ስለማንዋል ደረሰኝ ህትመት ፈቃድ አሰጣጥ እና አጠቃቀም በጥቂቱ
1.ግለሰብ ታክስ ከፋይ የሚከተሉትን ማድረግ ይጠበቅበታል
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች የሚነግድ ወይም ቤት የሚያከራይ ዋና ምዝገባ ባከናወነበት ቦታ ደረሰኝ አስፈቅዶ ማሳተም፣
- በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ለሚያከናውነው ግብይት (ሽያጭ) ይህንን ደረሰኝ እንዲሰጥ፣
- የታተመው ደረሰኝ ተከፋፍሎ ሲሰራጭ የደረሰኙን ጥራዝ ዝርዝር የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ለሰጠው የታክስ ባለስልጣን በጽሑፍ ማሳወቅ፣
- የህትመት ፈቃድ የሰጠው የታክስ ባለስልጣንም ለታክስ ከፋዩ የፈቀደውን የደረሰኝ አይነትና ብዛትና ስርጭቱን ለሚሰራበት ክልል/ከተማ መረጃ መላክ፣
2.ድርጅት
- በስሩ ቅርንጫፎች ያሉት የንግድ ድርጅት ለቅርንጫፎቹ የሚጠቀምበት የታክስ ደረሰኝ ዋና ምዝገባ ባደረገበት ያሳተመውን ይሆናል፣
- ከአንድ በላይ የንግድ ሥራ ዘርፍ እና የንግድ አድራሻ ያለው ታክስ ከፋይ አሳትሞ በሚጠቀምበት ደረሰኝ ላይ ሁሉም ዘርፎች እና አድራሻቸው ተጠቃሎ መታተም ይኖርበታል፡፡
- በተለያየ ቦታ የቅ/ጽ/ቤቶቹ የሚጠቀሙት ተፈቅዶ የታተመውን ደረሰኝ መሆኑን፣ የታተመውን ደረሰኝ ተከፋፍሎ ሲሰራጭ የደረሰኙን ጥራዝ ዝርዝር የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ለሰጠው የታክስ ባለስልጣን በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
1.ግለሰብ ታክስ ከፋይ የሚከተሉትን ማድረግ ይጠበቅበታል
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ወይም ከተማ አስተዳደሮች የሚነግድ ወይም ቤት የሚያከራይ ዋና ምዝገባ ባከናወነበት ቦታ ደረሰኝ አስፈቅዶ ማሳተም፣
- በእያንዳንዱ ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ለሚያከናውነው ግብይት (ሽያጭ) ይህንን ደረሰኝ እንዲሰጥ፣
- የታተመው ደረሰኝ ተከፋፍሎ ሲሰራጭ የደረሰኙን ጥራዝ ዝርዝር የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ለሰጠው የታክስ ባለስልጣን በጽሑፍ ማሳወቅ፣
- የህትመት ፈቃድ የሰጠው የታክስ ባለስልጣንም ለታክስ ከፋዩ የፈቀደውን የደረሰኝ አይነትና ብዛትና ስርጭቱን ለሚሰራበት ክልል/ከተማ መረጃ መላክ፣
2.ድርጅት
- በስሩ ቅርንጫፎች ያሉት የንግድ ድርጅት ለቅርንጫፎቹ የሚጠቀምበት የታክስ ደረሰኝ ዋና ምዝገባ ባደረገበት ያሳተመውን ይሆናል፣
- ከአንድ በላይ የንግድ ሥራ ዘርፍ እና የንግድ አድራሻ ያለው ታክስ ከፋይ አሳትሞ በሚጠቀምበት ደረሰኝ ላይ ሁሉም ዘርፎች እና አድራሻቸው ተጠቃሎ መታተም ይኖርበታል፡፡
- በተለያየ ቦታ የቅ/ጽ/ቤቶቹ የሚጠቀሙት ተፈቅዶ የታተመውን ደረሰኝ መሆኑን፣ የታተመውን ደረሰኝ ተከፋፍሎ ሲሰራጭ የደረሰኙን ጥራዝ ዝርዝር የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ለሰጠው የታክስ ባለስልጣን በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
★ አቢሲኒያ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: December 16, 2022
Abyssinia bank invites qualified applicants for the following Positions.
