የተሻረ የሰበር ውሳኔ
***
ከዚህ በፊት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሠ/መ/ቁ. 104858 ታሕሳስ 22 ቀን 2008 ዓ.ም. የከተማ ቦታ ማስለቀቅና የካሳ ጉዳዮች ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ምትክ ቦታን ጨምሮ በሌሎች በህግም ሆነ በፍሬ ነገር (ካሳን አይጨምርም) የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ውሳኔ በመሆኑ በውሳኔው ላይ አቤቱታ ሊቀርብ የሚችለው በሰበር ስርአት ለከተማው ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ነው በማለት አዋጅ ቁጥር 721/2004 ፣ የአዲስ አበባ ለተማን ቻርተር 361/95 ፣ የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትና ካሳ የሚከፈልበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ቁጥር 455/1997 ፣ ስለ ካሳ አወሳሰን የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 135/1999 እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ቁጥር 3/2002ን በመተርጎም ሰጥቶት የነበረው ውሳኔ በህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 1161/2011አንቀፅ 20 መሰረት ተሽሮ የይግባኝ ስልጣኑ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ፣ በክልሎች ለክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቷል። ( አአ ላይ ልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት )
በዳንኤል ፍቃዱ / ጠበቃና የህግ አማካሪ/
***
ከዚህ በፊት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሠ/መ/ቁ. 104858 ታሕሳስ 22 ቀን 2008 ዓ.ም. የከተማ ቦታ ማስለቀቅና የካሳ ጉዳዮች ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ምትክ ቦታን ጨምሮ በሌሎች በህግም ሆነ በፍሬ ነገር (ካሳን አይጨምርም) የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ውሳኔ በመሆኑ በውሳኔው ላይ አቤቱታ ሊቀርብ የሚችለው በሰበር ስርአት ለከተማው ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ነው በማለት አዋጅ ቁጥር 721/2004 ፣ የአዲስ አበባ ለተማን ቻርተር 361/95 ፣ የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትና ካሳ የሚከፈልበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ቁጥር 455/1997 ፣ ስለ ካሳ አወሳሰን የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 135/1999 እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ቁጥር 3/2002ን በመተርጎም ሰጥቶት የነበረው ውሳኔ በህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 1161/2011አንቀፅ 20 መሰረት ተሽሮ የይግባኝ ስልጣኑ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ፣ በክልሎች ለክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቷል። ( አአ ላይ ልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት )
በዳንኤል ፍቃዱ / ጠበቃና የህግ አማካሪ/
👍3
የተቋረጠው የሰነዶች ማረጋገጥ ዛሬ ጀመረ
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ከሚሰጣቸው በርካታ የአገልግሎት አይነቶች ውስጥ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭም ሆነ በስጦታ የማስተላለፍ ውልን የማረጋገጥ አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ አቋርጦ የነበረውን አገልግሎት ከዛሬ ሰኞ ጥር 23 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሯል።
አገልግሎቱን ለማግኘት ከዚህ ቀደም በተለመደው አግባብ በተቋሙ አሰራር መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት እና የተቋሙን ድረ-ገጽ www.dars.gov.et በመጠቀም ተቋሙ ባዘጋጀው የኦንላይን አገልግሎት መጠየቂያ ፎርም በመሙላትና ሲስተሙ የሚሰጠውን የጉዳይ መከታተያ ቁጥር በመያዝ በተቋሙ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመቅረብ አገልግሎቱን ማግኘት የሚቻል መሆኑን ተቋሙ ይፋ አድርጓል።
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ከሚሰጣቸው በርካታ የአገልግሎት አይነቶች ውስጥ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭም ሆነ በስጦታ የማስተላለፍ ውልን የማረጋገጥ አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ አቋርጦ የነበረውን አገልግሎት ከዛሬ ሰኞ ጥር 23 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሯል።
አገልግሎቱን ለማግኘት ከዚህ ቀደም በተለመደው አግባብ በተቋሙ አሰራር መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት እና የተቋሙን ድረ-ገጽ www.dars.gov.et በመጠቀም ተቋሙ ባዘጋጀው የኦንላይን አገልግሎት መጠየቂያ ፎርም በመሙላትና ሲስተሙ የሚሰጠውን የጉዳይ መከታተያ ቁጥር በመያዝ በተቋሙ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመቅረብ አገልግሎቱን ማግኘት የሚቻል መሆኑን ተቋሙ ይፋ አድርጓል።
በኢትዮጵያ የብድር ሕግ "አበደረ" ማለት የብድሩን ገንዘብ ሰጠ ማለት ይሆን?
