቀን ወዘተ በሌላ ውጫዊ ማስረጃ ሊስተባበል ይችላል።
በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ ታምኖ የውሉ ይዘት ፊርማን ጨምሮ በአከራከረ ጊዜ በምን አይነት ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል? የሚለው ጥያቄ በተመለከተ የሰበር ችሎት የሚከተለውን የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
የቤት ሽያጭ ውል በሕግ ሥልጣን በተሰጠው ውል አዋዋይ ፊት መደረግ አለበት በሚል በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1723/1 ስር የተደነገገበት አንዱ አላማ ውሉ በጽሁፍ በሰፈረው አግባብ በእርግጥ የተደረገ ስለመሆኑ እና ይዘቱም እምነት የሚጣልበት መሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡በመሆኑም በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈው ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው የሚለው በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገው መሰረት በሕግ የታዘዘውን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ውል እንጂ ለማንኛውም ውል አይደለም፡፡
https://t.me/lawsocieties
👍8
መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
አል ዐይን ኒውስ
መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
በጸረ ሙስና ዘመቻው አካሄድ እና ሊተኮርባቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች የህግ ባለሙያዎች ተናግረዋል
የደላላነት ስራን ለመስራት የሚያስችል የንግድ ፍቃድ ሳይኖር የደላላነት ስራ ሰርቻለሁ ብሎ ክፍያ ለማስከፈል የሚቀርብ ክስ የህግ ጥበቃ በሌለው መብት ላይ ተመስርቶ የሚደረግ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም።ቅፅ 25 ሰ/መ/ቁ204199
።።።።።። የሰበር መዝ/ቁ 212950 ።።። ።።።።።።።።።።። ያልታተመ ።።።።።።።
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
👍12