የንግድ ፍቃድን ማከራየት ወይም ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ ስለመስጠት ህጉ ምን ይላላል?
************************************************************
የተከበራችሁ የፅሁፋችን አንባቢዎች በመጀመርያ አንድ ድርጊት ወንጀል ነው ለማለት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ አንቀፅ 23(2) ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታው መሟላት ያለባቸውን ሶስት መሰረታዊ ነገሮች ያሉ ሲሆን እነሱም
(ሀ) ድርጊቱ በህግ የተከለከለ መሆኑ እና አስቀጪነቱም በህግ መደንገጉ፣ (ለ) በህግ ማንኛውም ሰው እንዳይፈፀም የተከለከለውን ድርጊት ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት መፈፀሙን የሚያመለክት ሲሆን፣ (ሐ) በህግ አስቀጭነቱ የተደነገገው ተግባር በሚታይ መልኩ ተፈፅሞ ሲገኝ ነው።
የንግድ ፍቃድን ማከራየት ራሱን ችሎ ወንጀል ነው ወይም አይደለም የሚለውን ከላይ በህጉ ከተቀመጡት መስፈርቶች አንፃር ሲታይ የንግድ ፍቃድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ ቁጥር 980/08 አንቀፅ 22(1) ማንኛውም ሰው የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ሳይኖረው የንግድ ስራ መስራት እንደማይችል በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል። የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ማለት ደግሞ በአዋጅ ላይ እና አዋጁን ለመፈፀም የወጣውን ደንብ እና መመርያ ተከትሎ ለአመልካቹ የተሰጠውን ንግድ ፍቃድን ይመለከታል። በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 26 (5) በግልፅ እንደሚያመለክተው ማንኛውም ግለሰብ (የንግድ ፋቃዱ ባለቤት) የንግድ ፍቃዱን ለሌላ ለማንኛውም ሰው እንዲገለገልበት ወይም በመያዣነት እንደያስይዘው ወይም እንዲያከራየው አሳልፎ መስጠት የተከለከለ የወንጀል ድርጊት መሆኑን ህጉ ያስቀምጣል።
የንግድ ፍቃድን አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት የሰጠ ነጋዴ ምን አይነት ቅጣት ሊደርስበት ይችላል የሚለውን እንመልከት እስኪ ከላይ በአዋጅ አንቀፅ 26(5) ላይ የተቀመጠውን የህግ ክልከላ ተላልፎ የንግድ ፍቃዱን ያከራየ ወይንም በማንኛውም ሌላ መንገድ ለሌላ ግለሰብ እንዲጠቀምበት ያደረገ ነጋዴ ሁለት አይነት እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የመጀመርያውን በሚመለከት የንግድ እና ኢንዱስትሪ (ፍቃድ የሰጠው ባለስልጣን) የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ ነው ይህም በግልፅ በአዋጅ አንቀፅ 26 (5) ላይ የንግድ ፍቃዱ ባለቤት የተሰጠውን የንግድ ፍቃድ አሳልፎ በማንኛውም መንገድ ለሌላ ሶስተኛ ወገን እንዲጠቀምበት ማድረግ እንደሌለበት በነጋዴው ላይ ህጋዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ድንጋጌው ያስቀምጣል።
ነጋዴው ይሄንኑ ግዴታውን የጣሰ እንደሆነ በአስተዳደራዊ እርምጃ ንግድ ፍቃዱ የሚታገድበት ስለመሆኑ የአዋጅ አንቀፅ 29 (1) (ለ) ላይ አስቀምጦ እናገኘዋለን። በመሆኑም ነጋዴው የተሰጠውን የፀና የንግድ ፍቃድ አከራይቶ የተገኘ እንደሆነ የንግድ ፍቃዱን የሰጠው አካል ሊያግድበት ይችላል በሁለተኛ ደረጃ ከላይ በእንቀፅ 26 (5) ላይ የተቀመጠውን ህጋዊ ግዴታ ተላልፎ ንግድ ፍቃዱን ለሌላ ሰው በሽያጭ በማከራየት፣ በስጦታ አለያም በማናቸውም መልኩ በህጉ ከተቀመጡት መንገዶች አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ያደረገው ግለሰብ ከ5 እስከ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 50‚000 እስከ 100‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ የአዋጅ አንቀፅ 49(4) ላይ ተደንግጎ ይገኛል በሌላ መልኩ ደግሞ የንግድ ፍቃዱ ተላልፎ የተሰጠው ለውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ቅጣቱ በመክበድ ከ7-15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 200‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር የሚያስቀጣ ስለመሆኑ ተቀምጦ እናገኘዋለን።
የንግድ ፍቃዱን በክራይም ይሁን በማንኛውም ሌላ መንገድ አግኝቶ በግሉ ሲጠቀምበት የተገኘ ግለሰብ በወንጀል ከመጠየቅ እንደማይድን እና ከ7 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲሁም በብር ከ150‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ በአዋጁ ተቀምጦ እናገኘዋለን ።
በዚህ ላይ ልናስተውል የሚገባን ነገር ቢኖር ለተፈፀመው ድርጊት የተቀመጠው ቅጣት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮው በጣምራ መቀመጡን ነው ።
Source:- Federal Justice and Legal Research and Training Institute official
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
************************************************************
የተከበራችሁ የፅሁፋችን አንባቢዎች በመጀመርያ አንድ ድርጊት ወንጀል ነው ለማለት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ አንቀፅ 23(2) ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታው መሟላት ያለባቸውን ሶስት መሰረታዊ ነገሮች ያሉ ሲሆን እነሱም
(ሀ) ድርጊቱ በህግ የተከለከለ መሆኑ እና አስቀጪነቱም በህግ መደንገጉ፣ (ለ) በህግ ማንኛውም ሰው እንዳይፈፀም የተከለከለውን ድርጊት ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት መፈፀሙን የሚያመለክት ሲሆን፣ (ሐ) በህግ አስቀጭነቱ የተደነገገው ተግባር በሚታይ መልኩ ተፈፅሞ ሲገኝ ነው።
