የውክልና ስልጣን፣ አይነት እና አተገባበሩ
--------------****---------------
1. የውክልና ምንነት እና ፋይዳው
የሀገራችን የፍታብሔር ህግ አንቀጽ 2199 እንደሚደነግገው ወክልና ወካይ የተባለው ሰው ተወካይ ለተባለው ሰው እንደርሱ በመሆን አንድ ወይም ብዙ ህጋዊ ስራዎችን በእርሱ ስም እንዲያከናውን የሚሰጥ ስልጣን ነው፡፡ ተወካይ በውክልና የተሰጠውን ተግባር ሲያከናውን ሊመራባቸው የሚገባው መርሆች በህጉ የተቀመጡ ሲሆን እነዚህም፡- ተወካይ የሚያከናውነውን ተግባራት በወከለው ሰው ስም መሆን እንዳለበት፣ ተወካይ ወካይ በሰጠው የስልጣን ወሰን ውስጥ ብቻ ተግባሩን ማከናወን እንዳለበት፣ ተወካይ ወካዩ ከሰጠው ስልጣን ውጪ በመውጣት ለሚያከናውነው ተግበር ወካይ የማይጠየቅ መሆኑ (ስልጣን ባይሰጠውም ተግባሩን ካላፀደቀለት) የተቀመጡ መርሆች ናቸው፡፡
ውክልና የተለያዩ ጥቅሞች አሉት፡፡ ከነዚህ ጥቅሞች መካከል ወካይ በጊዜ እና በቦታ ሳይገደብ በአንድ ጊዜ የተለያዩ ተግባራትን እንዲያከናውን፣ የእውቀት እና ልምድ ማነስ ሳያግደው የተለየ እውቀት እና ልምድ በሚያስፈልገው ስራ ላይ በወኪሉ በኩል መከናወን መቻል፣ በህግ መሰረት ህጋዊ ሰውነት ያገኙ ተቋማት ምንም እንኳን የህጋዊ ሰውነት ቢኖራቸው እንደ ተፈጥሮዊ ሰው የተለያዩ ተግባራትን ማከናወን የማይችሉ በመሆኑ በውክልና ስልጣን በተሰጠው ተፈጥሮዊ ሰው ተግባራቸውን በውክልና ማከናወን እንዲችሉ ማድረጉ፣ እድሜቸው ለአቅመ አዳም ያልደረሱ እና ችሎታ ያጡ ሰዎች ህግ በሚስጣቸው ተወካዮች ጥቅማቸውን እንዲያስከብሩ ማስስቻል እንደ ውክልና ጥቅሞች ይጠቀሳሉ፡፡
2. የውክልና የስልጣን ምንጭ
ሶስት አይነት የውክልና ስልጣን ምንጮች ያሉ ሲሆን እነዚህም እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
2.1. በህግ የሚገኝ የውክልና ስልጣን
ይህ አይነቱ የውክልና ስልጣን የሚመነጨው ወካይ ለተወካይ ውክልናውን በእርሱ ፍላጎት እና ፍቃድ የሚሰጠው ሳይሆን የወካዩ ፍቃድ እና ፍላጎት በህግ ድንጋጌ መሰረት የሚገኝ የውክልና ስልጣን ነው፡፡ ይህም የሚሆነው ተወካይ በህግ የሚሾምለት ሰው በተለያዩ ምክኒያቶች ጥቅማቸውን ማስከበር የማይችሉ እንደ ህጻና፣፤ በእድሜ ወይም በህመም ምክንያት የመወሰን ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች ወይም ህጋዊ ሰውነት ያለቸው ድርጅቶች ሲሆኑ ህግ የነዚህን ግለሰቦች እና ህጋዊ ድርጅቶች መብት እና ጥቅሞች ሊያስከብሩ ይችላሉ በማለት የሚገምታቸውን ሰዎች እና የድርጅት ሥራ አስኪያጆች የውክልና ስልጣን ይሰጣቸዋል፡፡ በተለይ ጥቅማቸውን ለማስከበር የማይችሉ እንደ ህጻናት፣ በእድሜ ወይም በህመም ምክንያት የመወሰን ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች የቅርብ ዘመዶች፣ በተወላጆች ወይም በትዳር አጋሮቻቸው የሚወከሉ ይሆናል፡፡
2.2. በውል የሚገኝ ውክልና
ይህ የውክልና አይነት በብዛት ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን ወካይ ለተወካይ እርሱን የሚመለከቱ አንድ እና ከዛም በላይ የሆኑ ተግባራትን እንዲያከናውንለት በስምምነት የሚሰጠው የውክልና አይነት ነው፡፡ ይህ ውክልና ልዩ ውክልና ሲሆን ወካይ ለተወካይ በቀል፣ በጽሑፍ ወይም በዝምታ ሊሰጠው ይችላል፡፡ ይህ ውክልና በወካይ እና ተወካይ ስምምነት ላይ የሚመሰረት ነው፡፡
2.3. በፍርድ ቤት ውሳኔ የሚገኝ የውክልና ስልጣን
ይህ የውክልና ስልጣን በፍ/ሕ/ህጉ አንቀጽ 2253 እስከ 2255 መሰረት በፍ/ቤት የሚሰጥ ሲሆን አንድ የተወሰነ ስራን ወይም የተመደቡ ስራዎችን በሌላ ሰው ስም ሆኖ እንዲያከናውን ዳኞች ጠባቂ ባለአደራ ለተባለው ሰው ውክልና የሚሰጡበት የውክልና ስልጣን አይነት ነው፡፡ ይህም የሚሆነው እንደራሴ ይደረግለት የተባለው ሰው በአካባቢው የሌለ ወይም በህመም ወይም በሌላ ምክንያት ወኪል ማግኘት የማይችል ከሆነ እንደራሴ እንዲደረግበት ለሚያስፈልገው ሰው ባል ወይም ሚስት የሆኑ ወይም ዘመዶች ብቻ ወኪል እንዲሾምለት ለፍ/ቤት ማመልከት የሚችሉ ሆኖ በዳኞች የተሾመውም ወኪል አስቸኳይ የሆኑ ጉዳዮችን እንዲያከናውን ብቻ የሚፈቀድለት ይሆናል፡፡
3. ውክልና ሊያሟላ የሚገባው መስፈርቶች
ውክልና ከልዩ የውል ህጎች ውስጥ አንዱ ስለሆነ አንድ ህጋዊ ውል ሊያሟላ የሚገባውን በፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 1678 ስር የተቀመጡትን መስፈርቶች ሊያሟላ ይገባል፡፡ ይህም አንድ ውል የፀና እንዲሆን ውል ለመዋዋል ችሎታ ባለው ሰው መሆን እንዳለበት፣ ጉድለት የሌለው ስምምነት መኖር፣ የሚቻል እና ህጋዊ የሆነ ጉዳይ፣ የውል ፎርም በህግ የታዘዘ ከሆነ ህጉ እንደሚያዘው ልዩ ፎርም መሆን አለበት፡፡
የፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 2200 ወካይ ለተወካይ የውከልና ስልጣኑን በቃል ወይም በዝምታ ሊሰጥ የሚችል ሲሆን ነገር ግን ህጉ የውከልና ስልጣኑ በተለየ ፎርም መሰጠት አለበት በማለት የሚያዝ ከሆነ ይህን ማሟላት ይኖርበታል በማለት አስቀጧል፡፡ በመሆኑም ማንኛውም የውክልና ውል አንድ ውል ሊያሟላ የሚገባውን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ የተሰጠው የውክልና ውል ፈራሽ ይሆናል፡፡
ነገር ግን የውክልና ውሉ በሚፈርስበት ጊዜ ተወካይ ከ3ኛ ወገን ጋር ያደረገው ውል እጣ ፋንታ ምን ሊሆን ይችላል በሚለው ጥያቄ ላይ በህጉ በግልፅ ያልተቀመጠ የፍ/ህግ አንቀጽ 1816 ላይ በተቀመጠው መሰረት በቅን ልቦና የተንቀሳቀሰውን 3ኛ ወገን ጥቅም ሊጎዱ የሚችሉ በሚሆንበት ጊዜ ውሉ ፈራሽ የማይሆን መሆኑ በዚህ ሁኔታ ጥቅም ላይ እንደሚውል የሚነሳ ሲሆን በወካይ እና በተወካይ መካከል ያለው ግንኙነት ተወካይ የውክልና ስልጣን ውል መሰረት ከ3ኛ ወገን ጋር ከሚያደርገው ግንኙነት ተለይቶ መታየት ስላለበት የውክልናው ውል ቀሪ እና ፈራሽ መሆን ተወካይ እና 3ኛ ወገን ያደርጉትን ውል ቀሪ ሊያደርገው አይገባም የሚል ክርክርም ይነሳል፡፡
4. የውክልና አይነቶች
ሁለት የውክልና አይነቶች ያሉ ሲሆን እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
4.1. ጠቅላላ ውከልና
ይህ የውክልና አይነት በጠቅላላ አነጋገር የሚደረግ የውክልና አይነት ሲሆን ይህም ተወካይ የአስተዳደር ስራዎችን ብቻ ለመስራት የሚያስችለው ነው፡፡ በፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 2204 መሰረት የአስተዳደር ስራዎች የሚባሉት፡- የወካዩን ሀብት ማስቀመጥ/መጠበቅ፣ ከ3 አመት ለማያልፍ ዘመን ማከራየት፣ በብድር የተሰጠውን ሀብት የመሰብሰብ፣ ከሀብቱ የሚገኘውን ገቢ ተቀብሎ የማስቀመጥ፣ ለተከፈለ እዳ ደረሰኝ የመስጠት፣ ሰብሎችን መሸጥ፣ ለሽያጭ የተመደቡ የንግድ እቃዎችን ወይም ይበላሻሉ ተብለው የሚታሰቡ ነገሮችን መሸጥ ናቸው፡፡
4.2. ልዩ ውክልና
ይህ ውክልና ወካይ ለተወካይ ከአስተዳደር ስራዎች ወጪ የተለየ ተግባር እንዲፈጽምለት በመግለጽ የሚሰጠው የውክልና አይነት ሲሆን ልዩ ውክልና የተሰጠው ሰው የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን መሸጥ፣ አስይዞ መበደር፣ በካፒታሎች ላይ እንቬስት የማድረግ አክሲዮኖችን የመግዛት የመሸጥ በመሃበር የመግባት፣ ስጣታን ማድረግ፣ በአንዳንድ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀርቦ መከራከር እና የመሳሰሉ ተግባራትን ለመፈጸም የሚያስችለው የውከልና አይነት ነው፡፡
5. የወካይ እና የተወካይ ግዴታዎች
5.1. የተወካይ ግዴታዎች
ጥብቅ የሆነ ቅን ልቦና ማሳየት- ተወካይ ለወካዩ ፍጹም ታማኝ እና ግልጽ መሆን ያለበት ሲሆን ወካዩ ውክልናውን ለማስቀረት ወይም የውክልና ቃሉን ለመቀየር የሚያስችሉ ነገሮች በሚከሰቱበት ወቅት ለወካዩ የማሳወቅ ሀላፊነት አለበት፡፡ እንዲሁም ስራውን በሚያከናውንበት ወቅት የወካዩን ጥቅም ለማስከበር መንቀሳቀስ ያለበት ሲሆን ያለ ወካዩ ፍቃድ እና እውቅና ምንም ጥቅም መውሳድ የለበትም፡፡ በተጨማሪም ተወካይ በውክልናው ምክንያት ያገኛቸውን መረጃዎች ወካዩን በሚጎዳ መልኩ
--------------****---------------
1. የውክልና ምንነት እና ፋይዳው
የሀገራችን የፍታብሔር ህግ አንቀጽ 2199 እንደሚደነግገው ወክልና ወካይ የተባለው ሰው ተወካይ ለተባለው ሰው እንደርሱ በመሆን አንድ ወይም ብዙ ህጋዊ ስራዎችን በእርሱ ስም እንዲያከናውን የሚሰጥ ስልጣን ነው፡፡ ተወካይ በውክልና የተሰጠውን ተግባር ሲያከናውን ሊመራባቸው የሚገባው መርሆች በህጉ የተቀመጡ ሲሆን እነዚህም፡- ተወካይ የሚያከናውነውን ተግባራት በወከለው ሰው ስም መሆን እንዳለበት፣ ተወካይ ወካይ በሰጠው የስልጣን ወሰን ውስጥ ብቻ ተግባሩን ማከናወን እንዳለበት፣ ተወካይ ወካዩ ከሰጠው ስልጣን ውጪ በመውጣት ለሚያከናውነው ተግበር ወካይ የማይጠየቅ መሆኑ (ስልጣን ባይሰጠውም ተግባሩን ካላፀደቀለት) የተቀመጡ መርሆች ናቸው፡፡
ውክልና የተለያዩ ጥቅሞች አሉት፡፡ ከነዚህ ጥቅሞች መካከል ወካይ በጊዜ እና በቦታ ሳይገደብ በአንድ ጊዜ የተለያዩ ተግባራትን እንዲያከናውን፣ የእውቀት እና ልምድ ማነስ ሳያግደው የተለየ እውቀት እና ልምድ በሚያስፈልገው ስራ ላይ በወኪሉ በኩል መከናወን መቻል፣ በህግ መሰረት ህጋዊ ሰውነት ያገኙ ተቋማት ምንም እንኳን የህጋዊ ሰውነት ቢኖራቸው እንደ ተፈጥሮዊ ሰው የተለያዩ ተግባራትን ማከናወን የማይችሉ በመሆኑ በውክልና ስልጣን በተሰጠው ተፈጥሮዊ ሰው ተግባራቸውን በውክልና ማከናወን እንዲችሉ ማድረጉ፣ እድሜቸው ለአቅመ አዳም ያልደረሱ እና ችሎታ ያጡ ሰዎች ህግ በሚስጣቸው ተወካዮች ጥቅማቸውን እንዲያስከብሩ ማስስቻል እንደ ውክልና ጥቅሞች ይጠቀሳሉ፡፡
2. የውክልና የስልጣን ምንጭ
ሶስት አይነት የውክልና ስልጣን ምንጮች ያሉ ሲሆን እነዚህም እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
2.1. በህግ የሚገኝ የውክልና ስልጣን
ይህ አይነቱ የውክልና ስልጣን የሚመነጨው ወካይ ለተወካይ ውክልናውን በእርሱ ፍላጎት እና ፍቃድ የሚሰጠው ሳይሆን የወካዩ ፍቃድ እና ፍላጎት በህግ ድንጋጌ መሰረት የሚገኝ የውክልና ስልጣን ነው፡፡ ይህም የሚሆነው ተወካይ በህግ የሚሾምለት ሰው በተለያዩ ምክኒያቶች ጥቅማቸውን ማስከበር የማይችሉ እንደ ህጻና፣፤ በእድሜ ወይም በህመም ምክንያት የመወሰን ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች ወይም ህጋዊ ሰውነት ያለቸው ድርጅቶች ሲሆኑ ህግ የነዚህን ግለሰቦች እና ህጋዊ ድርጅቶች መብት እና ጥቅሞች ሊያስከብሩ ይችላሉ በማለት የሚገምታቸውን ሰዎች እና የድርጅት ሥራ አስኪያጆች የውክልና ስልጣን ይሰጣቸዋል፡፡ በተለይ ጥቅማቸውን ለማስከበር የማይችሉ እንደ ህጻናት፣ በእድሜ ወይም በህመም ምክንያት የመወሰን ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች የቅርብ ዘመዶች፣ በተወላጆች ወይም በትዳር አጋሮቻቸው የሚወከሉ ይሆናል፡፡
2.2. በውል የሚገኝ ውክልና
ይህ የውክልና አይነት በብዛት ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን ወካይ ለተወካይ እርሱን የሚመለከቱ አንድ እና ከዛም በላይ የሆኑ ተግባራትን እንዲያከናውንለት በስምምነት የሚሰጠው የውክልና አይነት ነው፡፡ ይህ ውክልና ልዩ ውክልና ሲሆን ወካይ ለተወካይ በቀል፣ በጽሑፍ ወይም በዝምታ ሊሰጠው ይችላል፡፡ ይህ ውክልና በወካይ እና ተወካይ ስምምነት ላይ የሚመሰረት ነው፡፡
2.3. በፍርድ ቤት ውሳኔ የሚገኝ የውክልና ስልጣን
ይህ የውክልና ስልጣን በፍ/ሕ/ህጉ አንቀጽ 2253 እስከ 2255 መሰረት በፍ/ቤት የሚሰጥ ሲሆን አንድ የተወሰነ ስራን ወይም የተመደቡ ስራዎችን በሌላ ሰው ስም ሆኖ እንዲያከናውን ዳኞች ጠባቂ ባለአደራ ለተባለው ሰው ውክልና የሚሰጡበት የውክልና ስልጣን አይነት ነው፡፡ ይህም የሚሆነው እንደራሴ ይደረግለት የተባለው ሰው በአካባቢው የሌለ ወይም በህመም ወይም በሌላ ምክንያት ወኪል ማግኘት የማይችል ከሆነ እንደራሴ እንዲደረግበት ለሚያስፈልገው ሰው ባል ወይም ሚስት የሆኑ ወይም ዘመዶች ብቻ ወኪል እንዲሾምለት ለፍ/ቤት ማመልከት የሚችሉ ሆኖ በዳኞች የተሾመውም ወኪል አስቸኳይ የሆኑ ጉዳዮችን እንዲያከናውን ብቻ የሚፈቀድለት ይሆናል፡፡
3. ውክልና ሊያሟላ የሚገባው መስፈርቶች
ውክልና ከልዩ የውል ህጎች ውስጥ አንዱ ስለሆነ አንድ ህጋዊ ውል ሊያሟላ የሚገባውን በፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 1678 ስር የተቀመጡትን መስፈርቶች ሊያሟላ ይገባል፡፡ ይህም አንድ ውል የፀና እንዲሆን ውል ለመዋዋል ችሎታ ባለው ሰው መሆን እንዳለበት፣ ጉድለት የሌለው ስምምነት መኖር፣ የሚቻል እና ህጋዊ የሆነ ጉዳይ፣ የውል ፎርም በህግ የታዘዘ ከሆነ ህጉ እንደሚያዘው ልዩ ፎርም መሆን አለበት፡፡
የፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 2200 ወካይ ለተወካይ የውከልና ስልጣኑን በቃል ወይም በዝምታ ሊሰጥ የሚችል ሲሆን ነገር ግን ህጉ የውከልና ስልጣኑ በተለየ ፎርም መሰጠት አለበት በማለት የሚያዝ ከሆነ ይህን ማሟላት ይኖርበታል በማለት አስቀጧል፡፡ በመሆኑም ማንኛውም የውክልና ውል አንድ ውል ሊያሟላ የሚገባውን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ የተሰጠው የውክልና ውል ፈራሽ ይሆናል፡፡
ነገር ግን የውክልና ውሉ በሚፈርስበት ጊዜ ተወካይ ከ3ኛ ወገን ጋር ያደረገው ውል እጣ ፋንታ ምን ሊሆን ይችላል በሚለው ጥያቄ ላይ በህጉ በግልፅ ያልተቀመጠ የፍ/ህግ አንቀጽ 1816 ላይ በተቀመጠው መሰረት በቅን ልቦና የተንቀሳቀሰውን 3ኛ ወገን ጥቅም ሊጎዱ የሚችሉ በሚሆንበት ጊዜ ውሉ ፈራሽ የማይሆን መሆኑ በዚህ ሁኔታ ጥቅም ላይ እንደሚውል የሚነሳ ሲሆን በወካይ እና በተወካይ መካከል ያለው ግንኙነት ተወካይ የውክልና ስልጣን ውል መሰረት ከ3ኛ ወገን ጋር ከሚያደርገው ግንኙነት ተለይቶ መታየት ስላለበት የውክልናው ውል ቀሪ እና ፈራሽ መሆን ተወካይ እና 3ኛ ወገን ያደርጉትን ውል ቀሪ ሊያደርገው አይገባም የሚል ክርክርም ይነሳል፡፡