✔ Position 1: Foreclosure Officer
✔ Position 2: Senior Attorney – Foreclosure
✔ Position 3: Senior Attorney– Corporate
🔻Place of work: Addis Ababa ( Head Office )
How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://effoysira.com/2022/12/12/abyssinia-bank-jobs-december-2022/
♦Deadline: December 16, 2022
Abyssinia bank invites qualified applicants for the following Positions.
✔ Position 1: Foreclosure Officer
✔ Position 2: Senior Attorney – Foreclosure
✔ Position 3: Senior Attorney– Corporate
🔻Place of work: Addis Ababa ( Head Office )
How to Apply Online??
👇👇👇👇👇
https://effoysira.com/2022/12/12/abyssinia-bank-jobs-december-2022/
If you are silent about the pain they'll kill you and say you enjoyed it.
~ Zora Hurtson
https://t.me/lawsocieties
~ Zora Hurtson
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ባለሥልጣኑ ሁሉም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አሁን በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ አሳሰበ‼️
==========.........==========
ባለሥልጣኑ አሁን በግል የከፍተኛ ትምህርት ቋማት በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የተመዘገቡበትን አግባብ ማየት አስፈላጊ ሆኖ በማግኝቱ እውቅና በሰጣቸው የትምህርት መስኮች በትምህርት ላይ የሚገኙ የተማሪዎችን የስም ዝርዝር የያዘ መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በማጠናቀር በ30 ቀናት ውስጥ እንዲልኩ አሳስቧል፡፡
የሚላከው የተማሪዎች መረጃ በፕሬዝዳንት ወይም በበላይ ኃላፊ ተፈርሞ መውጣት እንዳለበት ከዚህ ውጪ ፈራሚ አካል ካለ ስምና ኃላፊነት የሚገልጽ ደብዳቤ በነዚሁ የበላይ ኃላፊዎች እንዲገለጽ እና የተማሪዎችን መረጃ በተናጥል በሚልኩ ተቋማት ላይ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ገልጿል፡፡
https://t.me/lawsocieties
==========.........==========
ባለሥልጣኑ አሁን በግል የከፍተኛ ትምህርት ቋማት በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የተመዘገቡበትን አግባብ ማየት አስፈላጊ ሆኖ በማግኝቱ እውቅና በሰጣቸው የትምህርት መስኮች በትምህርት ላይ የሚገኙ የተማሪዎችን የስም ዝርዝር የያዘ መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በማጠናቀር በ30 ቀናት ውስጥ እንዲልኩ አሳስቧል፡፡
የሚላከው የተማሪዎች መረጃ በፕሬዝዳንት ወይም በበላይ ኃላፊ ተፈርሞ መውጣት እንዳለበት ከዚህ ውጪ ፈራሚ አካል ካለ ስምና ኃላፊነት የሚገልጽ ደብዳቤ በነዚሁ የበላይ ኃላፊዎች እንዲገለጽ እና የተማሪዎችን መረጃ በተናጥል በሚልኩ ተቋማት ላይ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ገልጿል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ስለ ብርበራ
በዛሬው ‘ከነጋሪት ገፃች’ አምዳችን “ብርበራ”ን የሚመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎችን ልንጠቁም ወደድን
ማንኛውም መርማሪ ፖሊስ ወይም የፖሊስ አባል በፍርድ ቤት የተሰጠ የብርበራ ማዘዣ ካልያዘ በቀር ቤቶን መበርበር አይችልም።
ከፍርድ ቤት በተለየ ካልታዘዘ በቀር ብርበራ የሚደረገው ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ማታ 12፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው።
ማንኛውም የብርበራ ማዘዣ የሚበረበረውን እና የሚያዘውን ዕቃ ማመልከት ያለበት ሲሆን መርማሪው ፖሊስ ወይም አብሮት ያለ የፖሊስ አባል በማዘዣው ላይ ከተመለከተው ውጭ ሌላው ዕቃ መያዝ አይችልም።
መርማሪው ፖሊስ ወይም የፖሊስ አባል በማዘዣ ትዕዛዙ የተመለከተውን ዕቃ በሚይዝበት ጊዜ የተያዘውን ዕቃ ዝርዝር መያዝ ያለበት ሲሆን ከተቻለ ገለልተኛ የሆነ ሰው ሊስቱ ላይ እንዲፈርምበት ይደረጋል።
ምንጭ፡- የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ
