አዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013
1. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
(One person private limited Company)
2. የህብረት ሽርክና ማህበር
(General partnership)
3. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር
(Limited Partnership)
4. የአሽሙር ሽርክና ማህበር
(Joint venture)
5. የአክሲዮን ማህበር
(Share compary)
6. ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል
(Private limited company)
https://t.me/lawsocieties
1. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
(One person private limited Company)
2. የህብረት ሽርክና ማህበር
(General partnership)
3. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር
(Limited Partnership)
4. የአሽሙር ሽርክና ማህበር
(Joint venture)
5. የአክሲዮን ማህበር
(Share compary)
6. ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል
(Private limited company)
https://t.me/lawsocieties
🔷Vacancy for Law office🔷
1. Junior Accountant
2. Junior Cashier and secretary
3. Accountant 1-2 year experience
4. Guday Asfetsami (ጉዳይ አስፈፃሚ)
👉 How to Apply 👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
lawsocieties@gmail.com
Or
consultantentrust@gmail.com
Deadline
Jan 10, 2023
Share for your friends
👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
1. Junior Accountant
2. Junior Cashier and secretary
3. Accountant 1-2 year experience
4. Guday Asfetsami (ጉዳይ አስፈፃሚ)
👉 How to Apply 👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
lawsocieties@gmail.com
Or
consultantentrust@gmail.com
Deadline
Jan 10, 2023
Share for your friends
👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የወንጀል ምርመራና የፍርድ ቤቶች ሚና
በዚህ ጽሁፍ (Article) ዓላማም በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች[2] በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው፣ ፍርድ ቤቶች ከወንጀል ምርመራ ጋር ተያይዞ ተግባርና ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ በተግባር እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችስ ምንድን ናቸው የሚሉትን ፍሬ ጉዳዮች ከመረመረ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥና በጉዳዬ ዙሪያ ተጨማሪ የክርክርና የውይይት መነሻ ነጥብ ለመፍጠር ነው። ጽሁፉ በሁለት ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን በመጀመሪያው ክፍል ‹‹በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር በተለይም በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው›› የሚለው የሚቀርብ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ‹‹የወንጀል ምርመራን ከመምራትና ከመቆጣጠር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቶች በኩል ምን ምን ችግሮች ይስተዋላሉ፣ ለችግሮቹ በመፍትሔነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ሃሳቦችን›› የሚነሱበት ይሆናል።
በስለሺ መኳንንት አንዳርጌ
https://www.abyssinialaw.com/blog/criminal-investigation-and-the-role-of-courts
https://t.me/lawsocieties
በዚህ ጽሁፍ (Article) ዓላማም በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች[2] በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው፣ ፍርድ ቤቶች ከወንጀል ምርመራ ጋር ተያይዞ ተግባርና ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ በተግባር እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችስ ምንድን ናቸው የሚሉትን ፍሬ ጉዳዮች ከመረመረ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥና በጉዳዬ ዙሪያ ተጨማሪ የክርክርና የውይይት መነሻ ነጥብ ለመፍጠር ነው። ጽሁፉ በሁለት ክፍሎች የተደራጀ ሲሆን በመጀመሪያው ክፍል ‹‹በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር በተለይም በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ምን ምን ዓይነተኛ ተግባርና ኃላፊነት አሉባቸው›› የሚለው የሚቀርብ በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ‹‹የወንጀል ምርመራን ከመምራትና ከመቆጣጠር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቶች በኩል ምን ምን ችግሮች ይስተዋላሉ፣ ለችግሮቹ በመፍትሔነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ሃሳቦችን›› የሚነሱበት ይሆናል።
በስለሺ መኳንንት አንዳርጌ
https://www.abyssinialaw.com/blog/criminal-investigation-and-the-role-of-courts
https://t.me/lawsocieties
Abyssinialaw
የወንጀል ምርመራና የፍርድ ቤቶች ሚና
መግቢያ
አንድን የወንጀል ተግባር በሕግ አግባብ አጣርቶና መርምሮ ወደ ፍርድ ሂደቱ ለማስገባትና ውሳኔ ለማሰጠት አስቀድመው ከሚከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል የመጀመሪያው የወንጀል የምርመራ ሥራ ነው። በመሰረታዊነት የወንጀል የምርመራ ተግባርን የማከናወን ኃላፊነትና ሥልጣን የፖሊስና የዐቃቤ ሕግ መሆ...