4. የውክልና አይነቶች
ሁለት የውክልና አይነቶች ያሉ ሲሆን እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
4.1. ጠቅላላ ውከልና
ይህ የውክልና አይነት በጠቅላላ አነጋገር የሚደረግ የውክልና አይነት ሲሆን ይህም ተወካይ የአስተዳደር ስራዎችን ብቻ ለመስራት የሚያስችለው ነው፡፡ በፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 2204 መሰረት የአስተዳደር ስራዎች የሚባሉት፡- የወካዩን ሀብት ማስቀመጥ/መጠበቅ፣ ከ3 አመት ለማያልፍ ዘመን ማከራየት፣ በብድር የተሰጠውን ሀብት የመሰብሰብ፣ ከሀብቱ የሚገኘውን ገቢ ተቀብሎ የማስቀመጥ፣ ለተከፈለ እዳ ደረሰኝ የመስጠት፣ ሰብሎችን መሸጥ፣ ለሽያጭ የተመደቡ የንግድ እቃዎችን ወይም ይበላሻሉ ተብለው የሚታሰቡ ነገሮችን መሸጥ ናቸው፡፡
4.2. ልዩ ውክልና
ይህ ውክልና ወካይ ለተወካይ ከአስተዳደር ስራዎች ወጪ የተለየ ተግባር እንዲፈጽምለት በመግለጽ የሚሰጠው የውክልና አይነት ሲሆን ልዩ ውክልና የተሰጠው ሰው የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን መሸጥ፣ አስይዞ መበደር፣ በካፒታሎች ላይ እንቬስት የማድረግ አክሲዮኖችን የመግዛት የመሸጥ በመሃበር የመግባት፣ ስጣታን ማድረግ፣ በአንዳንድ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀርቦ መከራከር እና የመሳሰሉ ተግባራትን ለመፈጸም የሚያስችለው የውከልና አይነት ነው፡፡
5. የወካይ እና የተወካይ ግዴታዎች
5.1. የተወካይ ግዴታዎች
ጥብቅ የሆነ ቅን ልቦና ማሳየት- ተወካይ ለወካዩ ፍጹም ታማኝ እና ግልጽ መሆን ያለበት ሲሆን ወካዩ ውክልናውን ለማስቀረት ወይም የውክልና ቃሉን ለመቀየር የሚያስችሉ ነገሮች በሚከሰቱበት ወቅት ለወካዩ የማሳወቅ ሀላፊነት አለበት፡፡ እንዲሁም ስራውን በሚያከናውንበት ወቅት የወካዩን ጥቅም ለማስከበር መንቀሳቀስ ያለበት ሲሆን ያለ ወካዩ ፍቃድ እና እውቅና ምንም ጥቅም መውሳድ የለበትም፡፡ በተጨማሪም ተወካይ በውክልናው ምክንያት ያገኛቸውን መረጃዎች ወካዩን በሚጎዳ መልኩ
ሊጠቀምባቸው አይገበም፡፡
የውክልናው ሒሳብ አያያዝ- ተወካይ የሚያደረጋቸውን የገንዘብ እንቅሳቃሴዎችን ገቢ እና ትርፎችን፣ ወጪ እና ኪሳራዎችን የመመዝገብ እና ለወካዩ የማሳወቅና ገቢ የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ሲሆን ተወካይ ለወካዩ ሊሰጠው የሚገባውን ገንዘብ ለራሱ አውሎት እንደሆነ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ አንድም ማስጠንቀቂያ ሳያስፈልገው ከነወለዱ እንዲከፍል የሚደረግ ይሆናል፡፡
አስፈላጊ ትጋት ማሳየት- ተወካዩ የተሰጠውን ሀላፊነት በከፍተኛ ትጋት እና ጥንቃቄ የማከናወን ሀላፊነት ያለበት ሲሆን ይህን ባለመድረጉ በወካይ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
የሒሳብ ማቅረብ ግዴታ- ተወካይ ወካዩ በጠየቀው ጊዜ የስራውን አካሄድ መግለጫና ሒሳብ በየጊዜው የማቅረብ ግዴታ እና የተሰጠውን ውክልና በአግባቡ መፈጸሙን በየጊዜው ለወካዩ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
የተወከለበትን ሥራ በእራሱ የመፈጸም ሀላፊነት- ተወካይ የተወከለበትን የስራ ተግባር እራሱ የመፈጸም ሀላፊነት አለበት፣ ነገር ግን በእርሱ ፋንታ ሌላ ሰው ወክሎ ማሰራት የሚችለው፡- የወከለው ሰው ሲፈቀደለት፣ በልማዳዊ ደንብ እና አሰራር መሰረት ሌላ ሰው ተክቶ ማሰራቱ ተወካዩ እራሱ እንደሰራው የሚያስቆጥር እንደሆነ፣ ተወካዩ ጊዜ የማይሰጥ ድንገተኛ መሰናክል የገጠመው እንደሆነ እና በወቅቱ ለወካዩ ለማሳወቅ በቂ ጊዜ የሌለው እና የወካዩን ጥቅም ለማስከበር የስራው ሁኔታ የሚያስገድደው እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
ከዚህ ውጪ ተወካይ በራሱ ፍቃድ ወክሎ የሚያሰራው ሰው በሚያከናውነው ተግባር ለሚደርሰው ጉዳት ተወካይ እራሱ እንደፈጸመው ተቆጥሮ ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከላይ በተገለጹት ሁኔታ ሌላ ሰው ወክሎ ተወካዩ በስራው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ተወካዩ የሚጠየቀው የወከለውን ሰው ሲመርጥ መድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ ባለማድረጉ እና ለተተኪው ተገቢውን የስራ መመሪያ እና ትዕዛዝ ሲሰጥ ለሚፈጽመው ስህተት እና ጉድለት ይሆናል፡፡
5.2. የወካይ ግዴታዎች
የድካም ዋጋ መክፈል- ወካዩ በውላቸው ላይ የተመለከተውን የድካም ዋጋ ለተወካይ የመክፈል ሀላፊነት ያለበት ሲሆን በውላቸው ላይ ይህ ያልተካተተ እንደሆነ የስራ ዋጋ በተለምዶ አሰራር ለሞያው ሊከፈለው የሚገባ በቦታው የዋጋ ልክ መስታወቂያ ታሪፍ እና ልማዳዊ ህግ መሰረት ታስቦ ለተወካይ የሚከፈለው ይሆናል፡፡
ተቀዳሚ ተከፋይ እና ወጪዎችን የመሸፈን ግዴታ- ለተወካይ ስለ ውክልናው ሥራ ማስኬጃ እና ማከናወኛ የሚሆን ተቀዳሚ ተከፋይ ወጪ ሊሰጠው የሚገባ ሲሆን ተወካይ ለተወከለበት ሥራ ሲል ላወጣው ወጪ ወጪው ከወጣበት ቀን ከሚታሰብ ወለድ ጋር ተስቦ ሊከፈለው ይገባል፡፡
ግዴታ እና ኪሳራ- ተወካይ ለወካዩ የስራ ጥቅም እና ውጤት ሲል የገባውን የውል ግዴታዎች ውስጥ ነጻ ሊያወጣው እና ተወካይ የተወከለበትን ስራ በሚያከናውንበት ወቅት የራሱ ጥፋት ከሌለበት ለሚደርስበት አደጋ ኪሳራውን ሊከፍለው ይገባል፡፡
በአጠቃላይ ወካይ የስራው ጉዳይ ተገቢውን ውጤት አላስገኘም በማለት ለተወካይ ሊከፍለው የሚገባውን ገንዘብ መከልከል የማይችል ሲሆን ተወካይ በስራው ወቅት ላደረሰው ጥፋት ልክ ሊከፍለው ከሚገባው ገንዘብ ጋር ማቻቻል ይችላል፡፡ ተወካይም በበኩሉ ወካይ ሊከፍለው የሚገባውን ገንዘብ ያልከፈለው እንደሆነ በስራ ምክንያት እጁ የገባውን አቃ ሊከፈለው የሚገባውን መጠን ልክ የሚያወጣ እቃ በመያዣነት ሊይዝ ይችላል፡፡
6. ስለውክልና መቅረት
6.1. ውክልናን በመሻር
ወካይ አስፈላጊ መስሎ ከታየው የሰጠውን የውክልና ስልጣን የመሻር እና ተወካይ የውክልና ውል እንዲመልስለት ሊያስገድደው ይችላል፡፡ ነገር ግን ተወካይ የተሰጠውን የውክልና ውል ለመመለስ ፍቃደኛ በማይሆንበት ወቅት ወካዩ በምን አይነት ሁኔታ ሊያስገድደው እንደሚችል ህጉ በግልጽ አልተቀመጠም፡፡ እንደዚህ አይነት ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ወካይ ተወካይ በእርሱ እና በ3ኛ ወገኖች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ የሰጠውን ውክልና በማንሳት ለሚመለከታቸው አካላት እና በውክልናው ምክንያት ሊጎዱ የሚችሉ ወገኖችን ስለውክልናው መሻር ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም የውክልና ውሉን ተወካይ እንዲመልስለት በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ይችላል፡፡
የተሰጠው የውክልና ጊዜ ከማለቁ በፊት የውክልናው መሻር በተወካይ ላይ ኪሳራ አድርሶበት እንደሆነ ወካይ ተወካይ ላይ በውሉ መሻር ምክንያት ለደረሰበት ኪሳራ ካሳ የመክፈል ሀላፊነት አለበት፡፡ ብዙ ወካዮች ለጋራ ጉዳያቸው የወከሉትን ተወካይ በቂ የሆነ ምክንያት ከሌለ በቀር ወካዮቹ በሙሉ ሳይስማሙበት አንዱ ወካይ ብቻውን ተወካዩን ሊሽረው አይችልም ፡፡
6.2. ወኪሉ የውክልና ስልጣኑን ሲተው
ተወካዩ የውክልናውን ሥራ እንደሚተው ለወካዩ አስታውቆ ወክልናውን መተው የሚችል ሲሆን የውክልናውን ሥራ መተው በወካዩ ላይ ጉዳት የሚያደርስ ከሆነ ተወካይ ለደረሰው ኪሳራ ካሳ የመክፈል ሀላፊነት አለበት፡፡ ሆኖም ተወካይ የውክልናውን ስራ መቀጠሉ በእርሱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እና ኪሳራ የሚያስከትልበት መሆኑ ከታወቀ እና ሥራውንም ለመቀጠል በፍጹም የማያስችል ምክንያት መኖሩ ከተረጋገጠ ማንኛውንም የጉዳት ኪሳራ እንዲከፍል አይገደድም፡፡
6.3. ውክልና ቀሪ የሚሆንባቸው ሌሎች ምክንያቶች
የወካዩ ወይም የተወካዩ መሞት፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ በስፍራው ያለመኖር የተረጋገጠ እንደሆነ፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ ለመስራት ችሎታ ማጣት፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ ኪሳራ ደርሶበት በንግድ ኪሳራ ላይ መውደቁእና የተረጋገጠበት እንደሆነ ውክልና ቀሪ ይሆናል፡፡
ብዙ ተወካዮች አንድ አይነት ጉዳይ እንዲያከናውኑ ተወክለው እንደሆነ ከመካከላቸው አንዱ የውክልና ስራውን ከተጠቀሱት ምክንያቶች በአንዱ መቀጠል ያልቻለ እንደሆነ እና የውክልና ስራውን ካቋረጠ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር የአንዱ መቋረጥ የሌሎችንም ተወካዮች የውክልና ስልጣን የሚያቋርጥ ይሆናል፡፡
Source:- FDRE Attorney General
የውክልናው ሒሳብ አያያዝ- ተወካይ የሚያደረጋቸውን የገንዘብ እንቅሳቃሴዎችን ገቢ እና ትርፎችን፣ ወጪ እና ኪሳራዎችን የመመዝገብ እና ለወካዩ የማሳወቅና ገቢ የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ሲሆን ተወካይ ለወካዩ ሊሰጠው የሚገባውን ገንዘብ ለራሱ አውሎት እንደሆነ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ አንድም ማስጠንቀቂያ ሳያስፈልገው ከነወለዱ እንዲከፍል የሚደረግ ይሆናል፡፡
አስፈላጊ ትጋት ማሳየት- ተወካዩ የተሰጠውን ሀላፊነት በከፍተኛ ትጋት እና ጥንቃቄ የማከናወን ሀላፊነት ያለበት ሲሆን ይህን ባለመድረጉ በወካይ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
የሒሳብ ማቅረብ ግዴታ- ተወካይ ወካዩ በጠየቀው ጊዜ የስራውን አካሄድ መግለጫና ሒሳብ በየጊዜው የማቅረብ ግዴታ እና የተሰጠውን ውክልና በአግባቡ መፈጸሙን በየጊዜው ለወካዩ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
የተወከለበትን ሥራ በእራሱ የመፈጸም ሀላፊነት- ተወካይ የተወከለበትን የስራ ተግባር እራሱ የመፈጸም ሀላፊነት አለበት፣ ነገር ግን በእርሱ ፋንታ ሌላ ሰው ወክሎ ማሰራት የሚችለው፡- የወከለው ሰው ሲፈቀደለት፣ በልማዳዊ ደንብ እና አሰራር መሰረት ሌላ ሰው ተክቶ ማሰራቱ ተወካዩ እራሱ እንደሰራው የሚያስቆጥር እንደሆነ፣ ተወካዩ ጊዜ የማይሰጥ ድንገተኛ መሰናክል የገጠመው እንደሆነ እና በወቅቱ ለወካዩ ለማሳወቅ በቂ ጊዜ የሌለው እና የወካዩን ጥቅም ለማስከበር የስራው ሁኔታ የሚያስገድደው እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
ከዚህ ውጪ ተወካይ በራሱ ፍቃድ ወክሎ የሚያሰራው ሰው በሚያከናውነው ተግባር ለሚደርሰው ጉዳት ተወካይ እራሱ እንደፈጸመው ተቆጥሮ ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከላይ በተገለጹት ሁኔታ ሌላ ሰው ወክሎ ተወካዩ በስራው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ ተወካዩ የሚጠየቀው የወከለውን ሰው ሲመርጥ መድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ ባለማድረጉ እና ለተተኪው ተገቢውን የስራ መመሪያ እና ትዕዛዝ ሲሰጥ ለሚፈጽመው ስህተት እና ጉድለት ይሆናል፡፡
5.2. የወካይ ግዴታዎች
የድካም ዋጋ መክፈል- ወካዩ በውላቸው ላይ የተመለከተውን የድካም ዋጋ ለተወካይ የመክፈል ሀላፊነት ያለበት ሲሆን በውላቸው ላይ ይህ ያልተካተተ እንደሆነ የስራ ዋጋ በተለምዶ አሰራር ለሞያው ሊከፈለው የሚገባ በቦታው የዋጋ ልክ መስታወቂያ ታሪፍ እና ልማዳዊ ህግ መሰረት ታስቦ ለተወካይ የሚከፈለው ይሆናል፡፡
ተቀዳሚ ተከፋይ እና ወጪዎችን የመሸፈን ግዴታ- ለተወካይ ስለ ውክልናው ሥራ ማስኬጃ እና ማከናወኛ የሚሆን ተቀዳሚ ተከፋይ ወጪ ሊሰጠው የሚገባ ሲሆን ተወካይ ለተወከለበት ሥራ ሲል ላወጣው ወጪ ወጪው ከወጣበት ቀን ከሚታሰብ ወለድ ጋር ተስቦ ሊከፈለው ይገባል፡፡
ግዴታ እና ኪሳራ- ተወካይ ለወካዩ የስራ ጥቅም እና ውጤት ሲል የገባውን የውል ግዴታዎች ውስጥ ነጻ ሊያወጣው እና ተወካይ የተወከለበትን ስራ በሚያከናውንበት ወቅት የራሱ ጥፋት ከሌለበት ለሚደርስበት አደጋ ኪሳራውን ሊከፍለው ይገባል፡፡
በአጠቃላይ ወካይ የስራው ጉዳይ ተገቢውን ውጤት አላስገኘም በማለት ለተወካይ ሊከፍለው የሚገባውን ገንዘብ መከልከል የማይችል ሲሆን ተወካይ በስራው ወቅት ላደረሰው ጥፋት ልክ ሊከፍለው ከሚገባው ገንዘብ ጋር ማቻቻል ይችላል፡፡ ተወካይም በበኩሉ ወካይ ሊከፍለው የሚገባውን ገንዘብ ያልከፈለው እንደሆነ በስራ ምክንያት እጁ የገባውን አቃ ሊከፈለው የሚገባውን መጠን ልክ የሚያወጣ እቃ በመያዣነት ሊይዝ ይችላል፡፡
6. ስለውክልና መቅረት
6.1. ውክልናን በመሻር
ወካይ አስፈላጊ መስሎ ከታየው የሰጠውን የውክልና ስልጣን የመሻር እና ተወካይ የውክልና ውል እንዲመልስለት ሊያስገድደው ይችላል፡፡ ነገር ግን ተወካይ የተሰጠውን የውክልና ውል ለመመለስ ፍቃደኛ በማይሆንበት ወቅት ወካዩ በምን አይነት ሁኔታ ሊያስገድደው እንደሚችል ህጉ በግልጽ አልተቀመጠም፡፡ እንደዚህ አይነት ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ወካይ ተወካይ በእርሱ እና በ3ኛ ወገኖች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ የሰጠውን ውክልና በማንሳት ለሚመለከታቸው አካላት እና በውክልናው ምክንያት ሊጎዱ የሚችሉ ወገኖችን ስለውክልናው መሻር ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም የውክልና ውሉን ተወካይ እንዲመልስለት በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ይችላል፡፡
