#ከቅፅ 23 የሰ/መ/ቁ142594 የተወሰደ!
የይዞታ ማረጋገጫ ማስረጃ አላግባብ ተሰርዞብኛል በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ጉዳዩ በቀጥታ ከመሬት ይዞታ ባለመብትነት ጋር ተያያዣነት ያለው በመሆኑ የተከራካሪ ወገኖች መደበኛ ነዋሪነታቸው ወይም የተከራካሪው ወገን የፌደራል መንግሥቱ ተመዛጋቢ መሆን ግምት ውስጥ ሳይገባ የክርክሩን ልዩ ባህሪ በማየትና የጉዳዩን ዓይነት
መሠረት በማድረግ ንብረቱ የሚገኝበት የከተማ አሥተዳደር ፍ/ቤት የቀረበውን ክስ ተቀብሎ
የመወሰን የሥረ-ነገር ሥልጣን አለው፡፡
የይዞታ ማረጋገጫ ማስረጃ አላግባብ ተሰርዞብኛል በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ጉዳዩ በቀጥታ ከመሬት ይዞታ ባለመብትነት ጋር ተያያዣነት ያለው በመሆኑ የተከራካሪ ወገኖች መደበኛ ነዋሪነታቸው ወይም የተከራካሪው ወገን የፌደራል መንግሥቱ ተመዛጋቢ መሆን ግምት ውስጥ ሳይገባ የክርክሩን ልዩ ባህሪ በማየትና የጉዳዩን ዓይነት
መሠረት በማድረግ ንብረቱ የሚገኝበት የከተማ አሥተዳደር ፍ/ቤት የቀረበውን ክስ ተቀብሎ
የመወሰን የሥረ-ነገር ሥልጣን አለው፡፡