አለሕግAleHig ️
ምዕራፍ አንድ ስለ ጋብቻ አፈጻጸም ክፍል ፩ ጠቅላላ አንቀጽ ፩ ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች ፩. ጋብቻ በአንድ የክብር መዝገብ ሹም ፊት ሊፈጸም ይችላል፡፡ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም፤ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ሃይማኖት ወይም ባህል መሠረት ሊፈፀም ይችላል፡፡ አንቀጽ ፪ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት ተፈፀመ የሚባለው አንድ…
በነገራችን ላይ..........
ከላይ ጋብቻን በተመለከተ የተቀመጠው የህግ አግባብ እንዳለ ሆኖ.......
.
.
የህገ መንግስቱን አንቀፅ 34(4) እና የቤተሰብ ህጉን አንቀፅ 4 በጣምራ ሲታይ ጌብቻን በባህና በተጋቢዎቹ ሃይማኖት መፈፀም እንደሚቻል እንረዳለን።ይህ በአፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያተኮረው የህግ አግባብ ከጅምሩ የህጉ አላማ አንድ ህግ የማ/ሰብን ማንነትና ሞራል ባህልና ስርአት መጣስ የለበትም የሚለውን መርህ ለማክበር የተደረገ ነው።ነገር ግን የጋብቻ አፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው።በሃይማኖትና በባህል ስርአት ጋብቻን መፈፀም እንድቻል ከፈቀደ በኋላ በቤተሰብ ህጉ ደግሞ ጋብቻ በየትኛውም መንገድ ይፈፀም ውጤቱ ግን አንድ አይነት ነው ማፍረስ የሚቻለውም በፍ/ቤት ብቻ ነው ይላል።ይህ ህጉ ከተነሳበት አላማ አንፃር አሳክቷል ወይ ነው ጥያቄው????ደግሞስ እርሱ ራሱ ህጉ ያልሰራውን በምን መልኩ ነው በህግ ብቻ ነው መፍረስ ያለበት የሚለው????
.
.
ተጋቢዎቹ በሃይማኖታቸው ሲጋቡ ራሱን የቻለ ስርአት አለው።የተጋቢዎቹ ግዴታ፣የጋብቻ መፍረስ ውጤትና ሌሎች ጉዳዮችንም በተመለከተ ሃይማኖቱ የሚያዘው ስርአት አለ።እንደ ሃይማኖት ደግሞ የፍ/ቤት ጣልቃ ገብነት ሳያስፈልግ በዚያው ስርአት ፍቻቸውንና የፍችውን ውጤት መጨረስ ሲችሉ ስለምን ህጉ በግዴታ ወደራሱ መሳብ ፈለገ????ይሄስ ቀድሞ እውቅና የሰጠበትን የጋብቻ ስርአትና አማኙን በውጤቱ ላይ ማጋጨት አይሆንም ወይ????
.
.
በእርግጥ ዛሬ ላይ ይሄን ጥያቄ ለመመለስ እይደ ሸሪአ ፍ/ቤት አይነት ተቋቁሟል።ግን ይሄም ነፃና ገለልተኝነቱ አጠያያቂ ነው።
.
.
ሌላው የቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 5 ላይ ከኢ/ያ ውጭ የሚደረግን ጋብቻ ይፈቅድና ግን የህዝብን ሞራልየሚጥስ ከሆን እውቅና አልሰጥም ይላል።ይሄ ደግሞ በግልፅ ከተቀመጠው በዚሁ ህግ አንቀፅ 4 ጋር የሚጣረስ ነው።ከተጋቢዎቹ በአንዱ ባህል መሰረት እንደሚቻል ይገልፅና መልሶ ከሞራሊቲጋ ለክቶ ይቃወማል።በዚህ ጊዜ ከተጋቢዎቹ ነፃ ፍቃድ ውጭ ሆኖ የግለሰቦችን መብት ጥሶ የቡድን መብትን ያስቀድማል።ደግሞም የኢ/ያን ባህልና ሞራሊቲ አግዝፎ የሌሎችን አገር ሞራሊቲና ባህል ትቶታል።ሃሳብ ስጡበት!!!!
.
.