የተሰጠው የውክልና ጊዜ ከማለቁ በፊት የውክልናው መሻር በተወካይ ላይ ኪሳራ አድርሶበት እንደሆነ ወካይ ተወካይ ላይ በውሉ መሻር ምክንያት ለደረሰበት ኪሳራ ካሳ የመክፈል ሀላፊነት አለበት፡፡ ብዙ ወካዮች ለጋራ ጉዳያቸው የወከሉትን ተወካይ በቂ የሆነ ምክንያት ከሌለ በቀር ወካዮቹ በሙሉ ሳይስማሙበት አንዱ ወካይ ብቻውን ተወካዩን ሊሽረው አይችልም ፡፡
6.2. ወኪሉ የውክልና ስልጣኑን ሲተው
ተወካዩ የውክልናውን ሥራ እንደሚተው ለወካዩ አስታውቆ ወክልናውን መተው የሚችል ሲሆን የውክልናውን ሥራ መተው በወካዩ ላይ ጉዳት የሚያደርስ ከሆነ ተወካይ ለደረሰው ኪሳራ ካሳ የመክፈል ሀላፊነት አለበት፡፡ ሆኖም ተወካይ የውክልናውን ስራ መቀጠሉ በእርሱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እና ኪሳራ የሚያስከትልበት መሆኑ ከታወቀ እና ሥራውንም ለመቀጠል በፍጹም የማያስችል ምክንያት መኖሩ ከተረጋገጠ ማንኛውንም የጉዳት ኪሳራ እንዲከፍል አይገደድም፡፡
6.3. ውክልና ቀሪ የሚሆንባቸው ሌሎች ምክንያቶች
የወካዩ ወይም የተወካዩ መሞት፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ በስፍራው ያለመኖር የተረጋገጠ እንደሆነ፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ ለመስራት ችሎታ ማጣት፣ የወካዩ ወይም የተወካዩ ኪሳራ ደርሶበት በንግድ ኪሳራ ላይ መውደቁእና የተረጋገጠበት እንደሆነ ውክልና ቀሪ ይሆናል፡፡
ብዙ ተወካዮች አንድ አይነት ጉዳይ እንዲያከናውኑ ተወክለው እንደሆነ ከመካከላቸው አንዱ የውክልና ስራውን ከተጠቀሱት ምክንያቶች በአንዱ መቀጠል ያልቻለ እንደሆነ እና የውክልና ስራውን ካቋረጠ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር የአንዱ መቋረጥ የሌሎችንም ተወካዮች የውክልና ስልጣን የሚያቋርጥ ይሆናል፡፡
Source:- FDRE Attorney General
ክፍል ፫
ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት
አንቀጽ ፶፯ የባልና ሚስት የግል ሀብት (፩) ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች
ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡
አንቀጽ ፶፰ (፪) በግብይት የተገኙ ንብረቶች
፩. ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ አንዱ የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት ለውጥ ያገኘው ወይም በግል ገንዘቡ የገዛቸው ወይም የግል ንብረቱን ሸጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው በግብይት የተገኘው ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ አንደኛው ወገን ጥያቄ ሲያቀርብ እና ፍርድ ቤት ሲያፀድቀው ብቻ ነው፡፡
አንቀጽ ፶፱ የግል ሀብትን ስለማስተዳደር (፩) መሠረቱ
፩. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡
፪. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የግል ሀብት አስተዳደርን በጋብቻ ውል ስለመወሰን
፩. ባልና ሚስት አንደኛው የሌላውን ተጋቢ የግል ሀብት በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት እና እንደአስፈላጊነቱ እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወስኑ ይችላሉ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተመለከተው አኳኋን ንብረት የማስተዳደር ሥልጣን የተሰጠው ተጋቢ በሌላኛው ተጋቢ ሲጠየቅ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፩ (፫) ስለውክልና ሥልጣን
ከተጋቢዎች አንዱ የግል ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፪ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት
፩. ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
፪. በዚህ ሕግ በአንቀጽ ፶፰ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው ካልተባለ በስተቀር፣ ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኙት ንብረት ሁሉ የጋራ ሀብታቸው ይሆናል፡፡
፫. በስጦታው ውል ወይም በኑዛዜው ቃል በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር፣ በስጦታ ወይም በኑዛዜ ለተጋቢዎቹ የተሰጧቸው ንብረቶች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
አንቀጽ ፷፫ የሕግ ግምት
፩. አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፪. የግል ንብረት መሆኑን ሦስተኛ ወገኖች የሚያውቁት ወይም ሊያውቁት የሚገባ ካልሆነ በስተቀር፣ ባልና ሚስቱ ወይም ከሁለቱ አንዱ ይኸው ንብረት የግል ነው በማለት በሦስተኛ ወገን ላይ መቃወሚያ አድርገው ሊያቀርቡት አይችሉም፡፡
አንቀጽ ፷፬ ስለባልና ሚስት ገቢ (፩) መደበኛ የገቢ አስተዳደር
፩. ባልና ሚስት እያንዳንዳቸው ገቢያቸውን በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡
፪. ባልና ሚስት በየግላቸው የሚያገኙትን ገቢ የግል ወይም የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈት ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡
፫. ከባልና ከሚስት አንደኛው ሲጠይቅ፣ ሌላኛው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን የማስታወቅ ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፭ (፪) ልዩ ሁኔታ
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ ገቢውን ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ሥልጣን ለመስጠት ሙሉ ነፃነት አለው፡፡
፪. ከባልና ከሚስት በአንደኛው ጠያቂነት የአንደኛውን ገቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልና ለመቀበሉም ደረሰኝ እንዲሰጥ ፍርድ ቤት ሊወስን ይችላል፡፡
፫. በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ ከባልና ከሚስት የአንደኛው ገቢ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍርድ ቤት ሊታዘዝ ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፮ የጋራ ሀብትን ስለማስተዳደር
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ የጋራ ሀብታቸውን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድር ግልጽ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ባልና ሚስቱ የጋራ ሀብታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡
፪. ከባልና ከሚስት አንዱ ችሎታ የለውም ተብሎ ሲወሰን ወይም ንብረት የማስተዳደር መብቱን ሲገፈፍ ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት የጋራ ሀብታቸውን ለማስተዳደር የማይችል ሆኖ ሲገኝ ሌላኛው ተጋቢ የጋራ ሀብቱን የማስተዳደሩን ተግባር ያከናውናል፡፡
አንቀጽ ፷፯ የማስታወቅ ግዴታ
ከተጋቢዎች አንዱ ብቻ የጋራ ሀብታቸውን በሚያስተዳድርበት ጊዜ የሀብቱን አስተዳደር በተመለከተ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፰ (፩) የተጋቢዎች ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ
በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የተጋቢዎቹ ስምምነት አስፈላጊ ነው፤
ሀ) የጋራ የሆነውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ፣ ለመለወጥ፣ ለማከራየት በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በዚሁ ንብረት ላይ ሌሎች ሰዎች መብት እንዲያገኙ ለማድረግ፤
ለ) ዋጋቸው ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ የሆኑ የሚንቀሳቀሱ የጋራ ንብረቶችን ወይም የገንዘብ ሰነዶችን፣ ለመሸጥ፣ ለመለወጥ በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ለማስተላለፍ፤
ሐ) ከብር ፻ (አንድ መቶ) በላይ ዋጋ ያለውን የጋራ ንብረት ወይም ገንዘብ ለሌላ ሰው በስጦታ ለማስተላለፍ፤
መ) ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለሌላ ሰው ዋስ ለመሆን፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤት
፩. አንደኛው ተጋቢ ከዚህ በላይ የተመለከተውን ድንጋጌ ባለማክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ፣ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ ይችላል፡፡
፪. ግዴታው እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መገባቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በኋላ ሊቀርብ አይችልም፡፡
አንቀጽ ፸ የባልና ሚስት ዕዳ
፩. ከባል ወይም ከሚስት በግል የሚጠየቅ ዕዳ፣ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት፣ የግል ሀብቱ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብታቸው ይከፈላል፡፡
፪. ዕዳው የመጣው ለትዳራቸው ጥቅም ከሆነ ከጋራ ሀብታቸው የጋራ ሀብታቸው፣ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት ይከፈላል፡፡
አንቀጽ ፸፩ ለትዳር ጥቅም እንደተደረገ የሚቆጠር ዕዳ
የሚከተሉት ዕዳዎች ለትዳር ጥቅም እንደተደረጉ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
ሀ) ለባልና ለሚስት እንዲሁም ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለማሟላት የተገቡ ዕዳዎች፤
ለ) ባል ወይም ሚስት ቀለብ ለመስጠት ያለባቸውን ግዴታ ለመወጣት የተደረጉ ወጪዎች፤
ሐ) ከባልና ከሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አለመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው ሌላ ዕዳ፡፡
አንቀጽ ፸፪ የትዳር ወጪዎችን ስለመሸፈን
ተጋቢዎች የትዳራቸውን ወጪ ለመሸፈን እያንዳንዳቸው እንደየአቅማቸውና ችሎታቸው አስተዋጽኦ ማድረግ አለባቸው፡፡
አንቀጽ ፸፫ በተጋቢዎች መካከል ስለሚደረጉ ውሎች
ባልና ሚስቱ ተጋብተው በሚኖሩበት ጊዜ በመካከላቸው የሚያደርጓቸው ውሎች፣ ፍርድ ቤት ካላፀደቃቸው በስተቀር ውጤት አይኖራቸውም፡፡
ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት
አንቀጽ ፶፯ የባልና ሚስት የግል ሀብት (፩) ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች
ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡
አንቀጽ ፶፰ (፪) በግብይት የተገኙ ንብረቶች
፩. ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ አንዱ የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት ለውጥ ያገኘው ወይም በግል ገንዘቡ የገዛቸው ወይም የግል ንብረቱን ሸጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው በግብይት የተገኘው ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ አንደኛው ወገን ጥያቄ ሲያቀርብ እና ፍርድ ቤት ሲያፀድቀው ብቻ ነው፡፡
አንቀጽ ፶፱ የግል ሀብትን ስለማስተዳደር (፩) መሠረቱ
፩. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡
፪. እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የግል ሀብት አስተዳደርን በጋብቻ ውል ስለመወሰን
፩. ባልና ሚስት አንደኛው የሌላውን ተጋቢ የግል ሀብት በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት እና እንደአስፈላጊነቱ እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወስኑ ይችላሉ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተመለከተው አኳኋን ንብረት የማስተዳደር ሥልጣን የተሰጠው ተጋቢ በሌላኛው ተጋቢ ሲጠየቅ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፩ (፫) ስለውክልና ሥልጣን
ከተጋቢዎች አንዱ የግል ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፪ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት
፩. ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
፪. በዚህ ሕግ በአንቀጽ ፶፰ ንዑስ አንቀጽ (፪) መሠረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው ካልተባለ በስተቀር፣ ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኙት ንብረት ሁሉ የጋራ ሀብታቸው ይሆናል፡፡
