............
ይህ እየተስተዋለ ያለው የዲጂታል መገበያያ ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ይህን ፈጽመው በሚገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ሲሆን ህብረተሰቡ ይህንን ህገወጥ ተግባር የሚሠሩ አካላትን ሲመለከት ለብሔራዊ ባንክ እና ለሚመለከታቸው ሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ እናቀርባለን ። "
#የኢትዮጵያ_ብሄራዊ_ባንክ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
ይህ እየተስተዋለ ያለው የዲጂታል መገበያያ ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ይህን ፈጽመው በሚገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ሲሆን ህብረተሰቡ ይህንን ህገወጥ ተግባር የሚሠሩ አካላትን ሲመለከት ለብሔራዊ ባንክ እና ለሚመለከታቸው ሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ እናቀርባለን ። "
#የኢትዮጵያ_ብሄራዊ_ባንክ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties