ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
@lawsocieties @AleHig
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
@lawsocieties @AleHig
አለሕግAleHig ️
https://t.me/lawsocieties https://t.me/AleHig
በትክክል !!!
ዳኛ ከፈጣሪ በታች ውሳኔ ሰጪ አካል ነው ፣ የዳኝነት ስራውንም በተቢው ጥንቃቄ መስራት ይጠበቅበታል ፣ ከጣፍም እሱንም ሆነ ተመልካቹን ሊያሰተምር የሚችል ህጋዊ መሰረት ያለው ቅጣት ሊቀጣ ይገበዋል ።
ነገር ነገር ግን ምክኒያት እየፈለጉ በግለሰብ ጥላቻ የፍትህ መዋቅሩን ( ሌሎችንም መልካም አጋጣሚዎች ) በመጠቅም ዳኛውን እና የዳኝነት ስርዓቱን ማወክ ህዝብን ማወክ ወይም ማስቸገር ነው የሚሆነው !!!
ሰለሆነም የህዝብን ሰላማዊና የተረጋጋ እንቅስቃሴ ለመጠበቅ ካሰፈለገ ለዳኛው ሳይሆን የዳኝነት አገልግሎቱ ለሚያስፈልገው ህዝብ ሲባል የህግ ጥበቃ እንዲደረግለት ማድረግ አንዱ መፍትሔ ነው !!!
ወርቁ መኮነን
ዳኛ ከፈጣሪ በታች ውሳኔ ሰጪ አካል ነው ፣ የዳኝነት ስራውንም በተቢው ጥንቃቄ መስራት ይጠበቅበታል ፣ ከጣፍም እሱንም ሆነ ተመልካቹን ሊያሰተምር የሚችል ህጋዊ መሰረት ያለው ቅጣት ሊቀጣ ይገበዋል ።
ነገር ነገር ግን ምክኒያት እየፈለጉ በግለሰብ ጥላቻ የፍትህ መዋቅሩን ( ሌሎችንም መልካም አጋጣሚዎች ) በመጠቅም ዳኛውን እና የዳኝነት ስርዓቱን ማወክ ህዝብን ማወክ ወይም ማስቸገር ነው የሚሆነው !!!
ሰለሆነም የህዝብን ሰላማዊና የተረጋጋ እንቅስቃሴ ለመጠበቅ ካሰፈለገ ለዳኛው ሳይሆን የዳኝነት አገልግሎቱ ለሚያስፈልገው ህዝብ ሲባል የህግ ጥበቃ እንዲደረግለት ማድረግ አንዱ መፍትሔ ነው !!!
ወርቁ መኮነን
Our Court - Give your verdict!
_______
When a customer returned to collect his property that was to be serviced by a technician and discovered that it was lost, he filed criminal charges for dishonesty against the technician. The technician asserted that he hadn't committed any crime and should instead be held liable for the value of the lost property by the Civil Law.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Is the act a crime?"
Answer here below👇👇👇👇👇
_______
When a customer returned to collect his property that was to be serviced by a technician and discovered that it was lost, he filed criminal charges for dishonesty against the technician. The technician asserted that he hadn't committed any crime and should instead be held liable for the value of the lost property by the Civil Law.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Is the act a crime?"
Answer here below👇👇👇👇👇
If you were a judge for this case what would be your judgment,
"Is the act a crime?"
"Is the act a crime?"
Anonymous Poll
43%
Yes, it's a crime
57%
No, it's not a crime
Defacto Divorce HOF.pdf
342.3 KB
Defacto Divorce cases...
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ የሥራ ውል
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156 መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሊደረግ ይችላል፤
🔹ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤
🔹በፈቃድ በሕመም ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ ሠራተኛን ለመተካት፤
🔹የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን ለማቃለል፤
🔹በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ ሥራዎችን ለመሥራት፣ 🔹በድርጅቱ ሥራ፣ ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤
🔹አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ ለማሰራት፤
🔹በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው የሚፈጸም ቅጥር፡፡
🔹ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል ከ 45 የሥራ ቀናት ላልበለጠ ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
By lawyer Tsegaye Demeke
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156 መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሊደረግ ይችላል፤
🔹ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤
🔹በፈቃድ በሕመም ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ ሠራተኛን ለመተካት፤
🔹የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን ለማቃለል፤
🔹በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ ሥራዎችን ለመሥራት፣ 🔹በድርጅቱ ሥራ፣ ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤
🔹አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ ለማሰራት፤
🔹በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው የሚፈጸም ቅጥር፡፡
🔹ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል ከ 45 የሥራ ቀናት ላልበለጠ ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
By lawyer Tsegaye Demeke
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ዓ.ም በወጣው አንቀጽ 39 (1) (ሸ) መሠረት አንድ ሰራተኛ በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ የስራ ስንብት ክፍያ ለማግኘት ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ የሥራ አገልግሎት ሊኖረው ይገባል።
Addis Abeba laws ቅፅ 1.pdf
3.7 MB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተጠቃለሉ ህጎች…
DASHEN BANK IS LOOKING FOR FRESH GRADUATES
Legal Officer
Job Description:
Get-As International PLC would like to invite qualified and experienced candidates for the following position.