የንግድ ፍቃድን ማከራየት ራሱን ችሎ ወንጀል ነው ወይም አይደለም የሚለውን ከላይ በህጉ ከተቀመጡት መስፈርቶች አንፃር ሲታይ የንግድ ፍቃድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ ቁጥር 980/08 አንቀፅ 22(1) ማንኛውም ሰው የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ሳይኖረው የንግድ ስራ መስራት እንደማይችል በግልፅ ተደንግጎ ይገኛል። የፀና የንግድ ስራ ፍቃድ ማለት ደግሞ በአዋጅ ላይ እና አዋጁን ለመፈፀም የወጣውን ደንብ እና መመርያ ተከትሎ ለአመልካቹ የተሰጠውን ንግድ ፍቃድን ይመለከታል። በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 26 (5) በግልፅ እንደሚያመለክተው ማንኛውም ግለሰብ (የንግድ ፋቃዱ ባለቤት) የንግድ ፍቃዱን ለሌላ ለማንኛውም ሰው እንዲገለገልበት ወይም በመያዣነት እንደያስይዘው ወይም እንዲያከራየው አሳልፎ መስጠት የተከለከለ የወንጀል ድርጊት መሆኑን ህጉ ያስቀምጣል።
የንግድ ፍቃድን አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት የሰጠ ነጋዴ ምን አይነት ቅጣት ሊደርስበት ይችላል የሚለውን እንመልከት እስኪ ከላይ በአዋጅ አንቀፅ 26(5) ላይ የተቀመጠውን የህግ ክልከላ ተላልፎ የንግድ ፍቃዱን ያከራየ ወይንም በማንኛውም ሌላ መንገድ ለሌላ ግለሰብ እንዲጠቀምበት ያደረገ ነጋዴ ሁለት አይነት እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የመጀመርያውን በሚመለከት የንግድ እና ኢንዱስትሪ (ፍቃድ የሰጠው ባለስልጣን) የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ ነው ይህም በግልፅ በአዋጅ አንቀፅ 26 (5) ላይ የንግድ ፍቃዱ ባለቤት የተሰጠውን የንግድ ፍቃድ አሳልፎ በማንኛውም መንገድ ለሌላ ሶስተኛ ወገን እንዲጠቀምበት ማድረግ እንደሌለበት በነጋዴው ላይ ህጋዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ድንጋጌው ያስቀምጣል።
ነጋዴው ይሄንኑ ግዴታውን የጣሰ እንደሆነ በአስተዳደራዊ እርምጃ ንግድ ፍቃዱ የሚታገድበት ስለመሆኑ የአዋጅ አንቀፅ 29 (1) (ለ) ላይ አስቀምጦ እናገኘዋለን። በመሆኑም ነጋዴው የተሰጠውን የፀና የንግድ ፍቃድ አከራይቶ የተገኘ እንደሆነ የንግድ ፍቃዱን የሰጠው አካል ሊያግድበት ይችላል በሁለተኛ ደረጃ ከላይ በእንቀፅ 26 (5) ላይ የተቀመጠውን ህጋዊ ግዴታ ተላልፎ ንግድ ፍቃዱን ለሌላ ሰው በሽያጭ በማከራየት፣ በስጦታ አለያም በማናቸውም መልኩ በህጉ ከተቀመጡት መንገዶች አሳልፎ ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ያደረገው ግለሰብ ከ5 እስከ 10 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 50‚000 እስከ 100‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ የአዋጅ አንቀፅ 49(4) ላይ ተደንግጎ ይገኛል በሌላ መልኩ ደግሞ የንግድ ፍቃዱ ተላልፎ የተሰጠው ለውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ቅጣቱ በመክበድ ከ7-15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከብር 200‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር የሚያስቀጣ ስለመሆኑ ተቀምጦ እናገኘዋለን።
የንግድ ፍቃዱን በክራይም ይሁን በማንኛውም ሌላ መንገድ አግኝቶ በግሉ ሲጠቀምበት የተገኘ ግለሰብ በወንጀል ከመጠየቅ እንደማይድን እና ከ7 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲሁም በብር ከ150‚000 እስከ 300‚000 ሺህ ብር እንደሚቀጣ በአዋጁ ተቀምጦ እናገኘዋለን ።
በዚህ ላይ ልናስተውል የሚገባን ነገር ቢኖር ለተፈፀመው ድርጊት የተቀመጠው ቅጣት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮው በጣምራ መቀመጡን ነው ።
Source:- Federal Justice and Legal Research and Training Institute official
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
BREAKING NEWS:
Facebook and WhatsApp servers are off right now so no WhatsApp mod is working. WhatsApp and Facebook are now off worldwide. Problem will be fixed soon so please just be patient. Thank you.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Facebook and WhatsApp servers are off right now so no WhatsApp mod is working. WhatsApp and Facebook are now off worldwide. Problem will be fixed soon so please just be patient. Thank you.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Foreclosure and Debt Litigation Attorney at Bank of Abyssinia
Bank Of Abyssinia (BOA)
Addis Ababa, Ethiopia
ETB 20,000 - ETB 50,000 monthly
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirements
Education: LLB Degree in Law.
Experience: Minimum of 6 years Banking experience, of which 3 years in the area of Law
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Only short-listed candidates will be contacted
Interested applicants who meet the above criteria are invited to apply within 5 working days from the date of this advertisement using www.bankofabyssinia.com
Note:- In person or postal application is not accepted.