፫. በስጦታው ውል ወይም በኑዛዜው ቃል በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር፣ በስጦታ ወይም በኑዛዜ ለተጋቢዎቹ የተሰጧቸው ንብረቶች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናሉ፡፡
አንቀጽ ፷፫ የሕግ ግምት
፩. አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፪. የግል ንብረት መሆኑን ሦስተኛ ወገኖች የሚያውቁት ወይም ሊያውቁት የሚገባ ካልሆነ በስተቀር፣ ባልና ሚስቱ ወይም ከሁለቱ አንዱ ይኸው ንብረት የግል ነው በማለት በሦስተኛ ወገን ላይ መቃወሚያ አድርገው ሊያቀርቡት አይችሉም፡፡
አንቀጽ ፷፬ ስለባልና ሚስት ገቢ (፩) መደበኛ የገቢ አስተዳደር
፩. ባልና ሚስት እያንዳንዳቸው ገቢያቸውን በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡
፪. ባልና ሚስት በየግላቸው የሚያገኙትን ገቢ የግል ወይም የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈት ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡
፫. ከባልና ከሚስት አንደኛው ሲጠይቅ፣ ሌላኛው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን የማስታወቅ ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፭ (፪) ልዩ ሁኔታ
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ ገቢውን ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ሥልጣን ለመስጠት ሙሉ ነፃነት አለው፡፡
፪. ከባልና ከሚስት በአንደኛው ጠያቂነት የአንደኛውን ገቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልና ለመቀበሉም ደረሰኝ እንዲሰጥ ፍርድ ቤት ሊወስን ይችላል፡፡
፫. በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ ከባልና ከሚስት የአንደኛው ገቢ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍርድ ቤት ሊታዘዝ ይችላል፡፡
አንቀጽ ፷፮ የጋራ ሀብትን ስለማስተዳደር
፩. ከባልና ከሚስት አንዱ፣ የጋራ ሀብታቸውን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድር ግልጽ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ባልና ሚስቱ የጋራ ሀብታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡
፪. ከባልና ከሚስት አንዱ ችሎታ የለውም ተብሎ ሲወሰን ወይም ንብረት የማስተዳደር መብቱን ሲገፈፍ ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት የጋራ ሀብታቸውን ለማስተዳደር የማይችል ሆኖ ሲገኝ ሌላኛው ተጋቢ የጋራ ሀብቱን የማስተዳደሩን ተግባር ያከናውናል፡፡
አንቀጽ ፷፯ የማስታወቅ ግዴታ
ከተጋቢዎች አንዱ ብቻ የጋራ ሀብታቸውን በሚያስተዳድርበት ጊዜ የሀብቱን አስተዳደር በተመለከተ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ፷፰ (፩) የተጋቢዎች ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ
በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፣ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ የተጋቢዎቹ ስምምነት አስፈላጊ ነው፤
ሀ) የጋራ የሆነውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ፣ ለመለወጥ፣ ለማከራየት በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በዚሁ ንብረት ላይ ሌሎች ሰዎች መብት እንዲያገኙ ለማድረግ፤
ለ) ዋጋቸው ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ የሆኑ የሚንቀሳቀሱ የጋራ ንብረቶችን ወይም የገንዘብ ሰነዶችን፣ ለመሸጥ፣ ለመለወጥ በመያዣ ወይም በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ለማስተላለፍ፤
ሐ) ከብር ፻ (አንድ መቶ) በላይ ዋጋ ያለውን የጋራ ንብረት ወይም ገንዘብ ለሌላ ሰው በስጦታ ለማስተላለፍ፤
መ) ከብር ፭፻ (አምስት መቶ) በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለሌላ ሰው ዋስ ለመሆን፡፡
አንቀጽ ፷ (፪) የስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤት
፩. አንደኛው ተጋቢ ከዚህ በላይ የተመለከተውን ድንጋጌ ባለማክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ፣ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ ይችላል፡፡
፪. ግዴታው እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መገባቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በኋላ ሊቀርብ አይችልም፡፡
አንቀጽ ፸ የባልና ሚስት ዕዳ
፩. ከባል ወይም ከሚስት በግል የሚጠየቅ ዕዳ፣ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት፣ የግል ሀብቱ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብታቸው ይከፈላል፡፡
፪. ዕዳው የመጣው ለትዳራቸው ጥቅም ከሆነ ከጋራ ሀብታቸው የጋራ ሀብታቸው፣ ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት ይከፈላል፡፡
አንቀጽ ፸፩ ለትዳር ጥቅም እንደተደረገ የሚቆጠር ዕዳ
የሚከተሉት ዕዳዎች ለትዳር ጥቅም እንደተደረጉ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡
ሀ) ለባልና ለሚስት እንዲሁም ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለማሟላት የተገቡ ዕዳዎች፤
ለ) ባል ወይም ሚስት ቀለብ ለመስጠት ያለባቸውን ግዴታ ለመወጣት የተደረጉ ወጪዎች፤
ሐ) ከባልና ከሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አለመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው ሌላ ዕዳ፡፡
አንቀጽ ፸፪ የትዳር ወጪዎችን ስለመሸፈን
ተጋቢዎች የትዳራቸውን ወጪ ለመሸፈን እያንዳንዳቸው እንደየአቅማቸውና ችሎታቸው አስተዋጽኦ ማድረግ አለባቸው፡፡
አንቀጽ ፸፫ በተጋቢዎች መካከል ስለሚደረጉ ውሎች
ባልና ሚስቱ ተጋብተው በሚኖሩበት ጊዜ በመካከላቸው የሚያደርጓቸው ውሎች፣ ፍርድ ቤት ካላፀደቃቸው በስተቀር ውጤት አይኖራቸውም፡፡
Vacancy title:
Legal Advisor
Type: FULL TIME , Industry: Human Services , Category: Legal
Jobs at:
GOAL Ethiopia
Deadline of this Job:
19 December 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Thursday, December 09, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
Remuneration And Benefits:
• GOAL will pay a competitive basic salary based on the salary grading with addition benefits.
• A chance to develop tangible experience.
• Being part of a team who continue to make a real difference to the lives of the most vulnerable people.
Job Experience: No Requirements
Work Hours: 8
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Interested and qualified applicants need to submit ONLY once their non - returnable application with CV for one vacancy. The vacancy reference number along with the title & Duty station need to be written in the application letter and/or subject of the email. Applicants can apply using the following option. Applicants can directly apply online using goaljobs@et.goal.ie
Legal Advisor
Type: FULL TIME , Industry: Human Services , Category: Legal
Jobs at:
GOAL Ethiopia
Deadline of this Job:
19 December 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Thursday, December 09, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
Remuneration And Benefits:
• GOAL will pay a competitive basic salary based on the salary grading with addition benefits.
• A chance to develop tangible experience.
• Being part of a team who continue to make a real difference to the lives of the most vulnerable people.
Job Experience: No Requirements
Work Hours: 8
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Interested and qualified applicants need to submit ONLY once their non - returnable application with CV for one vacancy. The vacancy reference number along with the title & Duty station need to be written in the application letter and/or subject of the email. Applicants can apply using the following option. Applicants can directly apply online using goaljobs@et.goal.ie
Attorney
Abay Bank S.C
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa and Gonder, Ethiopia
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Dec, 20/2021
Abay Bank S.C is one of the private commercial banks established to provide effective and efficient full-fledged banking services, focused on development, business growth and profitability to meet the expectation of all its stakeholders as well as the aspiration of its employees. The bank invites interested and qualified applicants to fill the following position.
Job Summary
The Attorney gives legal advice to the bank's concerned organs, participates in designing negotiation strategies, assists the Loan Recovery in the negotiation process by providing legal opinion and other professional advice, comments on the resolution proposal of the loan recovery task, designs and prepares loan, pledge/mortgage, and other contracts
Required Education and Experience
Minimum LLB with three (3) years of related work experience
Required No. 3 (Three)
Salary: Attractive and Per Bank's Salary Scale
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa, and Gonder District Offices
How to apply
Interested and Qualified applicants fulfilling the above criteria can apply in person at
Abay Bank S.C, Head Office
Zequala Complex Building, located around Bambis OR
Online via HR@abaybank.com.et
Only shortlisted candidates will be communicated for further
Abay Bank S.C
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa and Gonder, Ethiopia
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Dec, 20/2021
Abay Bank S.C is one of the private commercial banks established to provide effective and efficient full-fledged banking services, focused on development, business growth and profitability to meet the expectation of all its stakeholders as well as the aspiration of its employees. The bank invites interested and qualified applicants to fill the following position.
