የትራፊክ ቅጣት መክፈያ 👇👇👇👇
#6050
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የትራፊክ ደንብ ተላላፊ አሽከርካሪዎች የቅጣት ክፍያ ስርዓትን የሚያቀላጥፍ እና የሚያዘምን አዲስ አሰራርን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ዛሬ ይፋ አድርጓል።
የትራፊክ ህግ ተላላፊ አሽከርካሪዎች የትራፊክ ቅጣት ክፍያን ለመፈፀም በኢትዮ-ቴሎኮም የተዘጋጀው 6050 አጭር ቁጥር መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
አዲስ ይፋ የተደረገው የትራፊክ ቅጣት ክፍያ ስርዓት በ6050 አጭር ቁጥር በመጠቀም ትራፊክ ፖሊሶች እና የኤጀንሲው የቁጥጥር ባለሙያዎች በወረቀት ይደረግ የነበረውን አሰራር እንደሚያስቀር ተገልጿል።
ቅጣቱን በሞባይል ስልክ ለተቀጪው በማድረስም መንጃ ፈቃዱ ሳይያዝበት ወይም ታርጋው ሳይፈታበት ጥፋቱን በፈፀመበት ቦታ ክፍያውን መፈፀም ያስችለዋል ተብሏል።
የትራፊክ ደንብ ቅጣት ክፍያን በቴሌብር አማካኝነት መክፈል የሚያስችለው ይህ አገልግሎት ወይም አሰራር ለዘመናት አድካሚ የነበረውን በወረቀት ላይ ያተኮረ የቅጣት ክፍያ አፈጻጸምን የሚያስቀር ነው ተብሎለታል።
ምንጭ፦ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ
#tikvahethiopia
#6050
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የትራፊክ ደንብ ተላላፊ አሽከርካሪዎች የቅጣት ክፍያ ስርዓትን የሚያቀላጥፍ እና የሚያዘምን አዲስ አሰራርን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ዛሬ ይፋ አድርጓል።
የትራፊክ ህግ ተላላፊ አሽከርካሪዎች የትራፊክ ቅጣት ክፍያን ለመፈፀም በኢትዮ-ቴሎኮም የተዘጋጀው 6050 አጭር ቁጥር መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
አዲስ ይፋ የተደረገው የትራፊክ ቅጣት ክፍያ ስርዓት በ6050 አጭር ቁጥር በመጠቀም ትራፊክ ፖሊሶች እና የኤጀንሲው የቁጥጥር ባለሙያዎች በወረቀት ይደረግ የነበረውን አሰራር እንደሚያስቀር ተገልጿል።
ቅጣቱን በሞባይል ስልክ ለተቀጪው በማድረስም መንጃ ፈቃዱ ሳይያዝበት ወይም ታርጋው ሳይፈታበት ጥፋቱን በፈፀመበት ቦታ ክፍያውን መፈፀም ያስችለዋል ተብሏል።
የትራፊክ ደንብ ቅጣት ክፍያን በቴሌብር አማካኝነት መክፈል የሚያስችለው ይህ አገልግሎት ወይም አሰራር ለዘመናት አድካሚ የነበረውን በወረቀት ላይ ያተኮረ የቅጣት ክፍያ አፈጻጸምን የሚያስቀር ነው ተብሎለታል።
ምንጭ፦ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ
#tikvahethiopia
👍2❤1🔥1