About Bank Of Abyssinia (BOA)
Bank Of Abyssinia (BOA)
Abyssinia bank is one of the pioneer private banks in Ethiopia.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Bank Of Abyssinia (BOA)
Addis Ababa, Ethiopia
ETB 20,000 - ETB 50,000 monthly
Full Time Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Job Requirements
Education: LLB Degree in Law.
Experience: Minimum of 6 years Banking experience, of which 3 years in the area of Law
Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Only short-listed candidates will be contacted
Interested applicants who meet the above criteria are invited to apply within 5 working days from the date of this advertisement using www.bankofabyssinia.com
Note:- In person or postal application is not accepted.
About Bank Of Abyssinia (BOA)
Bank Of Abyssinia (BOA)
Abyssinia bank is one of the pioneer private banks in Ethiopia.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍1
ሀ. ለፍትህ ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑ
1. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣
2. የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን፣
3. የፌዴራል ፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት፣
4. የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት፣
5. የፌደራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ናቸው
FBC
1. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣
2. የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን፣
3. የፌዴራል ፍትህና ሕግ ኢንስቲትዩት፣
4. የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት፣
5. የፌደራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ናቸው
FBC
proclamation no. 1249.pdf
1.2 MB
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ
አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱
/፪ሺ፲፫" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
፩. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ
አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፱
/፪ሺ፲፫" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
❤1
Legal Service Officer job at ODAA Integrated Transport S.C. New
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Category: Administrative
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 20 October 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 06-10-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 06-10-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 06-10-2065
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Description
Vacancy title:
Legal Service Officer
Jobs at:
ODAA Integrated Transport S.C.
Deadline of this Job:
20 October 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Wednesday, October 06, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Bole sub city, Woreda 03 Oromia tower 2nd four Addis Ababa
Category: Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Qualification and experiences: LLB in Law with a minimum of 2 years related work experiences
Language skills : Afaan Oromoo, Amharic and Basic English
Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Only short listed candidates will be contacted
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application and CV with photo copies of non-returnable supporting credentials in person up to 10 working days from the date of announcement.
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Category: Administrative
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 20 October 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 06-10-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 06-10-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 06-10-2065
ODAA Integrated Transport S.C.
Job Description
Vacancy title:
Legal Service Officer
Jobs at:
ODAA Integrated Transport S.C.
Deadline of this Job:
20 October 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Wednesday, October 06, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Bole sub city, Woreda 03 Oromia tower 2nd four Addis Ababa
Category: Legal
JOB OVERVIEW
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Qualification and experiences: LLB in Law with a minimum of 2 years related work experiences
Language skills : Afaan Oromoo, Amharic and Basic English
Place of work: Addis Ababa
Work Hours: 8
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Only short listed candidates will be contacted
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their application and CV with photo copies of non-returnable supporting credentials in person up to 10 working days from the date of announcement.
ሹመት !
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ:-
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት ለ22ቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታዎችን እንዲሁም ለሌሎች ሁለት ተቋማት ኮሚሽነሮችን ሾመዋል፡፡
ከተሿሚዎቹ መካከል የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር አካላት የተካተቱ ሲሆን ከእናት ፓርቲ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ወ/ሮ ነብያ መሃመድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡
1. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
2. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ብርቱካን አያና
የኃብት ማኔጅመንትና አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
3. ገንዘብ ሚኒስቴር
ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
የፊሲካል ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
4. ገንዘብ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰዉ
የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
5. መከላከያ ሚኒስቴር
ዶ/ር አህመድን መሐመድ
የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
6. መከላከያ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ
የፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
7. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር መለሰ መኮንን
የእርሻና ሆልቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
8. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ
የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
9. ግብርና ሚኒስቴር
ፕሮፈሰር እያሱ ኤልያስ
የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
10. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ሶፊያ ካሳ
የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
11. ሠላም ሚኒስቴር
አቶ ታዬ ደንደአ
ሚኒስትር ዴኤታ
12. ሠላም ሚኒስቴር
ዶ/ር ስዩም መስፍን
ሚኒስትር ዴኤታ
13. ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ አለምአንተ አግደዉ
የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
14.ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ ፍቃዱ ፀጋ
የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
15. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ዳንጌ ቦሩ
የንግድ ትስስርና ውጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
16. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ሐሰን መሀመድ ሙአሊን
የንግድ ስርዓትና ላይሰንሲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
17. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ እንዳለዉ መኮንን
የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
18. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ሽሰማ ገ/ስላሴ
የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
19. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ
የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
20. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ባይሳ በዳዳ
የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
21. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሁሪያ አሊ
የአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
22. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር አብረሃ አዱኛ
የዉሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
23. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋቅሻዉ
የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
24. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
25. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ፈንታ ደጀን
የከተማ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
26. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ሄኖስ ወርቁ
የቤቶችና ከተማ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
27. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ካሊድ አብዱራሂማን
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
28. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
የማዕድን ነዳጅ ልማትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
29. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ቶማስ ቱት
የጂኦ ሳይንስና ምርምር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
30. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ
የአገልግሎትና ፕሮግራም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
31. ጤና ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰሀርላ አብዱላሂ
የኃብትና ግብአት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
32. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር አየለ ተሾመ
የሥርዓት አቅም ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
33. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
34. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ፈንታ ማንደፍሮ
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
35. ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ ካሳሁን ጎፌ
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
36. በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ በረኦ ሐሰን በረኦ
የአገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
37. ቱሪዝም ሚኒስቴር
አቶ ስለሺ ግርማ
የቱሪዝም መዳረሻና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
38. ቱሪዝም ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
39. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አየለች እሸቴ
የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
40. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
41. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሙና አሕመድ
የወጣቶች ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
42. ገቢዎች ሚኒስቴር
አቶ ተስፋዬ ቱሉ
የታክስ ሥርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
43. ገቢዎች ሚኒስቴር
ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ
የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
44. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ጥሩማር አባተ አያሌዉ
የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
45. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ዶ/ር ነመራ ማሞ
የፕላን ስታቲስቲክስ እና ፖሊሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
46. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ዶ/ር በከር ሻሌ
የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
47. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ አሰግድ ጌታቸዉ
የሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
48. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ ንጉሱ ጥላሁን
የሥራና የሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
49. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነብያ መሀመድ
አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
50. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ
የቆላማ አከባቢ ምርምርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
51. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር ብርሃኑ ሌንጂሶ
የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
52. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ
የባሕልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
53. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነፊሳ አልማሂዲ
የኪነጥበብና ስነጥበብ የፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
54. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
አምባሳደር መስፍን ቸርነት
የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
55. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ተስፋዬ ዳባ
የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
56. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳዉሎስ
የአገልግሎቶችና መልካም አስተዳደር ክትትል ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
57. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ወርቁ ጓንጉል
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ
58. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አቶ ከበደ ደሲሣ
ሚኒስትር ዴኤታ
59. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ
ሚኒስትር ዴኤታ
60. የፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን
ዶ/ር ሳሙኤል ሁርቃቶ
ኮሚሽነር
61. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ
ኮሚሽነር
ከቲክቫህ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ:-
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት ለ22ቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታዎችን እንዲሁም ለሌሎች ሁለት ተቋማት ኮሚሽነሮችን ሾመዋል፡፡
ከተሿሚዎቹ መካከል የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር አካላት የተካተቱ ሲሆን ከእናት ፓርቲ ወ/ሮ ጥሩማር አባተ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እንዲሁም ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ወ/ሮ ነብያ መሃመድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል፡፡
1. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
2. ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደር ብርቱካን አያና
የኃብት ማኔጅመንትና አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
3. ገንዘብ ሚኒስቴር
ዶ/ር እዮብ ተካልኝ
የፊሲካል ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
4. ገንዘብ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰዉ
የኢኮኖሚ ትብብር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
5. መከላከያ ሚኒስቴር
ዶ/ር አህመድን መሐመድ
የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
6. መከላከያ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ
የፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
7. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር መለሰ መኮንን
የእርሻና ሆልቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
8. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሳ
የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
9. ግብርና ሚኒስቴር
ፕሮፈሰር እያሱ ኤልያስ
የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
10. ግብርና ሚኒስቴር
ዶ/ር ሶፊያ ካሳ
የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
11. ሠላም ሚኒስቴር
አቶ ታዬ ደንደአ
ሚኒስትር ዴኤታ
12. ሠላም ሚኒስቴር
ዶ/ር ስዩም መስፍን
ሚኒስትር ዴኤታ
13. ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ አለምአንተ አግደዉ
የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
14.ፍትህ ሚኒስቴር
አቶ ፍቃዱ ፀጋ
የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
15. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ዳንጌ ቦሩ
የንግድ ትስስርና ውጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
16. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ ሐሰን መሀመድ ሙአሊን
የንግድ ስርዓትና ላይሰንሲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
17. ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
አቶ እንዳለዉ መኮንን
የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
18. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ሽሰማ ገ/ስላሴ
የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
19. ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ
የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
20. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ባይሳ በዳዳ
የምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
21. ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሁሪያ አሊ
የአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
22. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር አብረሃ አዱኛ
የዉሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
23. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋቅሻዉ
የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
24. ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
25. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ፈንታ ደጀን
የከተማ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
26. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ሄኖስ ወርቁ
የቤቶችና ከተማ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
27. ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አቶ ካሊድ አብዱራሂማን