Job Summary
The Attorney gives legal advice to the bank's concerned organs, participates in designing negotiation strategies, assists the Loan Recovery in the negotiation process by providing legal opinion and other professional advice, comments on the resolution proposal of the loan recovery task, designs and prepares loan, pledge/mortgage, and other contracts
Required Education and Experience
Minimum LLB with three (3) years of related work experience
Required No. 3 (Three)
Salary: Attractive and Per Bank's Salary Scale
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa, and Gonder District Offices
How to apply
Interested and Qualified applicants fulfilling the above criteria can apply in person at
Abay Bank S.C, Head Office
Zequala Complex Building, located around Bambis OR
Online via HR@abaybank.com.et
Only shortlisted candidates will be communicated for further
Attorney (#3)
ETB 15,000 - ETB 50,000 monthly
Abay Bank S.C
Addis Ababa, Ethiopia
Dec 13, 2021
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
JOB DESCRIPTION
Abay bank S.C
Attorney (#3)
Job Summary
The Attorney gives legal advice to the bank’s concerned organs, participates in designing negotiation strategies, assists the Loan Recovery in the negotiation process by providing legal opinion and other professional advice, comments on the resolution proposal of the loan recovery task,designs and prepares loan, pledge/mortgage and other contracts;
Required Education and Experience
Minimum LLB with three (3) years’ of related work experience
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa, and Gondar District Offices
NB
Salary: Attractive and per Bank’s Salary Scale
Application Deadline: December 20, 2021
Interested and qualified applicants fulfilling the above criteria can apply IN-PERSON at ABAY BANK S.C. Head Office, Zequala Complex Building, located around Bambis; Or ONLINE via HR@abaybank.com.et . Only short listed candidates will be communicated for further.
ETB 15,000 - ETB 50,000 monthly
Abay Bank S.C
Addis Ababa, Ethiopia
Dec 13, 2021
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
JOB DESCRIPTION
Abay bank S.C
Attorney (#3)
Job Summary
The Attorney gives legal advice to the bank’s concerned organs, participates in designing negotiation strategies, assists the Loan Recovery in the negotiation process by providing legal opinion and other professional advice, comments on the resolution proposal of the loan recovery task,designs and prepares loan, pledge/mortgage and other contracts;
Required Education and Experience
Minimum LLB with three (3) years’ of related work experience
Place of Work: Hawassa, Dire Dawa, and Gondar District Offices
NB
Salary: Attractive and per Bank’s Salary Scale
Application Deadline: December 20, 2021
Interested and qualified applicants fulfilling the above criteria can apply IN-PERSON at ABAY BANK S.C. Head Office, Zequala Complex Building, located around Bambis; Or ONLINE via HR@abaybank.com.et . Only short listed candidates will be communicated for further.
Our Court - Give your verdict!
_______________________
Mr. A was an employee of the United Nations Development Program (UNDP) in Ethiopia. After working for a while, the office terminated Mr. A’s employment contract. However, Mr. A believes that the termination was unlawful. Therefore, he wanted to sue the organization based on the Ethiopian Labour Law. People consulted him, saying that since UNDP is a member of the United Nations, it is immune from prosecution.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, can Mr. A really sue the UNDP? Please give your verdict by saying yes, he can or no, he cannot?
_______________________
Mr. A was an employee of the United Nations Development Program (UNDP) in Ethiopia. After working for a while, the office terminated Mr. A’s employment contract. However, Mr. A believes that the termination was unlawful. Therefore, he wanted to sue the organization based on the Ethiopian Labour Law. People consulted him, saying that since UNDP is a member of the United Nations, it is immune from prosecution.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, can Mr. A really sue the UNDP? Please give your verdict by saying yes, he can or no, he cannot?
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, can Mr. A really sue the UNDP? Please give your verdict by saying yes, he can or no, he cannot?
Anonymous Poll
73%
YES, ☑️ HE CAN
27%
NO, 👎 HE CAE NOT
የንግድ መዝገብ በአዲሱ የንግድ ህግ
------------------------------------
የንግድ መዝገብ (commercial register) በተለያዩ አለም ሀገራት የተለመደ አሰራር ነው፡፡ በሀገራችንም በ1952 ዓ.ም በወጣው የንግድ ህግ የተካተተ ሲሆን የንግድ ህጉ ከወጣበት 1950ቹ በኋላ በሀገራችን በርካታ ነገሮች የተቀየሩ ከመሆኑ አንፃር 2008 ዓ.ም በወጣው የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና በማሻሻያው 1150/2011 በጊዜ ሂደት መካተት የነበረባቸውን ሁኔታዎች ለማሟላት ተሞክሮ ነበር፡፡ ሆኖም የንግድ ህጉ ሀገራችን አሁን ያለችበትን ነባራዊ ሁኔታ ማካተት እንደሚገባው ስለታመነበት የቀደመው የንግድ ህግ በአዲሱ የንግድ ህግ እንዲተካ ተደርጓል፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የንግድ መዝገብ ምንነት፣ በውስጡ የሚያካትታቸውን ዝርዝር ነገሮች እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡
የንግድ መዝገብ (commercial register) ምንነት
የንግድ መዝገብ (commercial register) በአዲሱም ሆነ በቀድሞ የንግድ ህግ ትርጉም አልተሰጠውም፡፡ በንግድ ምዝገባ እና ፋቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀፅ 2(20) ንግድ ምዝገባ ማለት በንግድ ህጉ ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት የሚደረግ ምዝገባ ነው በሚል ትርጉም የሰጠ ቢሆንም የንግድ መዝገብን ምንነት በግልፅ አላስቀመጠም፡፡ ሆኖም በተለያዩ ሀገራት ካለው ግንዛቤ እና በእኛም ሀገር ህግ የንግድ መዝገብን አስመልከቶ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች አንፃር የንግድ መዝገብ በንግድ ሥራ የተሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ዝርዝር መረጃ የሚያዝበት የመረጃ መመዝገቢያ ሥርአት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
ንግድ መዝገብን በተመለከተ ተፈፃሚነት ያለው ህግ
የንግድ ምዝገባን የተመለከቱ ድንጋጌዎች በንግድ መዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እንዲሁም በንግድ ህጉ ውስጥ ተካተው የሚገኙ እንደመሆኑ ተፈፃሚነት ያለው ህግ የቱ ነው የሚል ጥያቄ መነሳቱ የሚጠበቅ ነው፡፡ ይህን ግምት ውስጥ በማስገባት በአዲሱ ንግድ ህግ ረቂቅ ማብራሪያ ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል፡፡ ይኸውም የንግድ ምዝገባን የሚመለከቱ በየጊዜው የማይለዋወጡ መሰረታዊ መርሆዎች በንግድ ህጉ ውስጥ አንዲካተቱ የተደረጉ በመሆኑ በሁለቱም ላይ የተገለፁ ጉዳዮችን ቢሆኑ እንኳን ገዢ የሚሆነው የንግድ ህጉ ይሆናል፡፡ ሌሎች ተለዋዋጭነት ያላቸው ከዕለት ተዕለት ተግባራዊ አፈፃፀም ጋር የሚያያዙ ጉዳዮች በተመለከተ ግን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጁ ከነማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 1150/2011 ተፈፃሚ ይሆናል ማለት ነው፡፡
የንግድ መዝገብ አደረጃጀት
በአዲሱ የንግድ ህግ የንግድ መዝገብ በፌደራል ደረጃ የሚቋቋም ሲሆን ክልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የንግድ መዝገብ ሊያቋቁሙ ይችላሉ፡፡ በፌደራል ደረጃ የሚቋቋመውን የንግድ መዝገብ እንዲያቋቁም ሀላፊነት የተሰጠው ለንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር የነበረ ሲሆን በአዲሱ የአስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1263/2014 ዓ.ም መሰረት ይህ ተግባር የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ይሆናል፡፡ ሚኒስቴሩ በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈፃሚነት ያለው ንግድ መዝገብ አቋቁሞ የማስተዳደር ሀላፊነት የተጣለበት ሲሆን በዚህ መልኩ በሚያቋቁመው መዝገብም ነጋዴዎችንና የንግድ ማህበራትን መመዝብ ይጠበቅበታል፡፡ ሚኒስቴሩ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የመመዝገብ ሃላፊነቱን በከፊል ለሌላ የፌደራል ተቋም በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ራሳቸው በሚያወጡት ህግ የንግድ መዝገብ አቋቁመው የንግድ መዝገቡን አስተዳደርና የመመዝገብ ስልጣን ያለውን አካል እንዲሁም ሀላፊነቱን መወሰን የሚችሉ ቢሆንም ምዝገባውን ማከናወን ያለባቸው ግን የንግድ ህጉን በጥብቅ በመከተል መሆን አለበት፡፡
በሌላ በኩል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈፃሚነት ያለው ማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ ቋት ማደራጀትና ማስተዳደር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ ይህ ማዕከላዊ የንግድ መዝገብ መረጃ ቋት በፌደራል፣ በክልል እንዲሁም በአዲስ አበባ እና ድሬድዋ ከተማ አስተዳደሮች በሚኖሩ የንግድ መዛግብት የሚሰፍሩ መረጃዎች ተጠቃለው የሚገቡበት ቋት ነው፡፡ ሚኒስቴሩ ቋቱን ከማደራጀትና ከማስተዳደር በተጨማሪ በየክልሉ ባሉ ልዩ ልዩ መዛግብት የተፃፉትን እያንዳንዱን የተመዘገበውን ሰው የሚመለከቱ መረጃዎች በሙሉ በመቀበል ወደ ቋት ማስገባት፣ የንግድ ማህበራትን የሚመለከቱ ፅሁፎችን፣ ሰነዶችን፣ ማስታወቂያዎችን ተቀብሎ ቋት ውስጥ ማስገባት እና ስለ ንግድ መዛግብት የወጡ ህጎችና ደንቦች በትክክል መፈፀማቸውን የመከታተል እና የመቆጣጠር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በአንፃሩም የንግድ ምዝገባ ያከናወነ የፌደራልም ሆነ የክልል ተቋም የመዘገባቸውን የእያንዳንዱን ነጋዴ ወይም ንግድ ማህበር መረጃዎችና ሰነዶች ምዝገባውን እንዳከናወነ ለሚኒስቴሩ የማስተላለፍ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በዚህ መልኩ የሚደራጀው የንግድ መዝገብም ለህዝብ ክፍት መሆን አለበት፡፡
በንግድ መዝገብ የሚገቡ ነገሮች
ተመዝጋቢው የሚያደርገው ዋና ምዝገባ፣ በተጨማሪ ወይም በማሟያ የሚደረጉ ምዝገባዎች፣
የተለወጡ ወይም የተሰረዙ ጉዳዮች በንግድ መዝገብ ሊገቡ ይገባል፡፡
ዋና ምዝገባ