አንድን የወንጀል ተግባር በሕግ አግባብ አጣርቶና መርምሮ ወደ ፍርድ ሂደቱ ለማስገባትና ውሳኔ ለማሰጠት አስቀድመው ከሚከናወኑ ዐበይት ተግባራት መካከል የመጀመሪያው የወንጀል የምርመራ ሥራ ነው። በመሰረታዊነት የወንጀል የምርመራ ተግባርን የማከናወን ኃላፊነትና ሥልጣን የፖሊስና የዐቃቤ ሕግ መሆ...
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
ቦሌ አየር ማረፊያ ውስጥ ያለው ሙስና ቅኝት ይደረግበት!
ይህን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም ልድገመው። በተለይ ፓስፖርታቸው ላይ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ዜጎች ከሀገር ለመውጣት ከ30 ሺህ እስከ 80 ሺህ ብር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው። አልከፍልም ያሉ የንግድ ፈቃድ፣ የስራ ቅጥር ኮንትራት ወዘተ አምጡ እየተባሉ እየተሰቃዩ ነው።
የሚሄዱበት ሀገር ቪዛ ሰጥቷቸው አየር ማረፊያ ላይ የገንዘብ ድርድር ምን ማለት ነው?
ብዙዎች በዚህ ምክንያት ከጉዞ ተስተጓጉለው ከትምህርት፣ ከስብሰባ ወይም ከሌላ ያሰቡት ጉዳይ ሳይደርሱ ቀርተዋል። ግን እንዴት እንደሌሎች ሀገራት የሀገሪቱን ድንቅ መስህቦች ማስተዋወቂያ መሆን ይገባው የነበረ ተቋም ላይ እንዲህ አይነት ሙስና በፈጣጣው መጣ?
#GetReal with corruption!
Elias Meseret
ይህን ጉዳይ ከዚህ በፊትም ብዬዋለሁ፣ አሁንም ልድገመው። በተለይ ፓስፖርታቸው ላይ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ዜጎች ከሀገር ለመውጣት ከ30 ሺህ እስከ 80 ሺህ ብር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው። አልከፍልም ያሉ የንግድ ፈቃድ፣ የስራ ቅጥር ኮንትራት ወዘተ አምጡ እየተባሉ እየተሰቃዩ ነው።
የሚሄዱበት ሀገር ቪዛ ሰጥቷቸው አየር ማረፊያ ላይ የገንዘብ ድርድር ምን ማለት ነው?
ብዙዎች በዚህ ምክንያት ከጉዞ ተስተጓጉለው ከትምህርት፣ ከስብሰባ ወይም ከሌላ ያሰቡት ጉዳይ ሳይደርሱ ቀርተዋል። ግን እንዴት እንደሌሎች ሀገራት የሀገሪቱን ድንቅ መስህቦች ማስተዋወቂያ መሆን ይገባው የነበረ ተቋም ላይ እንዲህ አይነት ሙስና በፈጣጣው መጣ?
#GetReal with corruption!
Elias Meseret
ፖሊስ ተከሳሹን ፈልጎ እንዳጣ ቢናገርም ተከሳሹ ግን በድብቅ ችሎት እየገባ ክሱን አዳምጦ ይወጣ ነበር።
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
አቢሲኒያ ባንክን የ6.1ሚሊዮን ብር አሳጥተዋል ተብለው በከባድ ሙስና ወንጀል ከተከሰሱ ከ 5 ተከሳሾች መካከል አንደኛ ተከሳሽ አይተንፍሱ እንዳሻው ይባላል።
ይህ ተከሳሽ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር።
በመጨረሻም ፖሊስ ተከሳሹን በመኖሪያ አድራሻው አፈላልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ገልጾ መልስ መስጠቱን ተከትሎ ተከሳሹ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ተደርጓል። ከጋዜጣ ጥሪው በኋላ ተከሳሹ በችሎት አለመቅረቡን ተከትሎ በሌለበት መዝገቡ እንዲቀጥል ብይን ተሰጥቶ ነበር።
ይሁንና ግን ተከሳሹ ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የችሎቱ ዳኞች በአካል ስለማይለዩት ተደብቆ ችሎት እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ይወጣ ነበር። በዚህ መልኩ ተከሳሹ ተደብቆ ሲገባ አንደኛዋ ተከሳሽ ለፍርድ ቤት ለሚገኙ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር እንዲያውሉት ብትጠቁማቸውም በቁጥጥር ስር ሳያውሉት ቀርተዋል። ተከሳሹም ሳይያዝ ከችሎት ወጥቶ ይሄዳል። ይህንን ሁኔታ ተከሳሿ ለችሎቱ ዳኞች ጥቆማ ሰጥታለች።
የችሎቱ ዳኞች አርብ ዕለት በነበረ ቀጠሮ ጉዳዩን ለማጣራት የተከሳሹ የአክስት ልጅ የሆነ በዚሁ መዝገብ ለቀረበ ግለሰብ ተከሳሹን በሚመለከት ጥያቄ አቅርበዋል።
''በቁጥጥር ስር ያልዋለውን አይተንፍሱ የሚባለው ተከሳሽ እዚህ ሲመጣ አይተኸዋል ወይ?'' ተብሎ የቀረበለት ግለሰብም በበኩሉ ''አዎ አይቼዋለሁ፣ እኔ እንደሚፈለግ አላቅም እንጂ ፍርድ ቤት እየመጣ ተከታትሎ ሲሄድ አይቻለው'' ሲል መልስ ሰጥቷል።
ተከሳሹን ፖሊስ በአድራሻው ማግኘት አልቻልኩም ብሎ መልስ መስጠቱን ተከትሎ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ተብሎ ብይን ከተሰጠ በኋላ በዚህ ደረጃ ፍርድ ቤት ተደብቆ እየገባ ምን እንደተባለ አዳምጦ ሾልኮ ሲሄድ በቁጥጥር ስር የሚያውለው የፖሊስ አካል አለመኖሩ የችሎቱ ዳኞችን አበሳጭቷል።
ፖሊስ ለቆመለት አላማን መተግበር ሲገባው በቸልተኝነት ተከሳሹን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር ባለመዋሉ የተፈጠረ ችግር መሆኑን የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
''የዳኝነት ስራ ግልፅ ነው፣ የሚደበቅ ነገር የለም" ሲሉ ያብራሩት ሰብሳቢ ዳኛው የታሰረ ሰው ጥቆማ እየሰጠ ተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ገብቶ እየተንቀሳቀሰ ሌላው ማረሚያ ቤት ወርዶ የሚታይበት ሂደት በፍትህ ስርዓቱ ላይ መጥፎ አሻራ ጥሎ የሚያልፍ መሆኑን ገልጸዋል።
የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፍርድ ቤት ብቻ አደለም ያሉት ሰብሳቢ ዳናው ፖሊስ ተከሳሾችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ እንደተቋም በተገቢ በጥረት ሊሰራ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ አጠቃላይ ይህ መዝገብ በሚመለከት ችሎቱ ለታህሳስ 25 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶበታል።