ፈቃዱ ዳመነ - ጠበቃ
የዚህ ጽሁፍ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ የብድር ሕግ ተበደርኩ ማለት የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ፤ አበደርኩ ማለትም የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ያሳያሉ ወይስ አያሳዩም በሚለው ጭብጥ ላይ አንዳንድ የግል ምልከታዎችን ማስቀመጥ ነው፡፡
በጽሑፉ
1. በብድር ውሉ ላይ አበደርኩ/ተበደርኩ መባሉ የብድሩ ገንዘብ የተሰጠ መሆኑን ያሳያልን?
ሀ. የብድር ሕጉ ለብድር ከሰጠው ትርጉም አንጻር
ለ. በህጉ ላይ ከተቀመጠው የግራ ቀኙ ግዴታ አንጻር
ሐ. ከሌሎች የብድር ሕጉ ድንጋጌዎች አንጻርስ?
መ. የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
2. የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
ሀ. የፍትሐብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ
ለ. ከጽ/ቤቱን አሰራር አንጻር እና
ማጠቃለያ
ያገኛሉ
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2022-what-does-lend-mean-under-ethiopian-contract-of-loan
ፈቃዱ ዳመነ - ጠበቃ
የዚህ ጽሁፍ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ የብድር ሕግ ተበደርኩ ማለት የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ፤ አበደርኩ ማለትም የብድሩን ገንዘብ መስጠትን ያሳያሉ ወይስ አያሳዩም በሚለው ጭብጥ ላይ አንዳንድ የግል ምልከታዎችን ማስቀመጥ ነው፡፡
በጽሑፉ
1. በብድር ውሉ ላይ አበደርኩ/ተበደርኩ መባሉ የብድሩ ገንዘብ የተሰጠ መሆኑን ያሳያልን?
ሀ. የብድር ሕጉ ለብድር ከሰጠው ትርጉም አንጻር
ለ. በህጉ ላይ ከተቀመጠው የግራ ቀኙ ግዴታ አንጻር
ሐ. ከሌሎች የብድር ሕጉ ድንጋጌዎች አንጻርስ?
መ. የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
2. የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
ሀ. የፍትሐብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ
ለ. ከጽ/ቤቱን አሰራር አንጻር እና
ማጠቃለያ
ያገኛሉ
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2022-what-does-lend-mean-under-ethiopian-contract-of-loan
👍2
Vacancy title:
Trainee Attorney
[ Type: FULL TIME , Industry: Insurance , Category: Legal ]
Jobs at:
The United Insurance Company Sc
Deadline of this Job:
05 February 2022
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, January 31, 2022 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Requirement
• Education: LLB, GPA 3 and above
• Experience: Zero – one year (Preferably insurance experience).
• Excellent communication skill and personality.
• Written & Spoken English language proficiency
• Excellent computer skill.
• Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 12 Bachelor Degree
Job application procedure
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within 7 working days of the first date of this announcement to HR & Administration at Tewodros Square United Insurance Building 9th floor in person.
The United Insurance Company SC
HR & Administration
Trainee Attorney
[ Type: FULL TIME , Industry: Insurance , Category: Legal ]
Jobs at:
The United Insurance Company Sc
Deadline of this Job:
05 February 2022
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, January 31, 2022 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Requirement
• Education: LLB, GPA 3 and above
• Experience: Zero – one year (Preferably insurance experience).
• Excellent communication skill and personality.
• Written & Spoken English language proficiency
• Excellent computer skill.
• Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 12 Bachelor Degree
Job application procedure
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within 7 working days of the first date of this announcement to HR & Administration at Tewodros Square United Insurance Building 9th floor in person.