ከስሙ እንደምንረዳው ዋና ምዝገባ ነጋዴው በዋናነት በመጀመሪያ የሚመዘገብበት ምዝገባ ነው፡፡ በዚህ ምዝገባ የነጋዴው ሙሉ ሥም፣ የትውልድ ቀንና ቦታ፣ ዜግነት፣ የግል አድራሻ፣ ያገባ ከሆነ ጋብቻው የተፈፀመበት ቀንና ቦታ፣ ጋብቻ ውል መኖር አለመኖሩ፣ ካለ የተቀመጠበት ቦታ ወይም የያዘው ሰው ሥም፣ ሚስት ወይም ባል ስለ ንግድ ሥራው ያቀረበው ተቃውሞ ካለ ያቀረቡት መቃወሚያ፣ መቃወሚያው ቀሪ ከሆነም ቀሪ የሆነበት፣ ጋብቻው እንዲፈርስ ተወስኖ ከሆነ የመፍረስ ውሳኔው፣ የንግዱ ሥም፣ የንግዱ ምልክት፣ የንግዱ አላማ፣ የንግድ መደብሩ አድራሻ፣ ንግዱን ያቋቋመው ወይም የገዛ ወይም የተከራየ ስለመሆኑ እና ተከራይቶ ከሆነ የአከራይ ሥምና አስፈላጊ ሰነዶች፣ በተመዘገበበት ቦታ ወይም ሌላ ቦታ ሌሎች መደብሮች፣ ቅርንጫፎች ወይም መኪሎች ያሉት ከሆነ አድራሻቸው፣ በቅርንጫፎቹ ሥራ አስኪያጅጆች ያሉ ከሆነ ሥልጣናቸው ቅርንጫፉን በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆኑ፣ ያለው ከሆነ ለመነገድ የንግድ ፈቃድ ተሰጠበት ቀን፣ አካለ መጠን ያልደረሰ ከሆነ የንግድ ሥራ እንዲሰራ ለሞግዚቱ የተፈቀደበት ቀን፣ ችሎታ የሌለው ስለመሆኑ በፍርድ ቤት የተከለከለ ከሆነ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ እንዲሁም አዲስ ሥራ አስኪያጅ ከተሾመ ስለመሾሙ የተመለከቱ መረጃዎች ይካተታሉ፡፡
ተመዝጋቢዎቹ የንግድ ማህበራት በሚሆኑ ጊዜም ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የመልሶ ማደራጀት ሥነ ሥርአት፣ የመክሰር ሥነ ሥርአት፣ ቀላል የመክሰር ሥነ ሥርአት ወይም ከዕዳ ነፃ መደረግ ሥነ ሥርአት ውሳኔዎች ካሉ መመዝገብ ይገባቸዋል፡፡ ነጋዴው አካለ መጠን አለመድረስ፣ የነጋዴው ችሎታ ማጣት፣ ነጋዴው ማግባቱ ወይም ጋብቻው መፍረሱ፣ የጋብቻ ውል መኖር፣ የሥራ አስኪያጅ መሻር ወይም ከሥራ መሰናበት፣ የሥራ አስኪያጅ ስልጣን አንድ ቅርንጫፍ ወይም ወኪል ጽ/ቤት በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆኑ እንዲሁም በአንቀፅ 15 መሰረት ባለው ወይም ሚስት የንግድ ሥራው የጋራ አለመሆኑን አስመልክቶ የሚያቀርቡት መቃወሚያ በንግድ መዝገብ ካልተመዘገበ በስተቀር ቅን ልቦና ባላቸው ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሆኖ ሊነሳ አይችልም፡፡
------------------------------------
የንግድ መዝገብ (commercial register) በተለያዩ አለም ሀገራት የተለመደ አሰራር ነው፡፡ በሀገራችንም በ1952 ዓ.ም በወጣው የንግድ ህግ የተካተተ ሲሆን የንግድ ህጉ ከወጣበት 1950ቹ በኋላ በሀገራችን በርካታ ነገሮች የተቀየሩ ከመሆኑ አንፃር 2008 ዓ.ም በወጣው የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና በማሻሻያው 1150/2011 በጊዜ ሂደት መካተት የነበረባቸውን ሁኔታዎች ለማሟላት ተሞክሮ ነበር፡፡ ሆኖም የንግድ ህጉ ሀገራችን አሁን ያለችበትን ነባራዊ ሁኔታ ማካተት እንደሚገባው ስለታመነበት የቀደመው የንግድ ህግ በአዲሱ የንግድ ህግ እንዲተካ ተደርጓል፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የንግድ መዝገብ ምንነት፣ በውስጡ የሚያካትታቸውን ዝርዝር ነገሮች እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡
የንግድ መዝገብ (commercial register) ምንነት
የንግድ መዝገብ (commercial register) በአዲሱም ሆነ በቀድሞ የንግድ ህግ ትርጉም አልተሰጠውም፡፡ በንግድ ምዝገባ እና ፋቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀፅ 2(20) ንግድ ምዝገባ ማለት በንግድ ህጉ ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት የሚደረግ ምዝገባ ነው በሚል ትርጉም የሰጠ ቢሆንም የንግድ መዝገብን ምንነት በግልፅ አላስቀመጠም፡፡ ሆኖም በተለያዩ ሀገራት ካለው ግንዛቤ እና በእኛም ሀገር ህግ የንግድ መዝገብን አስመልከቶ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች አንፃር የንግድ መዝገብ በንግድ ሥራ የተሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ዝርዝር መረጃ የሚያዝበት የመረጃ መመዝገቢያ ሥርአት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
ንግድ መዝገብን በተመለከተ ተፈፃሚነት ያለው ህግ
የንግድ ምዝገባን የተመለከቱ ድንጋጌዎች በንግድ መዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እንዲሁም በንግድ ህጉ ውስጥ ተካተው የሚገኙ እንደመሆኑ ተፈፃሚነት ያለው ህግ የቱ ነው የሚል ጥያቄ መነሳቱ የሚጠበቅ ነው፡፡ ይህን ግምት ውስጥ በማስገባት በአዲሱ ንግድ ህግ ረቂቅ ማብራሪያ ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል፡፡ ይኸውም የንግድ ምዝገባን የሚመለከቱ በየጊዜው የማይለዋወጡ መሰረታዊ መርሆዎች በንግድ ህጉ ውስጥ አንዲካተቱ የተደረጉ በመሆኑ በሁለቱም ላይ የተገለፁ ጉዳዮችን ቢሆኑ እንኳን ገዢ የሚሆነው የንግድ ህጉ ይሆናል፡፡ ሌሎች ተለዋዋጭነት ያላቸው ከዕለት ተዕለት ተግባራዊ አፈፃፀም ጋር የሚያያዙ ጉዳዮች በተመለከተ ግን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጁ ከነማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 1150/2011 ተፈፃሚ ይሆናል ማለት ነው፡፡
የንግድ መዝገብ አደረጃጀት
በአዲሱ የንግድ ህግ የንግድ መዝገብ በፌደራል ደረጃ የሚቋቋም ሲሆን ክልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የንግድ መዝገብ ሊያቋቁሙ ይችላሉ፡፡ በፌደራል ደረጃ የሚቋቋመውን የንግድ መዝገብ እንዲያቋቁም ሀላፊነት የተሰጠው ለንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር የነበረ ሲሆን በአዲሱ የአስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1263/2014 ዓ.ም መሰረት ይህ ተግባር የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ይሆናል፡፡ ሚኒስቴሩ በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈፃሚነት ያለው ንግድ መዝገብ አቋቁሞ የማስተዳደር ሀላፊነት የተጣለበት ሲሆን በዚህ መልኩ በሚያቋቁመው መዝገብም ነጋዴዎችንና የንግድ ማህበራትን መመዝብ ይጠበቅበታል፡፡ ሚኒስቴሩ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የመመዝገብ ሃላፊነቱን በከፊል ለሌላ የፌደራል ተቋም በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ራሳቸው በሚያወጡት ህግ የንግድ መዝገብ አቋቁመው የንግድ መዝገቡን አስተዳደርና የመመዝገብ ስልጣን ያለውን አካል እንዲሁም ሀላፊነቱን መወሰን የሚችሉ ቢሆንም ምዝገባውን ማከናወን ያለባቸው ግን የንግድ ህጉን በጥብቅ በመከተል መሆን አለበት፡፡
በሌላ በኩል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈፃሚነት ያለው ማዕከላዊ የንግድ ምዝገባ ቋት ማደራጀትና ማስተዳደር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ ይህ ማዕከላዊ የንግድ መዝገብ መረጃ ቋት በፌደራል፣ በክልል እንዲሁም በአዲስ አበባ እና ድሬድዋ ከተማ አስተዳደሮች በሚኖሩ የንግድ መዛግብት የሚሰፍሩ መረጃዎች ተጠቃለው የሚገቡበት ቋት ነው፡፡ ሚኒስቴሩ ቋቱን ከማደራጀትና ከማስተዳደር በተጨማሪ በየክልሉ ባሉ ልዩ ልዩ መዛግብት የተፃፉትን እያንዳንዱን የተመዘገበውን ሰው የሚመለከቱ መረጃዎች በሙሉ በመቀበል ወደ ቋት ማስገባት፣ የንግድ ማህበራትን የሚመለከቱ ፅሁፎችን፣ ሰነዶችን፣ ማስታወቂያዎችን ተቀብሎ ቋት ውስጥ ማስገባት እና ስለ ንግድ መዛግብት የወጡ ህጎችና ደንቦች በትክክል መፈፀማቸውን የመከታተል እና የመቆጣጠር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በአንፃሩም የንግድ ምዝገባ ያከናወነ የፌደራልም ሆነ የክልል ተቋም የመዘገባቸውን የእያንዳንዱን ነጋዴ ወይም ንግድ ማህበር መረጃዎችና ሰነዶች ምዝገባውን እንዳከናወነ ለሚኒስቴሩ የማስተላለፍ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በዚህ መልኩ የሚደራጀው የንግድ መዝገብም ለህዝብ ክፍት መሆን አለበት፡፡
በንግድ መዝገብ የሚገቡ ነገሮች
ተመዝጋቢው የሚያደርገው ዋና ምዝገባ፣ በተጨማሪ ወይም በማሟያ የሚደረጉ ምዝገባዎች፣
የተለወጡ ወይም የተሰረዙ ጉዳዮች በንግድ መዝገብ ሊገቡ ይገባል፡፡
ዋና ምዝገባ
ከስሙ እንደምንረዳው ዋና ምዝገባ ነጋዴው በዋናነት በመጀመሪያ የሚመዘገብበት ምዝገባ ነው፡፡ በዚህ ምዝገባ የነጋዴው ሙሉ ሥም፣ የትውልድ ቀንና ቦታ፣ ዜግነት፣ የግል አድራሻ፣ ያገባ ከሆነ ጋብቻው የተፈፀመበት ቀንና ቦታ፣ ጋብቻ ውል መኖር አለመኖሩ፣ ካለ የተቀመጠበት ቦታ ወይም የያዘው ሰው ሥም፣ ሚስት ወይም ባል ስለ ንግድ ሥራው ያቀረበው ተቃውሞ ካለ ያቀረቡት መቃወሚያ፣ መቃወሚያው ቀሪ ከሆነም ቀሪ የሆነበት፣ ጋብቻው እንዲፈርስ ተወስኖ ከሆነ የመፍረስ ውሳኔው፣ የንግዱ ሥም፣ የንግዱ ምልክት፣ የንግዱ አላማ፣ የንግድ መደብሩ አድራሻ፣ ንግዱን ያቋቋመው ወይም የገዛ ወይም የተከራየ ስለመሆኑ እና ተከራይቶ ከሆነ የአከራይ ሥምና አስፈላጊ ሰነዶች፣ በተመዘገበበት ቦታ ወይም ሌላ ቦታ ሌሎች መደብሮች፣ ቅርንጫፎች ወይም መኪሎች ያሉት ከሆነ አድራሻቸው፣ በቅርንጫፎቹ ሥራ አስኪያጅጆች ያሉ ከሆነ ሥልጣናቸው ቅርንጫፉን በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆኑ፣ ያለው ከሆነ ለመነገድ የንግድ ፈቃድ ተሰጠበት ቀን፣ አካለ መጠን ያልደረሰ ከሆነ የንግድ ሥራ እንዲሰራ ለሞግዚቱ የተፈቀደበት ቀን፣ ችሎታ የሌለው ስለመሆኑ በፍርድ ቤት የተከለከለ ከሆነ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ እንዲሁም አዲስ ሥራ አስኪያጅ ከተሾመ ስለመሾሙ የተመለከቱ መረጃዎች ይካተታሉ፡፡
ተመዝጋቢዎቹ የንግድ ማህበራት በሚሆኑ ጊዜም ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የመልሶ ማደራጀት ሥነ ሥርአት፣ የመክሰር ሥነ ሥርአት፣ ቀላል የመክሰር ሥነ ሥርአት ወይም ከዕዳ ነፃ መደረግ ሥነ ሥርአት ውሳኔዎች ካሉ መመዝገብ ይገባቸዋል፡፡ ነጋዴው አካለ መጠን አለመድረስ፣ የነጋዴው ችሎታ ማጣት፣ ነጋዴው ማግባቱ ወይም ጋብቻው መፍረሱ፣ የጋብቻ ውል መኖር፣ የሥራ አስኪያጅ መሻር ወይም ከሥራ መሰናበት፣ የሥራ አስኪያጅ ስልጣን አንድ ቅርንጫፍ ወይም ወኪል ጽ/ቤት በማስተዳደር ብቻ የተወሰነ መሆኑ እንዲሁም በአንቀፅ 15 መሰረት ባለው ወይም ሚስት የንግድ ሥራው የጋራ አለመሆኑን አስመልክቶ የሚያቀርቡት መቃወሚያ በንግድ መዝገብ ካልተመዘገበ በስተቀር ቅን ልቦና ባላቸው ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሆኖ ሊነሳ አይችልም፡፡
ሌላው ከዋና ምዝገባ ጋር በተያዘ ልብ ሊባል የሚገባው አንድ ነጋዴ ዋና ምዝገባ ሊመዘገብ የሚችለው አንድ ጊዜ ብቻ ሲሆን በተለያየ የንግድ ሥራዎች የሚሰራ እንኳን ቢሆን በዋናነት በንግድ መዝገብ መመዝገብ የሚችለው በአንድ ቦታ ብቻ መሆኑ ነው፡፡ በሌሎች ክልሎች የሚነግድ ወይም የተለያዩ ቅርንጫፎች ወይም ወኪል መ/ቤቶች ካሉ ዋና መዝገቡ እየተጠቀሰ በአጭር ቃል በየክልሎቹ መመዝገብ አለበት፡፡ ከዋና ምዝገባ በኋላ የሚከሰቱ ለውጦች ካሉም ለውጦቹ በንግድ መዝገብ መግባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
በንግድ መዝገብ የመግባት ሥነ ሥርአት
በሀገራችን ግዛት ውስጥ የንግድ ሥራ የሚሰራ ማንኛውም ሰው (ኢትዮጵያዊ ወይም የውጪ ዜጋ) ወይም የህግ ሰውነት ያለው የንግድ ማህበር የመመዝገብ ግዴታ አለበት፡፡ የሚመዘገበውም ተመዝጋቢው ዋና መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ መዝገብ ለመያዝ ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርቦ በፅሁፍ በሚሰጠው መግለጫ መሰረት ነው፡፡ ነጋዴዎች ንግድ ከመጀመራቸው በፊት በነጋዴነት እንዲመዘገቡ ማመልከቻ የማቅረብ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን ማመልከቻውን ያላቀረበ በነጋዴነት ሊመዘገብ አይችልም፡፡ ማመልከቻውን ሲያቀርብም መዝጋቢው ተመዝጋቢው የሚያቀርበውን ማመልከቻ ትክክለኛነት፣ በህግ የታዘዙ ነገሮች በመግለጫው ውስጥ መካተታቸውን፣ ለመግለጫው ደጋፊ የሆኑ የፅሁፍ ማስረጃዎች ከመግለጫው ጋር መጣጣማቸውን እና አመልካቹ ምዝገባ የጠየቀበትን የንግድ ሥራ ለመስራት የሚያስችለውን ህጋዊ መመዘኛ ማሟላቱን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡ መዝጋቢው አካል ተጨማሪ ሰነዶችና መረጃዎች አስፈላጊ ሆነው ባገኘ ጊዜ እንዲቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡ በዚህ ሂደት የተከናወነ ምዝገባ ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ከሚኖረው ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ ከዚህ በኋላ የተመዘገቡ ነጋዴዎችም በሚሰሩባቸው ወረቀቶች ላይ ሁሉ የተመዘገቡበትን ቦታ እና የምዝገባ ቁጥራቸውን መግለፅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ምዝገባውን በተመለከተ በመዝጋቢው እና በአመልካቹ መካከል የሚፈጠሩ ክርክሮች በመደበኛ ፍርድ ቤት የሚወሰኑ ሲሆን ምዝገባውን የሚያከናውነው አካል እና ሰራተኞቹ ከምዝገባ ጋር በተያያዘ ለሚደርሱ ጉዳቶች በአንድነትና በተናጠል ተጠያቂነት አለባቸው፡፡ መመዝገብ የሚገባው ሆኖ ሳይመዘገብ የቀረ ነጋዴ ደግሞ እንደ ነጋዴ ተቆጥሮ ሀላፊ ይሆናል፡፡
በመዝገብ የመግባት ውጤት
ከላይ በተገለፀው መልኩ የሚደረግ ምዝገባ በተመዝጋቢው እንዲሁም በሚመዘገበው መረጃ ረገድ የራሱ ውጤት የሚያስከትል ነው፡፡ ተመዝጋቢውን በተመለከተ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር ማንኛውም በመዝብ የገባ ሰው ነጋዴ እንደሆነ ግምት ይወሰዳል፡፡ ሆኖም በነጋዴነት የተመዘገበው ሰው ወይም ማህበር ግን ነጋዴ አይደለሁም ሲል ማስረጃ እንዲያቀርብ አይፈቀድለትም፡፡ በዚህም ነጋዴ መሆኑ የሚያስከትለው ሀላፊነት ሁሉ ይኖርበታል፡፡
