በጃንሜዳ በከተራና በጥምቀት በዓል ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ዋሉ
👉 ከተለያዩ ግለሰቦች የተሰረቁ 20 ሞባይል ስልኮችም በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፣
**
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ፖሊስ ስርቆትና ሌሎች ደረቅ ወንጀሎች ቢፈፀሙ እንኳ ፈጣን ምላሽ እና አገልግሎት መስጠት እንዲቻል በጃንሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚቋቋም መግለፁ ይታወሳል።
ከአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ጥር 10 በጃንሜዳ በተከበረው የከተራ በዓል ዕለት የስርቆት ወንጀት የፈፀሙ 5 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች ላይ 3 ሞባይል ስልክ በኤግዚቢትነት ተይዟል።
በተመሳሳይ ጥር 11 በበዓሉ ዕለት ፀበል ለመረጨት የነበረውን ግፊያ እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 8 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከተያዙት ተጠርጣሪዎች መካከል ሁለቱ በቁጥር በርከት ያለውን ሰልክ መስረቃቸውን የጠቀሰው የአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አንደኛው 9 ስልኮችን በኪሱ፣ አንደኛው ደግሞ 8 ሞባይል ስልኮችን በሆዱ ደብቀው የተገኙ ናቸው ተብሏል።
ሞባይል ስልክ የተሰረቀባቸው ግለሰቦች በጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያው ቀርበው በማመልከታቸው ከተያዙት ስልኮች መካከል የተወሰኑት ባለቤቶቻቸው የተገኙ ሲሆን ሌሎቹን አራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ቀርቦ መጠየቅና ማረጋገጥ እንደሚቻል ተገልጿል።
በአጠቃላይ 13 ተጠርጣሪዎች እና 20 ሞባይል ስልክ የተያዘ ሲሆን በዓሉ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እና ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ህብረተሰቡ እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከፀጥታ አካላት ጋር ቆመው እያሳዩት ላለው ተባባሪነት የአዲስ አበባ ፖሊስ ምስጋናውን አቅርቧል።
https://t.me/lawsocieties
👉 ከተለያዩ ግለሰቦች የተሰረቁ 20 ሞባይል ስልኮችም በኤግዚቢትነት ተይዘዋል፣
**
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ፖሊስ ስርቆትና ሌሎች ደረቅ ወንጀሎች ቢፈፀሙ እንኳ ፈጣን ምላሽ እና አገልግሎት መስጠት እንዲቻል በጃንሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚቋቋም መግለፁ ይታወሳል።
ከአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ጥር 10 በጃንሜዳ በተከበረው የከተራ በዓል ዕለት የስርቆት ወንጀት የፈፀሙ 5 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች ላይ 3 ሞባይል ስልክ በኤግዚቢትነት ተይዟል።
በተመሳሳይ ጥር 11 በበዓሉ ዕለት ፀበል ለመረጨት የነበረውን ግፊያ እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ 8 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከተያዙት ተጠርጣሪዎች መካከል ሁለቱ በቁጥር በርከት ያለውን ሰልክ መስረቃቸውን የጠቀሰው የአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አንደኛው 9 ስልኮችን በኪሱ፣ አንደኛው ደግሞ 8 ሞባይል ስልኮችን በሆዱ ደብቀው የተገኙ ናቸው ተብሏል።
ሞባይል ስልክ የተሰረቀባቸው ግለሰቦች በጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያው ቀርበው በማመልከታቸው ከተያዙት ስልኮች መካከል የተወሰኑት ባለቤቶቻቸው የተገኙ ሲሆን ሌሎቹን አራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ቀርቦ መጠየቅና ማረጋገጥ እንደሚቻል ተገልጿል።
በአጠቃላይ 13 ተጠርጣሪዎች እና 20 ሞባይል ስልክ የተያዘ ሲሆን በዓሉ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እና ወንጀል የሚፈፅሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ህብረተሰቡ እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከፀጥታ አካላት ጋር ቆመው እያሳዩት ላለው ተባባሪነት የአዲስ አበባ ፖሊስ ምስጋናውን አቅርቧል።
https://t.me/lawsocieties
ወራሽነቱን በፍርድ ቤት አሳውጆ የቤት ስመ ንብረት ካዞረ ሰው ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤት የገዛ ግለሰብ የቅን ልቦና ገዥ በመሆኑ በሌሎች ወራሾች ውሉ እንዲፈርስ የሚጠየቅበት አግባብ የለም።