The United Insurance Company SC
HR & Administration
👍3
Trainee Attorney (fresh graduates)
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Addis Ababa
Full–time
Job Vacancy at The United Insurance Company SC Trainee Attorney Job Requirements Education: LLB, GPA 3 and above Experience: Zero – one year (Preferably insurance experience). Knowledge & Skill • Excellent communication skill and personality. • Written & Spoken English language proficiency • Excellent computer skill. Place of work: Addis Ababa How to Apply Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within 7 working days of the first date of this announcement to HR & Administration at Tewodros Square United Insurance Building 9th floor in person. The United Insurance Company SC HR & Administration
United Insurance Company S.C. Ethiopia
United Insurance Company S.C. Ethiopia
Addis Ababa
Full–time
Job Vacancy at The United Insurance Company SC Trainee Attorney Job Requirements Education: LLB, GPA 3 and above Experience: Zero – one year (Preferably insurance experience). Knowledge & Skill • Excellent communication skill and personality. • Written & Spoken English language proficiency • Excellent computer skill. Place of work: Addis Ababa How to Apply Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents within 7 working days of the first date of this announcement to HR & Administration at Tewodros Square United Insurance Building 9th floor in person. The United Insurance Company SC HR & Administration
United Insurance Company S.C. Ethiopia
👍4
Legal Aide
Ethio Life and General Insurance S.C
Addis Ababa
Full–time
JOB DETAILS: Job Requirement
• Qualification: Diploma in law from a recognized University/College
• Experience: A minimum of two (2) years relevant work experience in business organization
• Work experience on insurance company is preferable
• qualities & abilities Required:
• Ability to plan , standardize, execute & administer resources • Good Interpersonal & Communication skill
• Highly oriented in customer service
• Ability to identify & resolve problems
• High dedication & hard working capacity
• Good knowledge of insurance business
• Good knowledge of commercial codes /only for Job no. 2/
• Dependable
• Team Player
• Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits
Work Hours: 8 Experience in Months: 24 Level of Education: Postgraduate Degree
Ethio Life and General Insurance S.C
Addis Ababa
Full–time
JOB DETAILS: Job Requirement
• Qualification: Diploma in law from a recognized University/College
• Experience: A minimum of two (2) years relevant work experience in business organization
• Work experience on insurance company is preferable
• qualities & abilities Required:
• Ability to plan , standardize, execute & administer resources • Good Interpersonal & Communication skill
• Highly oriented in customer service
• Ability to identify & resolve problems
• High dedication & hard working capacity
• Good knowledge of insurance business
• Good knowledge of commercial codes /only for Job no. 2/
• Dependable
• Team Player
• Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits
Work Hours: 8 Experience in Months: 24 Level of Education: Postgraduate Degree
👍2
Ethio Life And General Insurance SC
Vacancy title:
Legal Aide
[ Type: FULL TIME , Industry: Insurance , Category: Legal ]
Jobs at:
Ethio Life and General Insurance S.C
Deadline of this Job:
04 February 2022
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, February 01, 2022 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Requirement
• Qualification: Diploma in law from a recognized University/College
• Experience: A minimum of two (2) years relevant work experience in business organization
• Work experience on insurance company is preferable
• qualities & abilities Required:
• Ability to plan , standardize, execute & administer resources
• Good Interpersonal & Communication skill
• Highly oriented in customer service
• Ability to identify & resolve problems
• High dedication & hard working capacity
• Good knowledge of insurance business
• Good knowledge of commercial codes /only for Job no. 2/
• Dependable
• Team Player
• Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Postgraduate Degree
Job application procedure
Interested and qualified employees (applicants) can submit their application and updated copies of testimonials in person within 5(five) working days from the date of this announcement to the following address:
Ethio Life and General Insurance S.C. HR & Facility Management Department Around Meskel Flower in front of Tulip in Hotel, Homes of Millions Building 5th floor. Tel: 011557 1579/ 011557 1848 Addis Ababa
Vacancy title:
Legal Aide
[ Type: FULL TIME , Industry: Insurance , Category: Legal ]
Jobs at:
Ethio Life and General Insurance S.C
Deadline of this Job:
04 February 2022
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, February 01, 2022 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Requirement
• Qualification: Diploma in law from a recognized University/College
• Experience: A minimum of two (2) years relevant work experience in business organization
• Work experience on insurance company is preferable
• qualities & abilities Required:
• Ability to plan , standardize, execute & administer resources
• Good Interpersonal & Communication skill
• Highly oriented in customer service
• Ability to identify & resolve problems
• High dedication & hard working capacity
• Good knowledge of insurance business
• Good knowledge of commercial codes /only for Job no. 2/
• Dependable
• Team Player
• Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Postgraduate Degree
Job application procedure
Interested and qualified employees (applicants) can submit their application and updated copies of testimonials in person within 5(five) working days from the date of this announcement to the following address:
Ethio Life and General Insurance S.C. HR & Facility Management Department Around Meskel Flower in front of Tulip in Hotel, Homes of Millions Building 5th floor. Tel: 011557 1579/ 011557 1848 Addis Ababa
👍3
#AddisAbaba
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ እስኪጠናቀቀ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከልክሏል።
የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በአዲስ አበባ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር የተከለከለ መሆኑን አሳውቋል።
ከነገ አርብ ጥር 27 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት የፀጥታ አካላት ከሚጠቀሙባቸው ውጪ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አከባቢዎች በማንኛውም ሰዓት መንቀሳቀስ ፍፁም ተከልክሏል።
የሞተር ብስክሌት ባለንብረቶች ሆኑ አሽከርካሪዎች ይህንን መልእክት ተግባራዊ እንዲያደርጉ መልዕክት የተላለፈ ሲሆን ይህንን መልዕክት በሚተላለፉ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።
#tikvahethiopia
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ እስኪጠናቀቀ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከልክሏል።
የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በአዲስ አበባ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር የተከለከለ መሆኑን አሳውቋል።
ከነገ አርብ ጥር 27 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት የፀጥታ አካላት ከሚጠቀሙባቸው ውጪ ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌት በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አከባቢዎች በማንኛውም ሰዓት መንቀሳቀስ ፍፁም ተከልክሏል።
የሞተር ብስክሌት ባለንብረቶች ሆኑ አሽከርካሪዎች ይህንን መልእክት ተግባራዊ እንዲያደርጉ መልዕክት የተላለፈ ሲሆን ይህንን መልዕክት በሚተላለፉ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።
#tikvahethiopia
Job Summary
Free Legal Aid Officer is reporting to the Free Legal Aid Section Head and responsible for the provision of free legal aid services to the need members of the society with the guidance of his supervisor.
