አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
።።።።።።።። #አለ_ህግ #Ale_Hig ።።።።።።
@Lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

በፌስቡክ Facebook
https://www.facebook.com/lawsocieties/

በቴሌግራም Telegram
https://t.me/lawsocieties

ሊክድን LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

በ ቲክቶክ Tiktok
tiktok.com/@lawsocieties

ትዊተር Twitter
https://twitter.com/Lawsocieties?t=VFQWzXMBnNQnXyZu7z52bQ&s=09

በዩቲዩብ YouTube
https://youtube.com/channel/UCXYKAPt4crrhEx62KvcPzBw

Email address
lawsocieties@gmail.com

Telegram Bot
@LawsocietiesBot
👍👍👍👍👍👍👍👍❗️❗️❗️❗️❗️❗️


።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።🙏
👍1
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ በዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ላይ ስላለው ተፈጻሚነት የሰጠው የህገ-መንግስት ትርጉም
በአሠሪና ሠራተኛ ህግ አፈጻጸም አስቸጋሪ ሆነው ከቆዩት ጉዳዮች አንዱ አዋጁ በዓለም ዓቀፍ ድርጅቶችና ዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖች ላይ ያለውን ተፈጻሚነት ይመለከራል። በእርግጥ በዚህ ጉዳይ ላይ አዋጁ ግልጽ ነው።
ኢትዮጵያ በፈረመቻቸው ዓለም ዓቀፍ ስምምነቶች አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን ካልተደረገ በቀር የአዋጁ ተፈጻሚነት ጥያቄ ውስጥ አይገባም
ሆኖም ትልቁ ችግር የአዋጁ የተፈጻሚነት ወሰን ሳይሆን እነዚህ ድርጅቶች ከዓለም ዓቀፍ ስምምነቶች ወይም ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ከሚያደርጉት ስምምነት የመነጨ ያለ መከሰስ መብት ስለሚኖራቸው የስራ ክርክር ጉዳይ ሳይታይ ክሱ ወዲያው ውድቅ ይደረጋል።
በ ሰ/መ/ቁ 98541 ቅጽ 17 (አመልካች አቶ አለማየሁ ኦላና እና ተጠሪ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት (UNDP) ህዳር 10 ቀን 2007 ዓ.ም.) ተጠሪ በዋናው ክርክር ሳይከራከር መዝገቡ አፈጻጸም ደረጃ ላይ እያለ ያለ መከሰስ መብቱ በምክንያትነት ተጠቅሶ አመልካች በፍርድ ያገኙትን መብት ተነጥቀዋል።

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጠው የህገ-መንግስት ትርጉም በተወሰነ መልኩ ይህንን ኢ-ፍትሐዊ የመብት መጣስ የሚያስቀር ይመስላል።
ምክር ቤቱ በውሳኔው ላይ ለሁለት መሰረታዊ ነጥቦች እልባት ሰጥቷል። ይኸውም

1. ያለ መከሰስ መብት ተፈጻሚነቱ ከዲፕሎማቲክ መብትና ድርጊት ጋር በተያያዘ እንጂ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ጋር የሚያያዝ አይደለም።

2. ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በገቡት ውል መሰረት ያለ መከሰስ መብት ሲያገኙ በውሉ የተመለከተው የአለመግባባት መፍቻ መንገድ ተግባራዊ መሆን ካልቻለ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን አይቶ የመዳኘት ስልጣን አላቸው። @Lawsocieties
👍8
የፌዴራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲትዩት ለቤኒሻንጉል ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍትሕ አካላት ባለሙያዎች ለስድስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና ዛሬ አጠናቀቀ

(ሰኔ 03 ፣ 2014 ዓ.ም) የፌዴራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲትዩት ለቤኒሻንጉል ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፍትህ አካላት ባለሙያዎች (ለዳኞች፣ ለዓቃቤያነ ህግ እና ለፖሊስ ኮሚሽነሮች) ለስድስት ተከታታይ ቀናት በአሶሳ ከተማ ሲሰጥ የቆየውን የአቅም ግንባታ ሥልጠና ዛሬ አጠናቀቀ።

ሥልጠናው ሶስት የተለያዩ ርዕሶችን፡ የፀረ ሽብርተኝነት ህግ' ፣ 'የክስ አመሰራረትና ክርክር ክህሎት' እና 'የቅጣት አወሳሰን መመሪያን' ያካተተ ሲሆን ርዕሶቹ በክልሉ ፍትሕ አካላት አመራሮች የተመረጡ እና ከዚህ በፊት በክልሉ ሲያጋጥሙ የነበረ ክፍተትን ለማሟላት የታሰበ መሆኑም ተገልጿል።

በሥልጠናው የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው የመዝግያ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሰዒድ ባባከ የለውጡን ቀጣይነት እና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ፣ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅምን ለማሳደግ እንዲሁም በክልሉ የህብረተሰቡን የፍትሕ ጥያቄ ለመመለስ የተሰጠው የአቅም ግንባታ ሥልጠናው ጉልህ ሚና ያለው መሆኑን ገልፀዋል።

አቶ ሰዒድ አክለውም ሁሉንም አስቸጋሪ ጉዳዮችን ለመዳሰስ አስቸጋሪ ቢሆንም የክልሉ ፍትሕ አካላት አመራሮች እና ባለሙያዎች ወጪ ቆጣቢ፣ ፈጣንና ፍትሐዊ የሆነ በተለይም በተሰጡት የስልጠና ርዕሶች ላይ አትኩረው በጥብቅ ስራዎችን በማከናወን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።

ዘገባው:- የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
👍2
👍1
Urgent❗️❗️
paid internship vacancy
Location; Adama
Number; 2
#ተመዝገቡ
Address: Oda ( Warka) Team Business center, 2nd floor
office no. 95

Phone number: 0910100328 / 0974600876

The deadline is on Monday 07/10/2014 ዓ.ም

Transparency International Ethiopia

Head office for General info...
ስልክ +251118279746
@Transparency_Ethiopia_Bot

ethiopiatransparency@gmail.com

@TransparencyEthiopia

https://t.me/TransparencyEthiopia
👍8