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
28. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ
የማዕድን ነዳጅ ልማትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
29. ማዕድን ሚኒስቴር
አቶ ቶማስ ቱት
የጂኦ ሳይንስና ምርምር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
30. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ
የአገልግሎትና ፕሮግራም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
31. ጤና ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰሀርላ አብዱላሂ
የኃብትና ግብአት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
32. ጤና ሚኒስቴር
ዶ/ር አየለ ተሾመ
የሥርዓት አቅም ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
33. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
34. ትምህርት ሚኒስቴር
ዶ/ር ፈንታ ማንደፍሮ
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
35. ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ ካሳሁን ጎፌ
የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
36. በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር
አቶ በረኦ ሐሰን በረኦ
የአገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
37. ቱሪዝም ሚኒስቴር
አቶ ስለሺ ግርማ
የቱሪዝም መዳረሻና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
38. ቱሪዝም ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት
የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
39. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አየለች እሸቴ
የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
40. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ
የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
41. ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ወ/ሮ ሙና አሕመድ
የወጣቶች ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
42. ገቢዎች ሚኒስቴር
አቶ ተስፋዬ ቱሉ
የታክስ ሥርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
43. ገቢዎች ሚኒስቴር
ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ
የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
44. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ጥሩማር አባተ አያሌዉ
የክትትልና ግምገማ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
45. ፕላንና ልማት ሚኒስቴር
ዶ/ር ነመራ ማሞ
የፕላን ስታቲስቲክስ እና ፖሊሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
46. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ዶ/ር በከር ሻሌ
የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
47. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ አሰግድ ጌታቸዉ
የሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
48. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
አቶ ንጉሱ ጥላሁን
የሥራና የሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
49. ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነብያ መሀመድ
አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
50. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ
የቆላማ አከባቢ ምርምርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
51. መስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር
ዶ/ር ብርሃኑ ሌንጂሶ
የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
52. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ
የባሕልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
53. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
ወ/ሮ ነፊሳ አልማሂዲ
የኪነጥበብና ስነጥበብ የፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
54. ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
አምባሳደር መስፍን ቸርነት
የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
55. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ተስፋዬ ዳባ
የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
56. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ወ/ሮ አለምፀሐይ ጳዉሎስ
የአገልግሎቶችና መልካም አስተዳደር ክትትል ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ
57. ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አቶ ወርቁ ጓንጉል
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ
58. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አቶ ከበደ ደሲሣ
ሚኒስትር ዴኤታ
59. የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ
ሚኒስትር ዴኤታ
60. የፌደራል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን
ዶ/ር ሳሙኤል ሁርቃቶ
ኮሚሽነር
61. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ
ኮሚሽነር
ከቲክቫህ
ግዴታን ባለመወጣት የሚመጣ የወንጀል ሀላፊነት ከወንጀል ሕጉ አንቀፅ 575 አንፃር
BY SESAY GOA
በዚህ ጽሑፍ በወንጀል ሕግ አድርግ ተብሎ ግዴታ ተጥሎ ባለማድረግ የሚመጣን የወንጀል ሀላፊነት ለማቋቋም በጥቅሉ በመሰረታዊነት መሟላት ያለበት በመጀመሪያ ደረጃ በሕግ አድርግ የመባል ግዴታ መኖር፣ በሕግ ግዴታ የተጣለ መሆኑን ማወቅ፣ ይህንን ግዴታ ለመወጣት በሚያስችል ሁኔታ ውስጥ መገኘት፣ ግዴታውን ለመወጣት የሚያስችል አካላዊ ቁመና መኖር፣ ግዴታውን በምንወጣ ጊዜ ግዴታውን በሚወጣው ሰውና በሌሎች ሶስተኛ ወገኖች ጥቅም ላይ ጉዳትና አደጋ የማይደርስ መሆን ዋና ዋና ጥቅል መስፈርቶችን ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ 575 ጋር አያይዞ ያስዳስሰናል፡፡
ጽሑፉን በማንበብ እና ለሎሎች በማካፈል የኢትዮጵያ የሕግ አቋም መሻሻልን ይደግፉ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1935-requirements-to-criminalize-omission
BY SESAY GOA
በዚህ ጽሑፍ በወንጀል ሕግ አድርግ ተብሎ ግዴታ ተጥሎ ባለማድረግ የሚመጣን የወንጀል ሀላፊነት ለማቋቋም በጥቅሉ በመሰረታዊነት መሟላት ያለበት በመጀመሪያ ደረጃ በሕግ አድርግ የመባል ግዴታ መኖር፣ በሕግ ግዴታ የተጣለ መሆኑን ማወቅ፣ ይህንን ግዴታ ለመወጣት በሚያስችል ሁኔታ ውስጥ መገኘት፣ ግዴታውን ለመወጣት የሚያስችል አካላዊ ቁመና መኖር፣ ግዴታውን በምንወጣ ጊዜ ግዴታውን በሚወጣው ሰውና በሌሎች ሶስተኛ ወገኖች ጥቅም ላይ ጉዳትና አደጋ የማይደርስ መሆን ዋና ዋና ጥቅል መስፈርቶችን ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ 575 ጋር አያይዞ ያስዳስሰናል፡፡
ጽሑፉን በማንበብ እና ለሎሎች በማካፈል የኢትዮጵያ የሕግ አቋም መሻሻልን ይደግፉ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1935-requirements-to-criminalize-omission