Term of employment:Permanent
Job Requirements:
Requirement
BA/ Degree in LLB from recognized University
Experience
1 year work experience in legal service
Working in private company is more advantageous
How To Apply:
Interested applicants are invited to submit in person their non-returnable application, with CV and copies of relevant documents within 5 days from the first date of this announcement in person.
Address: Get-As International PLC, head office 2nd floor Arada Sub-City around commercial Printing Press, in front Ministry of Innovation and Technology or email address gizachewadmsasu12@gmail.com /for email users send only application letter and updated CV/
Tel No. 011-1559543, 011 1571309, 011-1557485
Posted: 07.06.2022
Deadline: 07.11.2022
Job Category: Legal
Salary: Negotiable
Location: Addis Ababa
@lawsocieties @AleHig
Legal Officer
Job Description:
Get-As International PLC would like to invite qualified and experienced candidates for the following position.
Term of employment:Permanent
Job Requirements:
Requirement
BA/ Degree in LLB from recognized University
Experience
1 year work experience in legal service
Working in private company is more advantageous
How To Apply:
Interested applicants are invited to submit in person their non-returnable application, with CV and copies of relevant documents within 5 days from the first date of this announcement in person.
Address: Get-As International PLC, head office 2nd floor Arada Sub-City around commercial Printing Press, in front Ministry of Innovation and Technology or email address gizachewadmsasu12@gmail.com /for email users send only application letter and updated CV/
Tel No. 011-1559543, 011 1571309, 011-1557485
Posted: 07.06.2022
Deadline: 07.11.2022
Job Category: Legal
Salary: Negotiable
Location: Addis Ababa
@lawsocieties @AleHig
Vacancy
• Senior Legal Compliance Officer
• Legal Compliance Officer
• Attorney
==================
The Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the positions of Senior Legal Compliance Officer, Legal Compliance Officer and Attorney.
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website
( https://vacancy.cbe.com.et ) from July 11– July 21, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/vacancy_Attorny_68d90d1dea.pdf
• Senior Legal Compliance Officer
• Legal Compliance Officer
• Attorney
==================
The Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the positions of Senior Legal Compliance Officer, Legal Compliance Officer and Attorney.
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website
( https://vacancy.cbe.com.et ) from July 11– July 21, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/vacancy_Attorny_68d90d1dea.pdf
Congratulations to AAU and UoG (University of Gondar and Addis Ababa University in Ethiopia)
Top 20 universities in Africa , 2022!
1. University of Cape Town - 🇿🇦
2. University of Witwatersrand ,Johannesburg- 🇿🇦
3. Stellenbosch University - 🇿🇦
4. University of KwaZulu-Natal - 🇿🇦
5. University of Cairo- 🇪🇬
6. University of Johannesburg -🇿🇦
7. University of Ibadan - 🇳🇬
8. University of Pretoria -🇿🇦
9. Mansoura University - 🇪🇬
10. Northwest University - 🇿🇦
11. Addis Ababa University - 🇪🇹
12. Kwame Nkrumah University Of Science and Technology - 🇬🇭
13. Ain Shams University -🇪🇬
14. Mohammed First University of Oujda - 🇲🇦
15. Makerere University - 🇺🇬
16. University of the Western Cape - 🇿🇦
17. Alexandria University - 🇪🇬
18. University of Hassan II Casablanca - 🇲🇦
19. University of Nairobi- 🇰🇪
20. University of Gondar - 🇪🇹
Note - This is based on their worldwide ranking.
via Inside Africa
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
@lawsocieties @AleHig
Top 20 universities in Africa , 2022!
1. University of Cape Town - 🇿🇦
2. University of Witwatersrand ,Johannesburg- 🇿🇦
3. Stellenbosch University - 🇿🇦
4. University of KwaZulu-Natal - 🇿🇦
5. University of Cairo- 🇪🇬
6. University of Johannesburg -🇿🇦
7. University of Ibadan - 🇳🇬
8. University of Pretoria -🇿🇦
9. Mansoura University - 🇪🇬
10. Northwest University - 🇿🇦
11. Addis Ababa University - 🇪🇹
12. Kwame Nkrumah University Of Science and Technology - 🇬🇭
13. Ain Shams University -🇪🇬
14. Mohammed First University of Oujda - 🇲🇦
15. Makerere University - 🇺🇬
16. University of the Western Cape - 🇿🇦
17. Alexandria University - 🇪🇬
18. University of Hassan II Casablanca - 🇲🇦
19. University of Nairobi- 🇰🇪
20. University of Gondar - 🇪🇹
Note - This is based on their worldwide ranking.
via Inside Africa
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
@lawsocieties @AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/