አለሕግAleHig ️
ማንኛውም የመሬት አገልግሎት በውክልና እንዳይሰጥ ታገደ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው በተለያየ መንገድ እየተፈፀመ ያለውን ህገወጥ የቤትና ተያያዥ ሽያጭ ለመቆጣጠርና : ስርአት : ለማስያዝ ከመስከረም 11 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ማንኛውም መሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች የይዞታው ባለቤት በአካል ሳይቀርብ በውክልና እንዳይሰጥ መታገዱን የከንቲባ ጽ/ቤት ለሁሉም ክፍለ ከተማዎች በላከው ደብዳቤ…
ተወካይ ቤት እንዳይሸጥ ባለቤት በአካል ካልቀረበ ብሎ በህግ የተሰጠን መብት በመመሪያ ማገድ ከህግ አንጻር?
የውክልና ህግን በመመሪያ ማገድ ይቻላል ወይ❓
የውክልና ህግን በመመሪያ ማገድ ይቻላል ወይ❓
ነሀሴ 2014
ሀ. ጡረታ
i. የግል ድርጅት ሰራተኞች ጡረታ ስራ አፈፃፀም መመሪያ ቁ 1_2014
ii.በፕሮቪደንት ፈንድ ወይም በሌላ ስያሜ የሚጠራ ዐቅድ ተጠቃሚ የነበሩ ሰራተኞች በግል ድርጅት ሰራተኞች ጡረታ ዐቅድ ስለሚሸፈኑበት ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁ 2 _ 2014
ለ. NBE External Loan & Suppliers Credit
Via Tax Solutions Hima Xpress
ሀ. ጡረታ
i. የግል ድርጅት ሰራተኞች ጡረታ ስራ አፈፃፀም መመሪያ ቁ 1_2014
ii.በፕሮቪደንት ፈንድ ወይም በሌላ ስያሜ የሚጠራ ዐቅድ ተጠቃሚ የነበሩ ሰራተኞች በግል ድርጅት ሰራተኞች ጡረታ ዐቅድ ስለሚሸፈኑበት ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁ 2 _ 2014
መመሪያው ወደ ግል ድርጅት ሰራተኞች ጡረታ ዐቅድ የሚደረገውን ሽግግር ከመስከረም 2015 ጀምሮ ግዴታ ለማድረግ ወጥኗል
ለ. NBE External Loan & Suppliers Credit
Issued on September 7 2022 , directive 82 , repealed & replace directive 76 ,2021
Via Tax Solutions Hima Xpress