Forwarded from Kemal
ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት
♨️🛑♨️♨️♨️♨️♨️🛑🛑🛑👇
ጋብቻ ከሚያስከትላቸው ሕጋዊ ውጤቶች አንደኛው በንብረት ወይም በሀብት ላይ የሚያስከትለው ውጤት ነው፡፡ ማንኛውም ሰው የፈለገው ስራ ላይ ተሰማርቶ ሀብትና ንብረት ማፍራት መብት እንዳለው በህገ መንግስታችን አንቀጽ 41(1)ና(2) ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ በመሆኑም ማንኛውም ሰው የፍላጎቱ በሆነ ስራ ላይ ተሰማርቶ ሀብትና ንብረት ማፍራት ይችላል፡፡በዚሁ መሠረት አንድ ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት በላቡና በወዙ ሰርቶ ያገኘው ወይም በስጦታ ወይም በውርስ ያገኘው ሀብትና ንብረት ሊኖረው ይችላል፡፡ይህን ከትዳሩ በፊት ያገኘውን ሀብትና ንብረት ወደ ትዳር ሲገባ የግል ንብረቱ ሆነው ይቀጥላል፡፡በትዳሩ ውስጥ ከገባ በኋላም ለግሉ በስጦታም ወይም በውርስ ያገኘው ንብረት የግል ንብረት ሆኖ ይቀጥላል፡፡ነገር ግን ተጋቢዎች የግል ንብረታቸው የሆነውን የጋራ ንብረት ነው በማለት ሊስማሙ ይችላሉ፡፡
ተጋቢዎች ትዳር የሚፈጽሙ እስከ መጨረሻው አብሮ ለመኖር መሆኑ እሙን ነው፡፡ በዚህ በትዳር ባሉበት ጊዚያት በግል ንብረትነት ይዘዋቸው ያሉ ንብረቶችን መሸጥ መለወጥ አይቀሬ ጉዳይ ነው፡፡ እነዚህ የግል ንብረቶችና ሀብቶችን በመሸጥ ወይም በመለወጥ የሚገኘው አዲስ ንብረትና ሀብት የግል ንብረት ይሆናል፡፡ ነገር ግን እነዚህ በግል ሀብት የተገዙ ወይም የተለወጡ ንብረቶች የግል ሀብትና ንብርት እንደሆኑ የግል ንብረቱ ባለቤት ለፍ/ቤት የግል ይባልልኝ በማለት ጥያቄ ማቅረብ እና ማፅደቅ አለበት፡፡ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 58(1)ና(2) ይህን ይገልፃሉ፡፡ ይህ ካልሆነ ግን በአንቀጽ 62/2/ መሠረት የጋራ ንብረት ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 37275 ላይ ነአመልካች ሻ/ባሻ ገዛኸኝ ድልነሳው እና ተጠሪ ወ/ሮ ተዋበች ደመቀ መካከል በነበረው ክርክር የአመልካች የግል ንብረት የነበረ ቤት በትዳር ባሉበት ጊዜ ሽጠው በተሸጠው ገንዘብ ሌላ አዲስ ቤት ገዝተዋላል ነገር ግን አመልካች አዲስ የገዙትን ቤት የግል ይባልልኝ በማለት ጥያቄ ለፍርድ ቤት ያላቀረቡ እና ያላጸደቁ በመሆነ የጋራ ንብረት ነው በማለት ወስኖል፡፡
ኑሮ በትዳር ውሰጥ የጋራ ቢሆንም ከላይ በተገለጸው መልኩ ተገቢያዎቹ የግል ንብረቶቻቸውን ይዘው በትዳር በመቀጠል ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ እነዚህ ንብረቶችም የሚተዳደሩት በግል የንብረቱ ባለቤት በሆነው ሰው ነው፡፡ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 59 ላይ እያንዳንዱ ተገቢ የግል ሀብቱን እራሱን ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡ እንዲሁም የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው በማለት ይገልፃል፡፡ ነገር ግን የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው አንደኛው ተገቢ የግል ንብረቱን በሙሉ ወይም በከፊል ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድርለት እና እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወሰን ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው ተጋቢ ሌላኛውን ተጋቢ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ መጠየቅ ይችላል፡፡ ይህ ሲሆን ሌላኛው ተጋቢ ሲጠይቅ የይህንኑ የመስጠት ግዴታ አለበት (የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 60(2) )፡፡ እንዲሁም ከተጋቢዎቹ አንዱ የግል ንብረቱንና ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት እንደሚችል በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 61 ላይ ተቀምጧል፡፡
ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው በጋብቻ ውስጥ ተጋቢዎች የግል ንብረት ሊኖራቸው ይችላል፡፡ይህን ንብረት በዋንኛነት የንብረቱ ባለቤት የሚያዝበትና የሚስተዳድረው መሆኑን እንዲሁም የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው አንደኛው ተጋቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድርለት በጋብቻ ውል ወይም በውክልና መስጠት እንደሚችል ተረድተናል፡፡(በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ከአንቀጽ57-61)
ተጋቢዎች በትዳር ከተሳሰሩበት እለት ጀምሮ ህይወታቸውን በጋራ ሲመሩ የጋራ ንብረት ማፍራታቸው አይቀሬ ነው፡፡በጋብቻ ውላቸው ተጋቢዎች ከትዳር በፊት የነበራቸውን የግል ንብረት የጋራ ንብረት ማድረግም ይችላሉ፡፡በጥቅሉ በትዳር ዘመናቸው ተጋቢዎች የግል ንብረትና ሀብት እንደሚኖራቸው ሁሉ የጋራ ንብረትና ሀብት ሊኖራቸው ይችላል፡፡ከተሻሻለው የቤተሰብ ህጋችን አንቀጽ 57 እና 58 ለመገንዘብ የምንችለው ነገር በትዳር ውስጥ የተፈሩ ሀብቶችና ንብረቶች ፣ ለተጋቢዎቹ በጥቅሉ በውርስ ወይም በስጦታ የተሰጡአቸው ሀብትና ንብረቶች በተጨማሪም የግል ሀብትና ንብረት ተሸጦ ወይም ተለውጦ የተገኘ ንብረት ሆኖ የግል ንብረቱ ባለቤት በፍርድ ቤት ቀርቦ የግል ንብረት መሆኑን ያላጸደቃቸው ንብረቶችና ሀብቶች ሁሉ የጋራ ንብረት እንደሆኑ ይቆጠራል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በአንቀጽ 62(1) ላይ ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው እንደሚሆኑ ይገልፃል፡፡የግል ንብረት የግል ቢሆንም ከንብረቱ የሚገኝ ገቢ ግን የጋራ ነው፡፡
የንብረት ባለቤትነት የሚገለጹባቸው መንገዶች የተለያዩ ናቸው፡፡ በሀገራቸን የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች እንደ ቤቶችና መኪና የመሳሰሉት ባለቤትነታቸው የሚረጋገጠው በባለቤትነት የምስክር ወረቀት ነው፡፡ በጋብቻ ውስጥ የተጋቢዎች የጋራ ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ ተመዝግቦ ሊገኝ ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡(የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀፅ 63(1))
ባልና ሚስት በትዳር ዘመናቸው ወቅት የሚገኘውን ገቢ እያንዳንዳቸው በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡ገቢ ማለት በዚህ አነጋገር ደመወዝ ፣ ከግል ንብረት የሚመነጭ እንዲሁም ከጋራ ንብረት የሚመነጭ ማለት ነው፡፡ በግል የመነጨውን ገቢ የሚቀበለው የገቢው ምንጭ የሆነው ተጋቢ ነው፡፡ ነገር ግን ሌላኛው ተጋቢ ሲጠይቅ ገቢውን የተቀበለው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን ማሳወቅ ግዴታ እንዳለበት በቤተሰብ ሕጉ አንቀፅ 64(3) ላይ ተገልፃል፡፡ የገቢው ምንጭ አንደኛው ተጋቢ ቢሆንም የጋራ ሀብት ስለሆነ ሌላኛው ተጋቢ የማወቅ መብት ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ተጋቢዎቹ ከፈለጉ በየግላቸው የሚገኙትን ገቢ የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈትማስቀመጥ ይችላሉ፡፡እዚህ ጋር መታወቅ ያለበት በመርህ ደረጃ የገቢው አመንጪ ገቢውን ቢቀበልም በልዩ ሁኔታ (exceptionally) ግን ሌላኛው ተጋቢ ገቢውን ሊቀበል ይችላል፡፡ይህ የሚሆነው በሁለት መልኩ ነው፡፡አንደኛው የገቢው አመንጪ የሆነው ተጋቢ ለሌላኛው ተጋቢ በውል ገቢውን እንዲቀበል ሲፈቅድለት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፍ/ቤት ትዕዛዝ ነው ፡፡ይህ በፍ/ቤት የሚሰጠው ትዕዛዝ ከባልና ከሚስት አንደኛው ስጠይቅ ነው፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ገቢው በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍ/ቤት ሊታዘዝ ይችላል ፡፡ እዚህ ላይ ልብ ልንል የሚገባው ነገር በሌላ ህጎች መከበር የሌለባቸው ገቢዎችና ንብረቶች የማይከበሩ መሆኑን ነው፡፡ለምሳሌ የጡረታ 5አበል ሊከበር እንደማይቸል የጡረታና በሌሎች ህጎች የተመለከተ ነው፡፡እንዲሁም በፍታብሄር ስነስርዓት ሕጉም ውስጥ ሊከበሩ የማይችሉ የንብረት ዓይነቶችና የደመወዝ መጠን በአንቀፅ 404 ላይ ተገልፆል ይገኛል፡፡