https://t.me/lawsocieties
በዛሬው ‘ከነጋሪት ገፃች’ አምዳችን “ብርበራ”ን የሚመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎችን ልንጠቁም ወደድን
ማንኛውም መርማሪ ፖሊስ ወይም የፖሊስ አባል በፍርድ ቤት የተሰጠ የብርበራ ማዘዣ ካልያዘ በቀር ቤቶን መበርበር አይችልም።
ከፍርድ ቤት በተለየ ካልታዘዘ በቀር ብርበራ የሚደረገው ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ማታ 12፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው።
ማንኛውም የብርበራ ማዘዣ የሚበረበረውን እና የሚያዘውን ዕቃ ማመልከት ያለበት ሲሆን መርማሪው ፖሊስ ወይም አብሮት ያለ የፖሊስ አባል በማዘዣው ላይ ከተመለከተው ውጭ ሌላው ዕቃ መያዝ አይችልም።
መርማሪው ፖሊስ ወይም የፖሊስ አባል በማዘዣ ትዕዛዙ የተመለከተውን ዕቃ በሚይዝበት ጊዜ የተያዘውን ዕቃ ዝርዝር መያዝ ያለበት ሲሆን ከተቻለ ገለልተኛ የሆነ ሰው ሊስቱ ላይ እንዲፈርምበት ይደረጋል።
ምንጭ፡- የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ
https://t.me/lawsocieties
ጁዌሪያ መሀመድን የገደለው የፌደራል ፖሊስ አባል በሞት ቅጣት እንዲቀጣ ተወሰነበት
የሶማሌ ክልል ምክር ቤትና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ጁዌሪያ መሀመድ ኢብራሂምን በጅግጅጋ አየር ማረፊያ የገደለው የፌደራል ፖሊስ አባል በሞት ቅጣት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
ጥቅምት 15 ቀን 2015 በሶማሌ ክልል ገራል ዊልዋል አየር ማረፊያ የክልሉ ምክር ቤት እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆነችውን ጁዌሪያ መሀመድ በአየር ማረፊያው በሥራ ላይ ከነበረ የፌደራል ፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ ማለፉ ይታወሳል።
በጅግጅጋ ከተማ የጅግጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትላንት በዋለው ችሎት፤ ጁዋሪያ መሐመድን በመግደል ተጠርጥሮ ክስ የተመሰረተበት የፌደራል ፖሊስ አባል በሞት እንዲቀጣ የወሰነ ሲሆን፤ ጥፋተኛ የተባለው ግለሰብም የይግባኝ መብቱ የተጠበቀ ነው ተብሏል።
ባሳለፍነው ጥቅምት ወር በተፈጠረው ክስተት ከጁዌሪያ መሀመድ ሞት በተጨማሪ ሌሎች አራት ሰዎች መቁሰላቸውን የክልሉ ፖሊስ ማስታወቁ ይታወሳል።
https://t.me/lawsocieties
የሶማሌ ክልል ምክር ቤትና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ጁዌሪያ መሀመድ ኢብራሂምን በጅግጅጋ አየር ማረፊያ የገደለው የፌደራል ፖሊስ አባል በሞት ቅጣት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
ጥቅምት 15 ቀን 2015 በሶማሌ ክልል ገራል ዊልዋል አየር ማረፊያ የክልሉ ምክር ቤት እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆነችውን ጁዌሪያ መሀመድ በአየር ማረፊያው በሥራ ላይ ከነበረ የፌደራል ፖሊስ አባል በተተኮሰ ጥይት ህይወቷ ማለፉ ይታወሳል።
በጅግጅጋ ከተማ የጅግጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትላንት በዋለው ችሎት፤ ጁዋሪያ መሐመድን በመግደል ተጠርጥሮ ክስ የተመሰረተበት የፌደራል ፖሊስ አባል በሞት እንዲቀጣ የወሰነ ሲሆን፤ ጥፋተኛ የተባለው ግለሰብም የይግባኝ መብቱ የተጠበቀ ነው ተብሏል።
ባሳለፍነው ጥቅምት ወር በተፈጠረው ክስተት ከጁዌሪያ መሀመድ ሞት በተጨማሪ ሌሎች አራት ሰዎች መቁሰላቸውን የክልሉ ፖሊስ ማስታወቁ ይታወሳል።
https://t.me/lawsocieties
የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ
የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ ደንብ ቁጥር 410/2009 በደንብ ቁጥር 485/2014 እና በደንብ ቁጥር 520/2014 ተሻሽሏል። ይህንን ማሻሻያዎች በአንድ በማካተት በነጋሪ መተግበሪያ አካትተናል። ደንቡን እና ማሻሻያዎቹን በአንድ ቦታ ከነጋሪ መተግበሪያ ያግኙ፤
ደንብ ቁጥር 410/2009 - ስለፌደራል የገቢ ግብር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የገቢ ግብር ደንብ
http://negari.abyssinialaw.com/laws?id=162
የፌዴራል የገቢ ግብር ደንብ ደንብ ቁጥር 410/2009 በደንብ ቁጥር 485/2014 እና በደንብ ቁጥር 520/2014 ተሻሽሏል። ይህንን ማሻሻያዎች በአንድ በማካተት በነጋሪ መተግበሪያ አካትተናል። ደንቡን እና ማሻሻያዎቹን በአንድ ቦታ ከነጋሪ መተግበሪያ ያግኙ፤