የፌ/ጠ/ፍ ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ. 220119 ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ጋር በተያያዘ የቅን ልቦና ገዥነትን አስመልክቶ የሰጠው የህግ ትርጉም- ያልታተመ*
https://t.me/lawsocieties
የፌ/ጠ/ፍ ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁ. 220119 ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ጋር በተያያዘ የቅን ልቦና ገዥነትን አስመልክቶ የሰጠው የህግ ትርጉም- ያልታተመ*
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
222680.pdf
869 KB
በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ላይ የሚገኘው parol evidence rule በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ በሚታመንበት ጊዜ ተፈጻሚነት የለውም።
የውሉ ይዘት ለምሳሌ የገንዘቡ መጠን፡ በውሉ ላይ ያለው ቀን ወዘተ በሌላ ውጫዊ ማስረጃ ሊስተባበል ይችላል።
በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ ታምኖ የውሉ ይዘት ፊርማን ጨምሮ በአከራከረ ጊዜ በምን አይነት ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል? የሚለው ጥያቄ በተመለከተ የሰበር ችሎት የሚከተለውን የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
የቤት ሽያጭ ውል በሕግ ሥልጣን በተሰጠው ውል አዋዋይ ፊት መደረግ አለበት በሚል በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1723/1 ስር የተደነገገበት አንዱ አላማ ውሉ በጽሁፍ በሰፈረው አግባብ በእርግጥ የተደረገ ስለመሆኑ እና ይዘቱም እምነት የሚጣልበት መሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡በመሆኑም በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈው ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው የሚለው በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገው መሰረት በሕግ የታዘዘውን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ውል እንጂ ለማንኛውም ውል አይደለም፡፡
https://t.me/lawsocieties
የውሉ ይዘት ለምሳሌ የገንዘቡ መጠን፡ በውሉ ላይ ያለው ቀን ወዘተ በሌላ ውጫዊ ማስረጃ ሊስተባበል ይችላል።
በውል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ ያልተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል መኖሩ ታምኖ የውሉ ይዘት ፊርማን ጨምሮ በአከራከረ ጊዜ በምን አይነት ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል? የሚለው ጥያቄ በተመለከተ የሰበር ችሎት የሚከተለውን የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
የቤት ሽያጭ ውል በሕግ ሥልጣን በተሰጠው ውል አዋዋይ ፊት መደረግ አለበት በሚል በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1723/1 ስር የተደነገገበት አንዱ አላማ ውሉ በጽሁፍ በሰፈረው አግባብ በእርግጥ የተደረገ ስለመሆኑ እና ይዘቱም እምነት የሚጣልበት መሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡በመሆኑም በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2005/1 ስር በጽሑፍ ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል እንዲሁም በላዩ ላይ የተጻፈው ቀን በፈራሚዎቹ መካከል ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው የሚለው በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1678/ሐ፣1719/2 እና 1723/1 ስር በተደነገገው መሰረት በሕግ የታዘዘውን የአጻጻፍ ሥርዓት ተከትሎ ለተደረገ ውል እንጂ ለማንኛውም ውል አይደለም፡፡
https://t.me/lawsocieties
መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
አል ዐይን ኒውስ
መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
በጸረ ሙስና ዘመቻው አካሄድ እና ሊተኮርባቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች የህግ ባለሙያዎች ተናግረዋል
የደላላነት ስራን ለመስራት የሚያስችል የንግድ ፍቃድ ሳይኖር የደላላነት ስራ ሰርቻለሁ ብሎ ክፍያ ለማስከፈል የሚቀርብ ክስ የህግ ጥበቃ በሌለው መብት ላይ ተመስርቶ የሚደረግ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም።ቅፅ 25 ሰ/መ/ቁ204199