♨️🛑♨️♨️♨️♨️♨️🛑🛑🛑👇
ጋብቻ ከሚያስከትላቸው ሕጋዊ ውጤቶች አንደኛው በንብረት ወይም በሀብት ላይ የሚያስከትለው ውጤት ነው፡፡ ማንኛውም ሰው የፈለገው ስራ ላይ ተሰማርቶ ሀብትና ንብረት ማፍራት መብት እንዳለው በህገ መንግስታችን አንቀጽ 41(1)ና(2) ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ በመሆኑም ማንኛውም ሰው የፍላጎቱ በሆነ ስራ ላይ ተሰማርቶ ሀብትና ንብረት ማፍራት ይችላል፡፡በዚሁ መሠረት አንድ ሰው ወደ ጋብቻ ከመግባቱ በፊት በላቡና በወዙ ሰርቶ ያገኘው ወይም በስጦታ ወይም በውርስ ያገኘው ሀብትና ንብረት ሊኖረው ይችላል፡፡ይህን ከትዳሩ በፊት ያገኘውን ሀብትና ንብረት ወደ ትዳር ሲገባ የግል ንብረቱ ሆነው ይቀጥላል፡፡በትዳሩ ውስጥ ከገባ በኋላም ለግሉ በስጦታም ወይም በውርስ ያገኘው ንብረት የግል ንብረት ሆኖ ይቀጥላል፡፡ነገር ግን ተጋቢዎች የግል ንብረታቸው የሆነውን የጋራ ንብረት ነው በማለት ሊስማሙ ይችላሉ፡፡
ተጋቢዎች ትዳር የሚፈጽሙ እስከ መጨረሻው አብሮ ለመኖር መሆኑ እሙን ነው፡፡ በዚህ በትዳር ባሉበት ጊዚያት በግል ንብረትነት ይዘዋቸው ያሉ ንብረቶችን መሸጥ መለወጥ አይቀሬ ጉዳይ ነው፡፡ እነዚህ የግል ንብረቶችና ሀብቶችን በመሸጥ ወይም በመለወጥ የሚገኘው አዲስ ንብረትና ሀብት የግል ንብረት ይሆናል፡፡ ነገር ግን እነዚህ በግል ሀብት የተገዙ ወይም የተለወጡ ንብረቶች የግል ሀብትና ንብርት እንደሆኑ የግል ንብረቱ ባለቤት ለፍ/ቤት የግል ይባልልኝ በማለት ጥያቄ ማቅረብ እና ማፅደቅ አለበት፡፡ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 58(1)ና(2) ይህን ይገልፃሉ፡፡ ይህ ካልሆነ ግን በአንቀጽ 62/2/ መሠረት የጋራ ንብረት ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 37275 ላይ ነአመልካች ሻ/ባሻ ገዛኸኝ ድልነሳው እና ተጠሪ ወ/ሮ ተዋበች ደመቀ መካከል በነበረው ክርክር የአመልካች የግል ንብረት የነበረ ቤት በትዳር ባሉበት ጊዜ ሽጠው በተሸጠው ገንዘብ ሌላ አዲስ ቤት ገዝተዋላል ነገር ግን አመልካች አዲስ የገዙትን ቤት የግል ይባልልኝ በማለት ጥያቄ ለፍርድ ቤት ያላቀረቡ እና ያላጸደቁ በመሆነ የጋራ ንብረት ነው በማለት ወስኖል፡፡
ኑሮ በትዳር ውሰጥ የጋራ ቢሆንም ከላይ በተገለጸው መልኩ ተገቢያዎቹ የግል ንብረቶቻቸውን ይዘው በትዳር በመቀጠል ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ እነዚህ ንብረቶችም የሚተዳደሩት በግል የንብረቱ ባለቤት በሆነው ሰው ነው፡፡ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 59 ላይ እያንዳንዱ ተገቢ የግል ሀብቱን እራሱን ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል ይችላል፡፡ እንዲሁም የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት አለው በማለት ይገልፃል፡፡ ነገር ግን የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው አንደኛው ተገቢ የግል ንብረቱን በሙሉ ወይም በከፊል ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድርለት እና እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወሰን ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው ተጋቢ ሌላኛውን ተጋቢ ስለንብረቱ አስተዳደር ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫ መጠየቅ ይችላል፡፡ ይህ ሲሆን ሌላኛው ተጋቢ ሲጠይቅ የይህንኑ የመስጠት ግዴታ አለበት (የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 60(2) )፡፡ እንዲሁም ከተጋቢዎቹ አንዱ የግል ንብረቱንና ሀብቱን በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት ለሌላኛው ተጋቢ ውክልና መስጠት እንደሚችል በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 61 ላይ ተቀምጧል፡፡
ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው በጋብቻ ውስጥ ተጋቢዎች የግል ንብረት ሊኖራቸው ይችላል፡፡ይህን ንብረት በዋንኛነት የንብረቱ ባለቤት የሚያዝበትና የሚስተዳድረው መሆኑን እንዲሁም የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው አንደኛው ተጋቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድርለት በጋብቻ ውል ወይም በውክልና መስጠት እንደሚችል ተረድተናል፡፡(በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ከአንቀጽ57-61)
ተጋቢዎች በትዳር ከተሳሰሩበት እለት ጀምሮ ህይወታቸውን በጋራ ሲመሩ የጋራ ንብረት ማፍራታቸው አይቀሬ ነው፡፡በጋብቻ ውላቸው ተጋቢዎች ከትዳር በፊት የነበራቸውን የግል ንብረት የጋራ ንብረት ማድረግም ይችላሉ፡፡በጥቅሉ በትዳር ዘመናቸው ተጋቢዎች የግል ንብረትና ሀብት እንደሚኖራቸው ሁሉ የጋራ ንብረትና ሀብት ሊኖራቸው ይችላል፡፡ከተሻሻለው የቤተሰብ ህጋችን አንቀጽ 57 እና 58 ለመገንዘብ የምንችለው ነገር በትዳር ውስጥ የተፈሩ ሀብቶችና ንብረቶች ፣ ለተጋቢዎቹ በጥቅሉ በውርስ ወይም በስጦታ የተሰጡአቸው ሀብትና ንብረቶች በተጨማሪም የግል ሀብትና ንብረት ተሸጦ ወይም ተለውጦ የተገኘ ንብረት ሆኖ የግል ንብረቱ ባለቤት በፍርድ ቤት ቀርቦ የግል ንብረት መሆኑን ያላጸደቃቸው ንብረቶችና ሀብቶች ሁሉ የጋራ ንብረት እንደሆኑ ይቆጠራል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በአንቀጽ 62(1) ላይ ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኟቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው እንደሚሆኑ ይገልፃል፡፡የግል ንብረት የግል ቢሆንም ከንብረቱ የሚገኝ ገቢ ግን የጋራ ነው፡፡
የንብረት ባለቤትነት የሚገለጹባቸው መንገዶች የተለያዩ ናቸው፡፡ በሀገራቸን የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች እንደ ቤቶችና መኪና የመሳሰሉት ባለቤትነታቸው የሚረጋገጠው በባለቤትነት የምስክር ወረቀት ነው፡፡ በጋብቻ ውስጥ የተጋቢዎች የጋራ ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ ተመዝግቦ ሊገኝ ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር ማንኛውም ንብረት በአንደኛው ተጋቢ ስም ብቻ የተመዘገበ ቢሆንም እንኳን የጋራ ሀብት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡(የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀፅ 63(1))
ባልና ሚስት በትዳር ዘመናቸው ወቅት የሚገኘውን ገቢ እያንዳንዳቸው በየራሳቸው ይቀበላሉ፡፡ገቢ ማለት በዚህ አነጋገር ደመወዝ ፣ ከግል ንብረት የሚመነጭ እንዲሁም ከጋራ ንብረት የሚመነጭ ማለት ነው፡፡ በግል የመነጨውን ገቢ የሚቀበለው የገቢው ምንጭ የሆነው ተጋቢ ነው፡፡ ነገር ግን ሌላኛው ተጋቢ ሲጠይቅ ገቢውን የተቀበለው ተጋቢ ያገኘውን የገቢ መጠን ማሳወቅ ግዴታ እንዳለበት በቤተሰብ ሕጉ አንቀፅ 64(3) ላይ ተገልፃል፡፡ የገቢው ምንጭ አንደኛው ተጋቢ ቢሆንም የጋራ ሀብት ስለሆነ ሌላኛው ተጋቢ የማወቅ መብት ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ተጋቢዎቹ ከፈለጉ በየግላቸው የሚገኙትን ገቢ የጋራ የባንክ ሂሳብ በመክፈትማስቀመጥ ይችላሉ፡፡እዚህ ጋር መታወቅ ያለበት በመርህ ደረጃ የገቢው አመንጪ ገቢውን ቢቀበልም በልዩ ሁኔታ (exceptionally) ግን ሌላኛው ተጋቢ ገቢውን ሊቀበል ይችላል፡፡ይህ የሚሆነው በሁለት መልኩ ነው፡፡አንደኛው የገቢው አመንጪ የሆነው ተጋቢ ለሌላኛው ተጋቢ በውል ገቢውን እንዲቀበል ሲፈቅድለት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፍ/ቤት ትዕዛዝ ነው ፡፡ይህ በፍ/ቤት የሚሰጠው ትዕዛዝ ከባልና ከሚስት አንደኛው ስጠይቅ ነው፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ገቢው በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከበር በፍ/ቤት ሊታዘዝ ይችላል ፡፡ እዚህ ላይ ልብ ልንል የሚገባው ነገር በሌላ ህጎች መከበር የሌለባቸው ገቢዎችና ንብረቶች የማይከበሩ መሆኑን ነው፡፡ለምሳሌ የጡረታ 5አበል ሊከበር እንደማይቸል የጡረታና በሌሎች ህጎች የተመለከተ ነው፡፡እንዲሁም በፍታብሄር ስነስርዓት ሕጉም ውስጥ ሊከበሩ የማይችሉ የንብረት ዓይነቶችና የደመወዝ መጠን በአንቀፅ 404 ላይ ተገልፆል ይገኛል፡፡