Specific duties and responsibilities:
Provide a free legal service in accordance with the policy and procedure outlined by EHRCO for a free legal aid services and also with the guidance of the Free Legal Aid Service of EHRCO at head office.
Receive and listen clients about the nature of their cases
meet with clients to gather information and take instructions
advise clients on the law and legal matters relating to their case
draft letters, or documents based on the client's needs
research similar cases within the archive (records) of EHRCO or from other sources to guide his/her current work
act on behalf of his/her clients as deemed necessary, and prepare cases for court as necessary
attend mediation or arbitration on behalf of the client
calculate claims for damages, compensation, and if any
Report and document on the details of free legal aid services provided including the outcome of the services
Compile lesson learned from free legal aid services
Ensure the privacy the free legal service recipient and should not disclose any facts to other parties unless the provision of the information is a legal requirement or to the benefit of the service recipient and with his consent.
DEPARTMENT:MDR
REPORTS TO: Free Legal Aid Section Head
Job Requirements:
Requirement
Qualifications
Degree in Human Rights, LL.M in International Law, LL.M in Law (Public Law relevant to Human Rights) or LL. B
Experience
2 years of relevant experience for BA and 0 years of relevant experience for MA.
Skills
Computer literate.
Knowledge of multiple local languages is advantageous.
a passion for justice and fairness and for the respect of Human Rights
strong spoken and written communication skills
the ability to absorb and analyze large amounts of information
a high level of accuracy and attention to detail
the ability to explain legal matters clearly in non-legal language
confidence and a persuasive manner
the ability to work under pressure
time management and strong organizational skills.
Skill in computer and internet usage
Excellent documentation skills
Interested candidates must send the following application documents by e-mail: “ehrcovacancy2022@gmail.com”, until the 9th of February 2022, 5:00 PM EAT with the subject line ‘EHRCO – Junior Free Legal Aid officer’:
Motivation/Cover letter (Not more than one page);
CV (not more than 4 pages) and relevant documents (education certificates, experience and others) (Please note the certificates and CV should be in one single file)
Please note that only selected candidates will contacted.
Please note that applicant/s that don’t follow the procedures will be disqualified immediately.