Ahmed.M
ከላይ ጋብቻን በተመለከተ የተቀመጠው የህግ አግባብ እንዳለ ሆኖ.......
.
.
የህገ መንግስቱን አንቀፅ 34(4) እና የቤተሰብ ህጉን አንቀፅ 4 በጣምራ ሲታይ ጌብቻን በባህና በተጋቢዎቹ ሃይማኖት መፈፀም እንደሚቻል እንረዳለን።ይህ በአፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያተኮረው የህግ አግባብ ከጅምሩ የህጉ አላማ አንድ ህግ የማ/ሰብን ማንነትና ሞራል ባህልና ስርአት መጣስ የለበትም የሚለውን መርህ ለማክበር የተደረገ ነው።ነገር ግን የጋብቻ አፈፃፀሙ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው።በሃይማኖትና በባህል ስርአት ጋብቻን መፈፀም እንድቻል ከፈቀደ በኋላ በቤተሰብ ህጉ ደግሞ ጋብቻ በየትኛውም መንገድ ይፈፀም ውጤቱ ግን አንድ አይነት ነው ማፍረስ የሚቻለውም በፍ/ቤት ብቻ ነው ይላል።ይህ ህጉ ከተነሳበት አላማ አንፃር አሳክቷል ወይ ነው ጥያቄው????ደግሞስ እርሱ ራሱ ህጉ ያልሰራውን በምን መልኩ ነው በህግ ብቻ ነው መፍረስ ያለበት የሚለው????
.
.
ተጋቢዎቹ በሃይማኖታቸው ሲጋቡ ራሱን የቻለ ስርአት አለው።የተጋቢዎቹ ግዴታ፣የጋብቻ መፍረስ ውጤትና ሌሎች ጉዳዮችንም በተመለከተ ሃይማኖቱ የሚያዘው ስርአት አለ።እንደ ሃይማኖት ደግሞ የፍ/ቤት ጣልቃ ገብነት ሳያስፈልግ በዚያው ስርአት ፍቻቸውንና የፍችውን ውጤት መጨረስ ሲችሉ ስለምን ህጉ በግዴታ ወደራሱ መሳብ ፈለገ????ይሄስ ቀድሞ እውቅና የሰጠበትን የጋብቻ ስርአትና አማኙን በውጤቱ ላይ ማጋጨት አይሆንም ወይ????
.
.
በእርግጥ ዛሬ ላይ ይሄን ጥያቄ ለመመለስ እይደ ሸሪአ ፍ/ቤት አይነት ተቋቁሟል።ግን ይሄም ነፃና ገለልተኝነቱ አጠያያቂ ነው።
.
.
ሌላው የቤተሰብ ህጉ አንቀፅ 5 ላይ ከኢ/ያ ውጭ የሚደረግን ጋብቻ ይፈቅድና ግን የህዝብን ሞራልየሚጥስ ከሆን እውቅና አልሰጥም ይላል።ይሄ ደግሞ በግልፅ ከተቀመጠው በዚሁ ህግ አንቀፅ 4 ጋር የሚጣረስ ነው።ከተጋቢዎቹ በአንዱ ባህል መሰረት እንደሚቻል ይገልፅና መልሶ ከሞራሊቲጋ ለክቶ ይቃወማል።በዚህ ጊዜ ከተጋቢዎቹ ነፃ ፍቃድ ውጭ ሆኖ የግለሰቦችን መብት ጥሶ የቡድን መብትን ያስቀድማል።ደግሞም የኢ/ያን ባህልና ሞራሊቲ አግዝፎ የሌሎችን አገር ሞራሊቲና ባህል ትቶታል።ሃሳብ ስጡበት!!!!
.
.
