🎰 የማንዋል ደረሰኝ የሚጠቀም የታክስ ከፋይ
ኃላፊነት
ማንኛውም የማንዋል ደረሰኝ እንዲጠቀም የተፈቀደለት የታክስ ከፋይ የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩበታል፡፡
• በባለሥልጣኑ ፈቃድ (ዕውቅና) ያልተሰጣቸውን ደረሰኞች አለመጠቀም፤
• ለአንድ ግብይት ጥቅም ላይ የዋለን ደረሰኝ ለሌላ ግብይት አለመጠቀም፤
• በበራሪና ቀሪ ቅጠሎች ላይ የተለያየ መረጃ አለመመዝገብ፤
• ግብይቱ ከተከናወነበት ሽያጭ ዋጋ የተለየ የገንዘብ መጠን በደረሰኙ ላይ አለማስፈር፤
• የደረሰኝ ህትመት ከተፈቀደለት ግብር ከፋይ ውጪ ለሌላ ታክስ ከፋይ ጥቅም ላይ እንዲውል አለማድረግ፤
• ያለደረሰኝ ሽያጭ አለማከናወን፤
• ደረሰኝ ለሚጠይቁ ግዥ ፈፃሚዎች ሽያጭ አለመከልከል፤
• ተመሳሳይ ቁጥር ያለው ደረሰኝ በማሳተም ጥቅም ላይ አለማዋል፤
• እንዲሰረዝ ውሳኔ በተሰጠበት ደረሰኝ አለመጠቀም፤
• ደረሰኝ ሲታተም ዝርዝር መረጃዎችን አሟልቶ የያዙ ደረሰኞችን አሳትሞ መጠቀም፤
• በራሪና ቀሪ ቅጠሎች ያለው ደረሰኝ ማሳተም፣ ደረሰኞችን በጥንቃቄ መያዝ እና ግብይት የተፈጸመባቸውን ደረሰኞች በታክስ አዋጁ እስከተገለፀ ጊዜ ድረስ ይዞ ማቆየት፣ ለሒሳብ ምርመራ ወይም ለግብር አወሳሰን እንዲቀርብ በሚጠየቅበት ጊዜ ማቅረብ፤
• የደረሰኝ አጠቃቀም መከታተያ ሌጀር ለሁሉም በግልጽ በሚታይበት ቦታ መስቀል እና ትክክለኛ መረጃ እንዲይዝ ማድረግ፤
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ኃላፊነት
ማንኛውም የማንዋል ደረሰኝ እንዲጠቀም የተፈቀደለት የታክስ ከፋይ የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩበታል፡፡
• በባለሥልጣኑ ፈቃድ (ዕውቅና) ያልተሰጣቸውን ደረሰኞች አለመጠቀም፤
• ለአንድ ግብይት ጥቅም ላይ የዋለን ደረሰኝ ለሌላ ግብይት አለመጠቀም፤
• በበራሪና ቀሪ ቅጠሎች ላይ የተለያየ መረጃ አለመመዝገብ፤
• ግብይቱ ከተከናወነበት ሽያጭ ዋጋ የተለየ የገንዘብ መጠን በደረሰኙ ላይ አለማስፈር፤
• የደረሰኝ ህትመት ከተፈቀደለት ግብር ከፋይ ውጪ ለሌላ ታክስ ከፋይ ጥቅም ላይ እንዲውል አለማድረግ፤
• ያለደረሰኝ ሽያጭ አለማከናወን፤
• ደረሰኝ ለሚጠይቁ ግዥ ፈፃሚዎች ሽያጭ አለመከልከል፤
• ተመሳሳይ ቁጥር ያለው ደረሰኝ በማሳተም ጥቅም ላይ አለማዋል፤
• እንዲሰረዝ ውሳኔ በተሰጠበት ደረሰኝ አለመጠቀም፤
• ደረሰኝ ሲታተም ዝርዝር መረጃዎችን አሟልቶ የያዙ ደረሰኞችን አሳትሞ መጠቀም፤
• በራሪና ቀሪ ቅጠሎች ያለው ደረሰኝ ማሳተም፣ ደረሰኞችን በጥንቃቄ መያዝ እና ግብይት የተፈጸመባቸውን ደረሰኞች በታክስ አዋጁ እስከተገለፀ ጊዜ ድረስ ይዞ ማቆየት፣ ለሒሳብ ምርመራ ወይም ለግብር አወሳሰን እንዲቀርብ በሚጠየቅበት ጊዜ ማቅረብ፤
• የደረሰኝ አጠቃቀም መከታተያ ሌጀር ለሁሉም በግልጽ በሚታይበት ቦታ መስቀል እና ትክክለኛ መረጃ እንዲይዝ ማድረግ፤
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Online Media Directive_Ethiopia.pdf
292.8 KB
የበይነ-መረብ መገናኛ ብዙሃን መመሪያ
ቁጥር 902/2014
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን
ግንቦት 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
ቁጥር 902/2014
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን
ግንቦት 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
የዓለማችን ከፍተኛ ደመወዝ ተከፋይ መሪ ማን ነው?