ከተመዘገበው ጉዳይ አንፃር ማንኛውም ሰው በመዝገብ እንዲገባ ያደረገው መረጃ ትክክል ሳይሆን ቢቀር የተመዘገበው መረጃ ትክክል እንደሆነ በመቀበል በሰሩ ሰዎች ላይ የሚፈጠረውን ስህተት በመቃወሚያነት እንዲያቀርብ አይፈቀድም፡፡ ሶስተኛ ወገኖችም በንግድ መዝገብ የገባውን ጉዳይ አላውቅም ነበር ብለው ማስረጃ እንዲያቀርቡ አይፈቀድላቸውም፡፡
ከመዝገብ መሰረዝ
በንግድ መዝገብ የተመዘገበ ነጋዴ በዋናነት በሶስት ምክንያቶች ከንግድ መዝግብ ሊሰረዝ ይችላል፡፡
ነጋዴው ከሞተ፡- የተመዘገበው ነጋዴ የሞተ እንደሆነ ከንግድ መዝገብ የሚሰረዝ ሲሆን ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካልገጠማቸው በስተቀር የሟች ሚስት ወይም ባል ወይም ወራሾች ነጋዴው በሞተ በ60 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ምዝገባው እንዲሰረዝ ማመልከት ይጠበቅባቸዋል፡፡
መነገድ መተው፡- በንግድ ሥራ የተሰማራ ነጋዴ በተለያየ ምክንያት የንግድ ሥራውን ሊተው ወይም መደብሩን ሊያከራይ ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ሥራውን ከተወበት ወይም መደብሩን ካከራየበት ጊዜ ጀምሮ በ60 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከመዝገብ እንዲሰረዝ ማመልከት ይጠበቅበታል፡፡
በትዕዛዝ ስለመሰረዝ፡- ይህ በመዝጋቢው አካል የሚፈፀም ነው፡፡ ይኸውም ነጋዴው የንግድ ሥራውን ማቆሙን እና የንግድ ሥራውን ለመስራት ችሎታ የሌለው ስለመሆኑ በፍርድ ቤት እንደተወሰነበት ባወቀ ጊዜ ወይም በሌላ ህግ ለምዝገባ መሰረዝ በቂ ምክንያት ናቸው ተብለው የተደተደነገጉ ሁኔታዎች ከተሟሉ በራሱ አነሳሽነት ነጋዴውን ከመዝገብ መሰረዝ ሃፊነት አለበት፡፡ እዚህ ላይ በንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አዋጅ 980/2008 አንቀፅ 18 የተዘረዘሩት ምክንያቶች ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ መዝጋቢው አካል የመሰረዝ ውሳኔ ሲሰጥ ለነጋዴው ለእራሱ እና ለሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ አለበት፡፡
ከንግድ መዝገብ ጋር በተያያዘ የወንጀል ተጠያቂነት
ከንግድ መዝገብ ጋር በተያያዘ በንግድ ህጉ መሰረት መመዝገብ እያለበት ሳይመዘገብ የቀረ ወይም መመዝገብ ያለበትን ነገር ሳያስመዘግብ የቀረ እንዲሁም ስለሚመዘገበው ጉዳይ ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መግለጫ የሰጠ ማንኛውም ሰው አግባብነት ባለው ህግ የወንጀል ተጠያቂነት እንደሚኖርበት ተደንግጓል፡፡ አግባብነት ያለው ህግ የሚባለው በዋናነት በልዩ ሁኔታ ንግድ ነክ ተግባራትን የሚመለከተው የንግድ መዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ሲሆን በወንጀል የሚስቀጡ ተግባራትንና ቅጣታቸውን በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ ለአብነት ሀሰተኛ መረጃ በማቅረብ በንግድ ምዝገባ የተመዘገበ ወይም የንግድ ሥሙን ያስመዘገበ ወይም የሞከረ ሰው ያለአግባብ ያገኘው ጥቅም መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከብር ስልሳ ሺ እስከ ብር መቶ ሀያ ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እና ከሰባት አመት እስክ አስራ ሁለት አመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ የአዋጁ አንቀፅ 49(3) ደንግጎ ይገኛል፡፡ ሌሎች ከምዝገባ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች በአዋጁ አንቀፅ 49 ሥር የተዘረዘሩ በመሆኑ ህጉን በሚጥሱ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል ማለት ነው፡፡
በአጠቃላይ የንግድ መዝግብ በንግድ ህጉ መሰረት በንግድ ሥራ ላይ የሚሳተፉ ነጋዴዎችና ማህበራት መረጃ የሚመዘገቡበት የመረጃ ሥርአት መሆኑ ታውቆ ሁሉም መመዝገብ ያለበት ነጋዴ ወይም ማህበር ተገቢውን የምዝገባ ስርአት እንዲከተል እንመክራለን፡፡
በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
በንግድ መዝገብ የመግባት ሥነ ሥርአት
በሀገራችን ግዛት ውስጥ የንግድ ሥራ የሚሰራ ማንኛውም ሰው (ኢትዮጵያዊ ወይም የውጪ ዜጋ) ወይም የህግ ሰውነት ያለው የንግድ ማህበር የመመዝገብ ግዴታ አለበት፡፡ የሚመዘገበውም ተመዝጋቢው ዋና መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ መዝገብ ለመያዝ ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርቦ በፅሁፍ በሚሰጠው መግለጫ መሰረት ነው፡፡ ነጋዴዎች ንግድ ከመጀመራቸው በፊት በነጋዴነት እንዲመዘገቡ ማመልከቻ የማቅረብ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን ማመልከቻውን ያላቀረበ በነጋዴነት ሊመዘገብ አይችልም፡፡ ማመልከቻውን ሲያቀርብም መዝጋቢው ተመዝጋቢው የሚያቀርበውን ማመልከቻ ትክክለኛነት፣ በህግ የታዘዙ ነገሮች በመግለጫው ውስጥ መካተታቸውን፣ ለመግለጫው ደጋፊ የሆኑ የፅሁፍ ማስረጃዎች ከመግለጫው ጋር መጣጣማቸውን እና አመልካቹ ምዝገባ የጠየቀበትን የንግድ ሥራ ለመስራት የሚያስችለውን ህጋዊ መመዘኛ ማሟላቱን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡ መዝጋቢው አካል ተጨማሪ ሰነዶችና መረጃዎች አስፈላጊ ሆነው ባገኘ ጊዜ እንዲቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡ በዚህ ሂደት የተከናወነ ምዝገባ ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ከሚኖረው ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ ከዚህ በኋላ የተመዘገቡ ነጋዴዎችም በሚሰሩባቸው ወረቀቶች ላይ ሁሉ የተመዘገቡበትን ቦታ እና የምዝገባ ቁጥራቸውን መግለፅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ምዝገባውን በተመለከተ በመዝጋቢው እና በአመልካቹ መካከል የሚፈጠሩ ክርክሮች በመደበኛ ፍርድ ቤት የሚወሰኑ ሲሆን ምዝገባውን የሚያከናውነው አካል እና ሰራተኞቹ ከምዝገባ ጋር በተያያዘ ለሚደርሱ ጉዳቶች በአንድነትና በተናጠል ተጠያቂነት አለባቸው፡፡ መመዝገብ የሚገባው ሆኖ ሳይመዘገብ የቀረ ነጋዴ ደግሞ እንደ ነጋዴ ተቆጥሮ ሀላፊ ይሆናል፡፡
በመዝገብ የመግባት ውጤት
ከላይ በተገለፀው መልኩ የሚደረግ ምዝገባ በተመዝጋቢው እንዲሁም በሚመዘገበው መረጃ ረገድ የራሱ ውጤት የሚያስከትል ነው፡፡ ተመዝጋቢውን በተመለከተ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር ማንኛውም በመዝብ የገባ ሰው ነጋዴ እንደሆነ ግምት ይወሰዳል፡፡ ሆኖም በነጋዴነት የተመዘገበው ሰው ወይም ማህበር ግን ነጋዴ አይደለሁም ሲል ማስረጃ እንዲያቀርብ አይፈቀድለትም፡፡ በዚህም ነጋዴ መሆኑ የሚያስከትለው ሀላፊነት ሁሉ ይኖርበታል፡፡
ከተመዘገበው ጉዳይ አንፃር ማንኛውም ሰው በመዝገብ እንዲገባ ያደረገው መረጃ ትክክል ሳይሆን ቢቀር የተመዘገበው መረጃ ትክክል እንደሆነ በመቀበል በሰሩ ሰዎች ላይ የሚፈጠረውን ስህተት በመቃወሚያነት እንዲያቀርብ አይፈቀድም፡፡ ሶስተኛ ወገኖችም በንግድ መዝገብ የገባውን ጉዳይ አላውቅም ነበር ብለው ማስረጃ እንዲያቀርቡ አይፈቀድላቸውም፡፡
ከመዝገብ መሰረዝ
በንግድ መዝገብ የተመዘገበ ነጋዴ በዋናነት በሶስት ምክንያቶች ከንግድ መዝግብ ሊሰረዝ ይችላል፡፡
ነጋዴው ከሞተ፡- የተመዘገበው ነጋዴ የሞተ እንደሆነ ከንግድ መዝገብ የሚሰረዝ ሲሆን ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካልገጠማቸው በስተቀር የሟች ሚስት ወይም ባል ወይም ወራሾች ነጋዴው በሞተ በ60 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ምዝገባው እንዲሰረዝ ማመልከት ይጠበቅባቸዋል፡፡
መነገድ መተው፡- በንግድ ሥራ የተሰማራ ነጋዴ በተለያየ ምክንያት የንግድ ሥራውን ሊተው ወይም መደብሩን ሊያከራይ ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ሥራውን ከተወበት ወይም መደብሩን ካከራየበት ጊዜ ጀምሮ በ60 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከመዝገብ እንዲሰረዝ ማመልከት ይጠበቅበታል፡፡
በትዕዛዝ ስለመሰረዝ፡- ይህ በመዝጋቢው አካል የሚፈፀም ነው፡፡ ይኸውም ነጋዴው የንግድ ሥራውን ማቆሙን እና የንግድ ሥራውን ለመስራት ችሎታ የሌለው ስለመሆኑ በፍርድ ቤት እንደተወሰነበት ባወቀ ጊዜ ወይም በሌላ ህግ ለምዝገባ መሰረዝ በቂ ምክንያት ናቸው ተብለው የተደተደነገጉ ሁኔታዎች ከተሟሉ በራሱ አነሳሽነት ነጋዴውን ከመዝገብ መሰረዝ ሃፊነት አለበት፡፡ እዚህ ላይ በንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አዋጅ 980/2008 አንቀፅ 18 የተዘረዘሩት ምክንያቶች ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ መዝጋቢው አካል የመሰረዝ ውሳኔ ሲሰጥ ለነጋዴው ለእራሱ እና ለሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ አለበት፡፡
ከንግድ መዝገብ ጋር በተያያዘ የወንጀል ተጠያቂነት
ከንግድ መዝገብ ጋር በተያያዘ በንግድ ህጉ መሰረት መመዝገብ እያለበት ሳይመዘገብ የቀረ ወይም መመዝገብ ያለበትን ነገር ሳያስመዘግብ የቀረ እንዲሁም ስለሚመዘገበው ጉዳይ ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መግለጫ የሰጠ ማንኛውም ሰው አግባብነት ባለው ህግ የወንጀል ተጠያቂነት እንደሚኖርበት ተደንግጓል፡፡ አግባብነት ያለው ህግ የሚባለው በዋናነት በልዩ ሁኔታ ንግድ ነክ ተግባራትን የሚመለከተው የንግድ መዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ሲሆን በወንጀል የሚስቀጡ ተግባራትንና ቅጣታቸውን በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ ለአብነት ሀሰተኛ መረጃ በማቅረብ በንግድ ምዝገባ የተመዘገበ ወይም የንግድ ሥሙን ያስመዘገበ ወይም የሞከረ ሰው ያለአግባብ ያገኘው ጥቅም መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከብር ስልሳ ሺ እስከ ብር መቶ ሀያ ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እና ከሰባት አመት እስክ አስራ ሁለት አመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ የአዋጁ አንቀፅ 49(3) ደንግጎ ይገኛል፡፡ ሌሎች ከምዝገባ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች በአዋጁ አንቀፅ 49 ሥር የተዘረዘሩ በመሆኑ ህጉን በሚጥሱ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል ማለት ነው፡፡
በአጠቃላይ የንግድ መዝግብ በንግድ ህጉ መሰረት በንግድ ሥራ ላይ የሚሳተፉ ነጋዴዎችና ማህበራት መረጃ የሚመዘገቡበት የመረጃ ሥርአት መሆኑ ታውቆ ሁሉም መመዝገብ ያለበት ነጋዴ ወይም ማህበር ተገቢውን የምዝገባ ስርአት እንዲከተል እንመክራለን፡፡
በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
Senior Attorney
Company: Amhara Bank S.C Location: Addis Ababa Deadline: December 20, 2021 Job Summery Education Level: Bachler Degree Field of Study: BA in Law
Required Work Experience: 5 years of related work experience.
Job Description
• Give legal advice to the bank’s concerned organs;
• Represents the Bank before a court of law, other judicial tribunals, and organs;
• Prepares 30-days legal notice and ensures the delivery of the notice to defaulters.
• Appeals on court decisions against the Bank.
• Applies to court to set aside legal attachment orders. NB:
• Salary: As per the Bank’s scale
• Only shortlisted candidates will be communicated
• Applicants for outlying Branches need to specify the location they apply for.
• Hard copy or physical applications will not be accepted.
How to Apply
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to send their applications and CVs with supporting credentials within five (5) working days from December 15, 2021, to December 20, 2021, via only the Bank’s recruitment Management System online at https://amarabanksc.com/recruitment/ For any inquiry contact us on +251976545447/+251984098355 Posted Date: 14-12-2021
Amhara Bank S.C
https://t.me/lawsocieties
Company: Amhara Bank S.C Location: Addis Ababa Deadline: December 20, 2021 Job Summery Education Level: Bachler Degree Field of Study: BA in Law
Required Work Experience: 5 years of related work experience.
Job Description
• Give legal advice to the bank’s concerned organs;
• Represents the Bank before a court of law, other judicial tribunals, and organs;
• Prepares 30-days legal notice and ensures the delivery of the notice to defaulters.