Posted: 02.03.2022
Deadline: 02.09.2022
Ethiopian Human Rights Council (EHRCO)
👍8👏1
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ አሰባሰብ ስርዓቱን አዘመነ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ አሰባሰብ ስርዓቱን አዘምኗል፡፡
ፍርድ ቤቱ ማንኛውንም የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ በሚከፈለው ብር መጠን ሳይገድብ፣ ባለጉዳዮች ወደ ባንክ መሄድ እና ጥሬ ገንዘብ ማቅረብ ሳያስፈልጋቸው ክፍያ መፈፀም የሚችሉበት የአሰራር ማሻሻያ አድርጓል፡፡ በዚህ የክፍያ አፈጻጸም ማሻሻያ ስርዓት፡-
1ኛ. ባለጉዳዮች የባንክ የገንዘብ መክፈያ ካርድ (ATM) ከያዙ እና በባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው ላይ በቂ ገንዘብ ካለ በፍርድ ቤቱ ገንዘብ መሰብሰቢያ ክፍል በሚገኝ ``POS`` ማሽን በመጠቀም የአገልግሎት ክፍያቸውን መፈጸም ይችላሉ፡፡
2ኛ. ባለጉዳዮች በሞባይል ስልክ መተግበሪያ (Mobile Banking) ወይም በማንኛውም ሌላ ዘዴ ተጠቅመው ወደ ጠቅላይ ፍ/ቤቱ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000280500376 የሚፈለግባቸውን የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ገቢ ማድረግ እንደሚችሉ እና ስለመክፈላቸው በፍርድ ቤቱ የሂሳብ ክፍል (ገንዘብ ቤት) ማረጋገጥ የሚችሉበት እንደሆነም አሳውቋል፡፡
ጠቅላይ ፍድር ቤቱ ባለጉዳዮች ከላይ ተገለጹትን ዘመናዊ የአከፋፈል ስልቶች ተጠቅመው የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ እንዲፈጽሙ የሚያበረታታ እና ቅድሚያ የሚሰጠው እንደሆነ ገልጾ፤ አሰራሩ ያልተመቻቸው ባለጉዳዮች በቀድሞው አሰራር ከ1,000.00 ብር በታች ከሆነ ብቻ በፍርድ ቤቱ ገንዘብ ቤት በመቅረብ በጥሬ ገንዘብ የአገልግሎት ክፍያ መፈጸም የሚችሉ መሆኑን ጠቁሟል፡፡
ቀልጣፋ እና ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል የእርስዎንም ሆነ የፍርድ ቤቱን ጊዜ ይቆጥቡ!!
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ አሰባሰብ ስርዓቱን አዘምኗል፡፡
ፍርድ ቤቱ ማንኛውንም የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ በሚከፈለው ብር መጠን ሳይገድብ፣ ባለጉዳዮች ወደ ባንክ መሄድ እና ጥሬ ገንዘብ ማቅረብ ሳያስፈልጋቸው ክፍያ መፈፀም የሚችሉበት የአሰራር ማሻሻያ አድርጓል፡፡ በዚህ የክፍያ አፈጻጸም ማሻሻያ ስርዓት፡-
1ኛ. ባለጉዳዮች የባንክ የገንዘብ መክፈያ ካርድ (ATM) ከያዙ እና በባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው ላይ በቂ ገንዘብ ካለ በፍርድ ቤቱ ገንዘብ መሰብሰቢያ ክፍል በሚገኝ ``POS`` ማሽን በመጠቀም የአገልግሎት ክፍያቸውን መፈጸም ይችላሉ፡፡
2ኛ. ባለጉዳዮች በሞባይል ስልክ መተግበሪያ (Mobile Banking) ወይም በማንኛውም ሌላ ዘዴ ተጠቅመው ወደ ጠቅላይ ፍ/ቤቱ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000280500376 የሚፈለግባቸውን የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ገቢ ማድረግ እንደሚችሉ እና ስለመክፈላቸው በፍርድ ቤቱ የሂሳብ ክፍል (ገንዘብ ቤት) ማረጋገጥ የሚችሉበት እንደሆነም አሳውቋል፡፡
ጠቅላይ ፍድር ቤቱ ባለጉዳዮች ከላይ ተገለጹትን ዘመናዊ የአከፋፈል ስልቶች ተጠቅመው የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ እንዲፈጽሙ የሚያበረታታ እና ቅድሚያ የሚሰጠው እንደሆነ ገልጾ፤ አሰራሩ ያልተመቻቸው ባለጉዳዮች በቀድሞው አሰራር ከ1,000.00 ብር በታች ከሆነ ብቻ በፍርድ ቤቱ ገንዘብ ቤት በመቅረብ በጥሬ ገንዘብ የአገልግሎት ክፍያ መፈጸም የሚችሉ መሆኑን ጠቁሟል፡፡
ቀልጣፋ እና ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል የእርስዎንም ሆነ የፍርድ ቤቱን ጊዜ ይቆጥቡ!!
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
👍4
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
1. Ledeta District Bench:
Location: Around Ledeta Church next to the Addis Ababa University Architectural College
Phone Number: +251-112-76-75-28
2. Bole District Bench
Location: Around Semit next Safari School
Phone Number: +251-118-69-72-05
3. Ledeta Civil District Bench
Location: Around Ledeta, in front of Dar Mar building next to Primary Kokeb School, behind Dashen Bank
4. Kalti District Bench
Location: : Around Akaki Kalti, in front of the Menahriya
Phone Number: +251-114-71-76-07
5. Dire Dewa District Bench
Location: Dire Dewa City Administration
Phone Number: +251-251-11-00-73
👍3