ታሪክ አዱኛ
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion?
Key Note Speaker;
Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን
እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
🔘 Live on Telegram 👈👈
https://t.me/lawsocieties
#በአለ_ህግ ቴሌግራም ቻናል ይጠብቁን።
ሼር በማድረግ ላልሰማ ያሰሙ ወደ ወይይቱ ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና
ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈
ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት
ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
233903.pdf
615.1 KB
ሰ/መ/ቁ 233903 ጥቅም 08 ቀን 2015 ዓ.ም
በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻው ሌላ ቦታ መሆኑ እንዲሁም የስራ ሁኔታው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚያንቀሳቅሰው መሆኑ በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።
በመዝገቡ ላይ የችሎቱ ሐተታ እንደሚከተለው ይነበባል።
“በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው ፡፡ ስለሆነም አመልካቾች የሌላ ቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 ንዑስ አንቀፅ 6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግ ፊት እኩል የመሆንና እኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡”
በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻው ሌላ ቦታ መሆኑ እንዲሁም የስራ ሁኔታው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚያንቀሳቅሰው መሆኑ በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።
በመዝገቡ ላይ የችሎቱ ሐተታ እንደሚከተለው ይነበባል።
“በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው ፡፡ ስለሆነም አመልካቾች የሌላ ቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 ንዑስ አንቀፅ 6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግ ፊት እኩል የመሆንና እኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡”
ሊሞቱ የደረሱ ሰዎች የሚቆጫቸው
10 ነገሮች
#Ethiopia | በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል።
1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም።
2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም።
3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም።
4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ?
5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም።
6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም።
7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም።
8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር።
9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ።
10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር።
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ https://t.me/lawsocieties
10 ነገሮች
#Ethiopia | በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል።
1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም።
2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም።
3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም።
4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ?
5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም።
6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም።
7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም።
8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር።
9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ።
10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር።
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ https://t.me/lawsocieties