#ማስታወቂያ ለፍሪ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ አምስተርዳም የLLM ድግሪ ተማሪዎች በሙሉ
______________________
በኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና በፍሪ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ አምስተርዳም ትብብር እየተሰጠ ባለው በህግ የሁለተኛ ድግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር ትምህርታችሁን እየተከታተላችሁ የምትገኙ ተማሪዎች የመጀመርያው ኮርስ ፈተና የሚሰጠው ትምህርት ከጀመረበት ቀን አንስቶ በ10ኛ ሳምንት ላይ መሆኑን ገልጸን እንደነበር ይታወቃል፡፡
ይሁንና በተለያዩ ክልሎች በመስክ ስራ ያሉ የመርሃ-ግብሩ ተማሪዎችን ሁኔታ ከግምት በማስገባት ተጨማሪ የዝግጅት ጊዜ እንዲፈቀድ ዩኒቨርሲቲው ተጠይቆ ምላሹን ልኮልናል፡፡
በዚሁም መሰረት ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ቅዳሜ ጁን 29 / 2019 GC ወይም ሰኔ 22 ቀን 2011 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ ተብላችኋል፡፡
መረጃውን Share በማድረግ ሁሉም ተማሪ ጋር እንዲደርስ ትብብር ያድርጉ
______________________
በኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና በፍሪ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ አምስተርዳም ትብብር እየተሰጠ ባለው በህግ የሁለተኛ ድግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር ትምህርታችሁን እየተከታተላችሁ የምትገኙ ተማሪዎች የመጀመርያው ኮርስ ፈተና የሚሰጠው ትምህርት ከጀመረበት ቀን አንስቶ በ10ኛ ሳምንት ላይ መሆኑን ገልጸን እንደነበር ይታወቃል፡፡
ይሁንና በተለያዩ ክልሎች በመስክ ስራ ያሉ የመርሃ-ግብሩ ተማሪዎችን ሁኔታ ከግምት በማስገባት ተጨማሪ የዝግጅት ጊዜ እንዲፈቀድ ዩኒቨርሲቲው ተጠይቆ ምላሹን ልኮልናል፡፡
በዚሁም መሰረት ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ቅዳሜ ጁን 29 / 2019 GC ወይም ሰኔ 22 ቀን 2011 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ ተብላችኋል፡፡
መረጃውን Share በማድረግ ሁሉም ተማሪ ጋር እንዲደርስ ትብብር ያድርጉ