ደንብ ቁጥር 410/2009 - ስለፌደራል የገቢ ግብር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የገቢ ግብር ደንብ
http://negari.abyssinialaw.com/laws?id=162
Trainee Attorney
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Hawassa
Full–time
Hibret Insurance Vacancy Fresh Graduates Hibret Insurance S.C invites fresh graduates and qualified applicants for the following job positions. The United Insurance Company SC, better known as UNIC-ETHIOPIA, was established by 87 Ethiopians (individuals and enterprises) in November 1994 with an authorized capital of Br 25 million and an initial paid up capital of Br 8.073 million. Through the United Insurance S.C. Online Insurance Service Use your phone or computer at any time from any location to find out the cost of insurance for free.
POSITION:
Trainee Attorney Education: LLB GPA 3.25 and above Experience: Zero year Speaking, Listening, writing and Reading Oromifa is advantageous.
Knowledge and skill:
Excellent communication skill and Personality, Written & spoken English language proficiency, Excellent computer skill. Salary: As per the Company scale.
Place of Work: Addis Ababa Deadline: December 16,2022
How to Apply:
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within seven working days of the first date of this announcement to United Insurance, Hawassa Branch in person. THE UNITED INSURANCE COMPANY SC HAWASSA BRANCH TEL: 0462206610
https://t.me/lawsocieties
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Hawassa
Full–time
Hibret Insurance Vacancy Fresh Graduates Hibret Insurance S.C invites fresh graduates and qualified applicants for the following job positions. The United Insurance Company SC, better known as UNIC-ETHIOPIA, was established by 87 Ethiopians (individuals and enterprises) in November 1994 with an authorized capital of Br 25 million and an initial paid up capital of Br 8.073 million. Through the United Insurance S.C. Online Insurance Service Use your phone or computer at any time from any location to find out the cost of insurance for free.
POSITION:
Trainee Attorney Education: LLB GPA 3.25 and above Experience: Zero year Speaking, Listening, writing and Reading Oromifa is advantageous.
Knowledge and skill:
Excellent communication skill and Personality, Written & spoken English language proficiency, Excellent computer skill. Salary: As per the Company scale.
Place of Work: Addis Ababa Deadline: December 16,2022
How to Apply:
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within seven working days of the first date of this announcement to United Insurance, Hawassa Branch in person. THE UNITED INSURANCE COMPANY SC HAWASSA BRANCH TEL: 0462206610
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/