የሲንጋፖሩ ጠቅላይ ሚኒስትር በዓመት 2 ሚሊዮን ዶላር የሚከፈላቸው መሪ ናቸው።
https://am.al-ain.com/article/the-salary-list-of-world-leaders
የሲንጋፖሩ ጠቅላይ ሚኒስትር በዓመት 2 ሚሊዮን ዶላር የሚከፈላቸው መሪ ናቸው።
https://am.al-ain.com/article/the-salary-list-of-world-leaders
አል ዐይን ኒውስ
የዓለማችን ከፍተኛ ደመወዝ ተከፋይ መሪ ማን ነው?
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት 223 ሺህ ዶላር፤ የኬንያው 192 ሺህ ዶላር ዓመታዊ ደመወዝ ይከፈላቸዋል
የአማራ ክልል ዳኞች ማህበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰሞኑን በፓርላማ ባደረጉት ንግግር "1ኛ ደረጃ ሌቦች ዳኞች ናቸው" በሚል በገለፁት ጉዳይ ይቅርታ እንዲጠይቁ አሳሰበ።
Investment Flows to Africa Reached a Record $83 billion in 2021
Foreign direct investment (FDI) to African countries hit a record $83 billion in 2021, according to UNCTAD’s World Investment Report 2022 published on 9 June.
#EthiopianBusinessDaily
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
Foreign direct investment (FDI) to African countries hit a record $83 billion in 2021, according to UNCTAD’s World Investment Report 2022 published on 9 June.
#EthiopianBusinessDaily
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል የፈፀሙ የፖሊስ አባላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር ሆቴል በሚባል አካባቢ ሰኔ 8 ቀን 2014 ዓ/ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ በክፍል ውስጥ ርንቺት ተኩሶ ከት/ቤት ውስጥ አምልጦ የሄደ አንድ ተማሪን አራት የፖሊስ አባላት ተከታትለው በመያዝ የድብደባ ወንጀል ፈጽመውበታል፡፡
ህገ- ወጥ ድርጊቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ፖሊስ ባደረገው ማጣራት ድል በር 2ኛ ደረጃ በሚባል ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ነው በሚል ፕሮግራም ላይ በክፍል ውስጥ በተደረገ ዝግጅት አንድ ተማሪ ርችት እንደተኮሰ እና በት/ት ቤት ውስጥ ርችት መተኮሱ ሌሎች ተማሪዎችን እንደረበሻቸው ለፖሊስ መረጃ ይደርሰዋል፡፡
በእለቱ ድርጊቱን ፈፅሟል የተባለው ተማሪ ከት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንደወጣ የተነገራቸው 4 የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አባላት ክትትል በማድረግ ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር የሚባል ሆቴል አካባቢ ተማሪውን ይዘውት ተገቢ ያልሆነ ድብደባ ፈፅመውበታል፡፡
የአ/አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው ፖሊስ መረጃው ካደርሰው በኋላ ተጠርጣሪ የፖሊስ አባላቱን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ ይገኛል፡፡
በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የህግ አስከባሪነት መነሻው ህግን ማክበር መሆኑን ያስታወቀው ፖሊስ የዜጎችን ህጋዊ መብት በሚፃረሩ የፖሊስ አባላት ላይ የሚወሰደውን ዕርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልና በማንኛውም ሁኔታ ህገወጥ ተግባራት ሲፈፀሙ ህ/ሰቡ በያገባኛል ስሜት የሚሰጠውን መረጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ ኢትዮመረጃ
ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር ሆቴል በሚባል አካባቢ ሰኔ 8 ቀን 2014 ዓ/ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ በክፍል ውስጥ ርንቺት ተኩሶ ከት/ቤት ውስጥ አምልጦ የሄደ አንድ ተማሪን አራት የፖሊስ አባላት ተከታትለው በመያዝ የድብደባ ወንጀል ፈጽመውበታል፡፡
ህገ- ወጥ ድርጊቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ፖሊስ ባደረገው ማጣራት ድል በር 2ኛ ደረጃ በሚባል ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ነው በሚል ፕሮግራም ላይ በክፍል ውስጥ በተደረገ ዝግጅት አንድ ተማሪ ርችት እንደተኮሰ እና በት/ት ቤት ውስጥ ርችት መተኮሱ ሌሎች ተማሪዎችን እንደረበሻቸው ለፖሊስ መረጃ ይደርሰዋል፡፡
በእለቱ ድርጊቱን ፈፅሟል የተባለው ተማሪ ከት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንደወጣ የተነገራቸው 4 የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አባላት ክትትል በማድረግ ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር የሚባል ሆቴል አካባቢ ተማሪውን ይዘውት ተገቢ ያልሆነ ድብደባ ፈፅመውበታል፡፡
የአ/አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው ፖሊስ መረጃው ካደርሰው በኋላ ተጠርጣሪ የፖሊስ አባላቱን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ ይገኛል፡፡
በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የህግ አስከባሪነት መነሻው ህግን ማክበር መሆኑን ያስታወቀው ፖሊስ የዜጎችን ህጋዊ መብት በሚፃረሩ የፖሊስ አባላት ላይ የሚወሰደውን ዕርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልና በማንኛውም ሁኔታ ህገወጥ ተግባራት ሲፈፀሙ ህ/ሰቡ በያገባኛል ስሜት የሚሰጠውን መረጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡ ኢትዮመረጃ
የአማራ ክልልአቃቤ ህግ ማህበር ጠቅላይ ሚኒስትሩለህዝብ እንደራሴዎች 2ኛ ደረጃ ሌባ ዐቃቤ ህግ ነው ብለው የተናገሩትን ብያኔያዊ መግለጫ ማስተካከያ የማይሰጡበት ከሆነ ተገቢ ያልሆነውን ብያኔ ተከትሎ የሚመጣውን የአስፈፃሚ አካላት ጫና ማህበሩ እንደሚታገል ተገለፀ!
-----
@የአማራ ክልል ዓቃብያነ ሕግ ማሕበር
-----
@የአማራ ክልል ዓቃብያነ ሕግ ማሕበር
የነዳጅ_ውጤቶች_የሥርጭት፣_የርክክብና_የሽያጭ_አፈፃፀም_መመሪያ_904_2014.pdf
324.5 KB
⛽️ የነዳጅ ውጤቶች የሥርጭት፣ የርክክብና የሽያጭ አፈፃፀም መመሪያ ቁ. 904/2014
የፌዴራል መንግሥት አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁ. 1263/2014 አንቀጽ 19(4) መሠረት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ ከወደብ እስከ ነዳኝ ማደያዎች ድረስ ባለው የሥርጭት፣ የርክክብና የሽያጭ ሂደት ላይ ተሳታፊ በሆኑና የቁጥጥር ሚና ባላቸው አካላት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ከሰኔ 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
የፌዴራል መንግሥት አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁ. 1263/2014 አንቀጽ 19(4) መሠረት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ ከወደብ እስከ ነዳኝ ማደያዎች ድረስ ባለው የሥርጭት፣ የርክክብና የሽያጭ ሂደት ላይ ተሳታፊ በሆኑና የቁጥጥር ሚና ባላቸው አካላት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ከሰኔ 8 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