• Appeals on court decisions against the Bank.
• Applies to court to set aside legal attachment orders. NB:
• Salary: As per the Bank’s scale
• Only shortlisted candidates will be communicated
• Applicants for outlying Branches need to specify the location they apply for.
• Hard copy or physical applications will not be accepted.
How to Apply
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to send their applications and CVs with supporting credentials within five (5) working days from December 15, 2021, to December 20, 2021, via only the Bank’s recruitment Management System online at https://amarabanksc.com/recruitment/ For any inquiry contact us on +251976545447/+251984098355 Posted Date: 14-12-2021
Amhara Bank S.C
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Dear Members and Volunteers,
Greetings from EWLA head office
This is to kindly share with you EWLA's call to conduct research on '' Mapping the women’s decision-making -power at home and in the community, access to and control of resources, access to justice, and interactions between regional and national governments and also traditional bodies''.
Here is a link FYR: https://www.ethiojobs.net/display-job/349443/TERMS-OF-REFERENCE.html?searchId=1639634014.9101&page=1
With Regards,
EWLA Head Office
Greetings from EWLA head office
This is to kindly share with you EWLA's call to conduct research on '' Mapping the women’s decision-making -power at home and in the community, access to and control of resources, access to justice, and interactions between regional and national governments and also traditional bodies''.
Here is a link FYR: https://www.ethiojobs.net/display-job/349443/TERMS-OF-REFERENCE.html?searchId=1639634014.9101&page=1
With Regards,
EWLA Head Office
https://www.ethiojobs.net
TERMS OF REFERENCE (Addis Ababa)
Research on '' Maping the women’s decision-making -power at home and in the community, access to and control of resources, access to justice, and interactions between regional and national governments and also traditional bodies''. Following feminst participatory…
Senior Legal Officer
African Union
Addis Ababa
Apply on LinkedIn
AU Values
• Respect for Diversity and Team Work
• Think Africa Above all
• Transparency and Accountability
• Integrity and Impartiality
• Efficiency and Professionalism
• Information and Knowledge Sharing
Organization Information
Reports to: Deputy Director
Directorate/Department: Africa CDC
Division: Office of the Deputy Director
Number of Direct Reports: 0
Number of Indirect Reports: 0
Job Grade: P3
Contract Type: Regular
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Purpose of Job
The Senior Legal Officer reports to the Deputy Director, Africa CDC and technically to the African Union Office of Legal Council (AU-OLC). Working in close collaboration with the AU-OLC, the incumbent shall provide legal advisory services to staff of the Africa CDC Secretariat, Regional Collaborating Centres (RCC) and National Public Health Institutes (NPHI)
Main Functions
• Provide technical support in the preparation and implementation of programmes developed out of Africa CDC’s strategic plan
• Ensure effective coordination and implementation at various levels
• Liaise with Member States, Regional Economic Communities (RECs), and other stakeholders on relevant matters
• Prepare and develop reports, budget and work programmes related to the functioning of the Office
• Provide technical support for the development of resource mobilization strategy with stakeholders coordination
• Manage and supervise employees under his/her supervision with regard to organization and performance evaluation.
• Conduct complex analysis and generate accurate reports in a timely manner for Africa CDC’S and AU’s internal use.
• Liaise with the various Departments/Units of the Commission for coordination and alignment purposes
• Participate in preparation of budgets for the Office in accordance with relevant frameworks. Support the promotion of the activities of the Africa CDC including preparing leaflets, guidelines and fact sheets as may be required.
• Actively contribute in the development of strategies, policies, programmes and plans
Specific Responsibilities
• Draft or assist in the drafting of legal texts and memoranda ensure that the interests of the Africa CDC are protected and ideals of the African Union are not compromised and offer advice on issues and disputes that may arise from their application;
• Provide legal services to Africa CDC to ensure legality in decision-making and compliance with the AU rules and regulations;
• Liaise with relevant Africa CDC divisions and assist in drafting and validating Legal frameworks;
• Conduct legal research and proffer legal opinions on matters raised by Africa CDC;
• Draft and review host agreements between the AU/Africa CDC and Regional Collaborating Centres;
• Review and assist in drafting administrative contracts and agreements such as Memorandums of Understanding, Grant Agreements, Letters of Agreements, contracts of engagement of personnel, consultants and contracts awarded for the procurement of goods or services;
• Participate in meetings of relevant legal nature on behalf of Africa CDC;
• Advise on Legal Issues relating to conflict prevention, management and resolution;
• Serve as focal point between Africa CDC and Office of the Legal Counsel;
• Provide legal advice on the interpretation of legal texts relating to administrative and institutional matters;
• Liaise with the Office of the Legal Counsel in negotiating Agreements where Africa CDC is a party;
• Follow up agreements with partners as well as with the Office of the Legal Counsel;
• Perform any other relevant functions as may be assigned by the Supervisor;
Academic Requirements And Relevant Experience
• University Master's Degree in Law with emphasis in the area of Global Health Law, Public Health Law, Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with seven (7) years of relevant work experience out of which three (3) at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization.
African Union
Addis Ababa
Apply on LinkedIn
AU Values
• Respect for Diversity and Team Work
• Think Africa Above all
• Transparency and Accountability
• Integrity and Impartiality
• Efficiency and Professionalism
• Information and Knowledge Sharing
Organization Information
Reports to: Deputy Director
Directorate/Department: Africa CDC
Division: Office of the Deputy Director
Number of Direct Reports: 0
Number of Indirect Reports: 0
Job Grade: P3
Contract Type: Regular
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Purpose of Job
The Senior Legal Officer reports to the Deputy Director, Africa CDC and technically to the African Union Office of Legal Council (AU-OLC). Working in close collaboration with the AU-OLC, the incumbent shall provide legal advisory services to staff of the Africa CDC Secretariat, Regional Collaborating Centres (RCC) and National Public Health Institutes (NPHI)
Main Functions
• Provide technical support in the preparation and implementation of programmes developed out of Africa CDC’s strategic plan
• Ensure effective coordination and implementation at various levels
• Liaise with Member States, Regional Economic Communities (RECs), and other stakeholders on relevant matters
• Prepare and develop reports, budget and work programmes related to the functioning of the Office
• Provide technical support for the development of resource mobilization strategy with stakeholders coordination
• Manage and supervise employees under his/her supervision with regard to organization and performance evaluation.
• Conduct complex analysis and generate accurate reports in a timely manner for Africa CDC’S and AU’s internal use.
• Liaise with the various Departments/Units of the Commission for coordination and alignment purposes
• Participate in preparation of budgets for the Office in accordance with relevant frameworks. Support the promotion of the activities of the Africa CDC including preparing leaflets, guidelines and fact sheets as may be required.
• Actively contribute in the development of strategies, policies, programmes and plans
Specific Responsibilities
• Draft or assist in the drafting of legal texts and memoranda ensure that the interests of the Africa CDC are protected and ideals of the African Union are not compromised and offer advice on issues and disputes that may arise from their application;
• Provide legal services to Africa CDC to ensure legality in decision-making and compliance with the AU rules and regulations;
• Liaise with relevant Africa CDC divisions and assist in drafting and validating Legal frameworks;
• Conduct legal research and proffer legal opinions on matters raised by Africa CDC;
• Draft and review host agreements between the AU/Africa CDC and Regional Collaborating Centres;
• Review and assist in drafting administrative contracts and agreements such as Memorandums of Understanding, Grant Agreements, Letters of Agreements, contracts of engagement of personnel, consultants and contracts awarded for the procurement of goods or services;
• Participate in meetings of relevant legal nature on behalf of Africa CDC;
• Advise on Legal Issues relating to conflict prevention, management and resolution;
• Serve as focal point between Africa CDC and Office of the Legal Counsel;
• Provide legal advice on the interpretation of legal texts relating to administrative and institutional matters;
• Liaise with the Office of the Legal Counsel in negotiating Agreements where Africa CDC is a party;
• Follow up agreements with partners as well as with the Office of the Legal Counsel;
• Perform any other relevant functions as may be assigned by the Supervisor;
Academic Requirements And Relevant Experience
• University Master's Degree in Law with emphasis in the area of Global Health Law, Public Health Law, Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with seven (7) years of relevant work experience out of which three (3) at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization.
OR
• University Bachelor Degree in Law with emphasis in the area of Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with at least ten (10) years of relevant work experience out of which three (3) years of relevant work experience should be at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization..
• Relevant work experience refers to a progressively responsible experience in legal practice or related area, at least one of which should be in an international setting. More specifically, the candidate should be experienced in the provision of legal advisory services in an organization dealing with multilateral issues, Ministries of Health/Departments of Justice/International Affairs or Cooperation of Member States, or such other relevant organizations and institutions.
• Experience in providing legal advice and counsel to public health or related public sector programmes, of which 3 years at a specialist/expertise level.
Required Skills
Functional Skills
• Knowledge of legal policies, practices and procedures and ability to apply them in an organizational setting
• Ability to identify issues, formulate opinions, make conclusions and recommendations in individual and team setting
• Demonstrable skills in issue identification, opinion formulation, and in documenting conclusions and recommendations.
• Demonstrable legal writing skills and other writing skills to prepare responses for inquiries, reports, proposals, etc.
• Excellent organizational and time-management skills.
• General knowledge of office administrative support procedures and processes.
• Knowledge of interpersonal relationship practices to meet and deal with persons of diverse backgrounds.
• Demonstrated ability with regard to computer skills, including excellent word-processing capabilities, proficiency with e-mail and internet applications and experience in using office software applications such as MS Excel, Power Point and Word.
• Proficiency in one of the African Union working languages (Arabic, English, French, Portuguese or Spanish) is required. Knowledge of one or more of the other AU working languages would be an added advantage.
Personal Abilities
• Ability to work under pressure, stay on track and meet deadlines.
• Analytical and problem solving abilities.
• Proven ability to use clear, concise language in correspondence as well as including content fitting for the purpose and audiences when preparing written briefs and reports.
• Adaptive, patient, resourceful, resilient and flexible.
• Pro-active and solutions oriented.
Leadership Competencies
Strategic Insight...
Developing others...
Change Management....
Managing Risk...
Core Competencies
Building Relationship...
Foster Accountability Culture...
Learning Orientation...
Communicating with Influence...
Functional Competencies
Conceptual thinking...
Job Knowledge and information sharing...
Drive for result...
Continuous improvement orientation...
ENURE OF APPOINTMENT:
The appointment will be made on a regular term contract for a period of three (3) years, of which the first twelve months shall be considered as a probationary period. Thereafter, the contract will be for a period of two years renewable, subject to satisfactory performance and deliverables.
GENDER MAINSTREAMING:
The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.
LANGUAGES:
Proficiency in one of the AU working languages (Arabic, English, French, Portuguese, and Spanish) and fluency in another AU language is an added advantage
REMUNERATION:
Indicative basic salary of US$ 37,453.00 (P3 Step1) per annum plus other related entitlements e.g. Post adjustment (46% of basic salary), Housing allowance US$ 22,932.00 (per annum), and education allowance (100% of tuition and other education-related expenses for every eligible dependent up to a maximum of US$ 10,000.00 per child per annum), for internationally recruited staff and a maximum of $3,300 per child per annum for locally recruited staff.
• University Bachelor Degree in Law with emphasis in the area of Public International Law, Administrative Law, Labor Law or equivalent with at least ten (10) years of relevant work experience out of which three (3) years of relevant work experience should be at a expert level in a legal position within an academic institution, a government or international organization..
• Relevant work experience refers to a progressively responsible experience in legal practice or related area, at least one of which should be in an international setting. More specifically, the candidate should be experienced in the provision of legal advisory services in an organization dealing with multilateral issues, Ministries of Health/Departments of Justice/International Affairs or Cooperation of Member States, or such other relevant organizations and institutions.
• Experience in providing legal advice and counsel to public health or related public sector programmes, of which 3 years at a specialist/expertise level.
Required Skills
Functional Skills
• Knowledge of legal policies, practices and procedures and ability to apply them in an organizational setting
• Ability to identify issues, formulate opinions, make conclusions and recommendations in individual and team setting
• Demonstrable skills in issue identification, opinion formulation, and in documenting conclusions and recommendations.
• Demonstrable legal writing skills and other writing skills to prepare responses for inquiries, reports, proposals, etc.
• Excellent organizational and time-management skills.
• General knowledge of office administrative support procedures and processes.
• Knowledge of interpersonal relationship practices to meet and deal with persons of diverse backgrounds.
• Demonstrated ability with regard to computer skills, including excellent word-processing capabilities, proficiency with e-mail and internet applications and experience in using office software applications such as MS Excel, Power Point and Word.
• Proficiency in one of the African Union working languages (Arabic, English, French, Portuguese or Spanish) is required. Knowledge of one or more of the other AU working languages would be an added advantage.
Personal Abilities
• Ability to work under pressure, stay on track and meet deadlines.
• Analytical and problem solving abilities.
• Proven ability to use clear, concise language in correspondence as well as including content fitting for the purpose and audiences when preparing written briefs and reports.
• Adaptive, patient, resourceful, resilient and flexible.
• Pro-active and solutions oriented.
Leadership Competencies
Strategic Insight...
Developing others...
Change Management....
Managing Risk...
Core Competencies
Building Relationship...
Foster Accountability Culture...
Learning Orientation...
Communicating with Influence...
Functional Competencies
Conceptual thinking...
Job Knowledge and information sharing...
Drive for result...
Continuous improvement orientation...
ENURE OF APPOINTMENT:
The appointment will be made on a regular term contract for a period of three (3) years, of which the first twelve months shall be considered as a probationary period. Thereafter, the contract will be for a period of two years renewable, subject to satisfactory performance and deliverables.
GENDER MAINSTREAMING:
The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.
LANGUAGES:
Proficiency in one of the AU working languages (Arabic, English, French, Portuguese, and Spanish) and fluency in another AU language is an added advantage
REMUNERATION:
Indicative basic salary of US$ 37,453.00 (P3 Step1) per annum plus other related entitlements e.g. Post adjustment (46% of basic salary), Housing allowance US$ 22,932.00 (per annum), and education allowance (100% of tuition and other education-related expenses for every eligible dependent up to a maximum of US$ 10,000.00 per child per annum), for internationally recruited staff and a maximum of $3,300 per child per annum for locally recruited staff.
Applications must be made not later than 17 January 2022.
Requisition ID : 862
Requisition ID : 862