Ahmed.M
23ኛ ዓመቱን እያከበረ ያለው ጎግል ከዛሬ ጀምሮ ‘አሮጌ’ አንድሮይዶችን በሚጠቀሙ ስማርት ስልኮች ላይ አይሰራም።
አንድሮይድ 2.3 እና ከዚያ በታች የሚጠቀሙ ስልኮች ከዛሬ ጀምሮ የጎግል ማፕ፣ ዩ ቲዩብ እና የጂ ሜይል አገልግሎቶቹን እንደማያገኙም ኩባንያው አስታውቋል።
አንድሮይድ 2.3 እና ከዚያ በታች የሚጠቀሙ ስልኮች ከዛሬ ጀምሮ የጎግል ማፕ፣ ዩ ቲዩብ እና የጂ ሜይል አገልግሎቶቹን እንደማያገኙም ኩባንያው አስታውቋል።
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
ምን እናስፈፅምልዎ❓❓❓❓❓
ማሟላት ያለብዎትን መስፈርት ጠንቅቀው የሚያውቁ በሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤት የማስፈፀም ልምድ እና ብቃት ያላቸው።
ስራቸውን አክባሪ ታታሪ ጉዳይ አስ/ፈፃሚዎችን ይፈልጋሉ❓
ጉዳይዎን በዚህ ቦት ይላኩልን።
@Casesmanager_bot
በሁሉም ክልሎች ተደራሽነት አለን።
@Casesmanager_bot
https://t.me/casemanagers
ማሟላት ያለብዎትን መስፈርት ጠንቅቀው የሚያውቁ በሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤት የማስፈፀም ልምድ እና ብቃት ያላቸው።
ስራቸውን አክባሪ ታታሪ ጉዳይ አስ/ፈፃሚዎችን ይፈልጋሉ❓
ጉዳይዎን በዚህ ቦት ይላኩልን።
@Casesmanager_bot
በሁሉም ክልሎች ተደራሽነት አለን።
@Casesmanager_bot
https://t.me/casemanagers
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Junior Legal Advisor (Intern)
Hailu Tessema Legal Consultancy Services
Position: Junior Legal Advisor (Intern)
Job Time: Full-Time
Job Type: Internship
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Application Deadline: Oct, 5/2021 (6 days left)
We are looking for a passionate Law graduate in the Junior Legal Advisory Internship position. This job is for you if you want to gain deep practical experience in the legal environment, working with a renowned lawyer in Addis Ababa with over 30+ years of experience. This job requires you to perform different legal tasks under the supervision of a Senior Legal Advisor. We accept passionate, dedicated recent law graduates with zero years of experience.
Professionalism, politeness and quick communication is a NECESSITY for this job!
Requirement:
Proficiency in Amharic and English. Other languages are a plus.
Attention to detail
Experience in using Microsoft Word and other related applications
Excellent time management skills
Solid organizational skills
Computer typing skills both Amharic and English
Educational level:
Degree in Law from any university
Responsibilities:
Preparing legal reply for accusations made against clients
Preparing case documents for new clients
Gathering evidences for cases
Analyzing court documents and advising Senior Legal Advisor or clients
Preparing customer documents and keeping online records
Typing hand written case documents using computer Word applications
Length of internship - 6 months
Location of work - Addis Ababa, around Kazanchis Urael Church
Salary: Unpaid
If you are hard working and fit for the position, you will be provided with an employement contract upon the end of the internship period.
How to apply
If you are interested and believe you have the necessary requirements for this position, write a short paragraph (250 words max.) explaining why we should hire you for this position and send your personalized resume quoting "Internship Application for Junior Legal Advisory Position" on the email subject to HailuTessemaLegalServices@gmail.com
If you do not hear from us, it means you were not chosen for the role. Thank you for your interest.
https://t.me/EthiopiaLawyer
Hailu Tessema Legal Consultancy Services
Position: Junior Legal Advisor (Intern)
Job Time: Full-Time
Job Type: Internship
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Application Deadline: Oct, 5/2021 (6 days left)
We are looking for a passionate Law graduate in the Junior Legal Advisory Internship position. This job is for you if you want to gain deep practical experience in the legal environment, working with a renowned lawyer in Addis Ababa with over 30+ years of experience. This job requires you to perform different legal tasks under the supervision of a Senior Legal Advisor. We accept passionate, dedicated recent law graduates with zero years of experience.
Professionalism, politeness and quick communication is a NECESSITY for this job!
Requirement:
Proficiency in Amharic and English. Other languages are a plus.
Attention to detail
Experience in using Microsoft Word and other related applications
Excellent time management skills
Solid organizational skills
Computer typing skills both Amharic and English
Educational level:
Degree in Law from any university
Responsibilities:
Preparing legal reply for accusations made against clients
Preparing case documents for new clients
Gathering evidences for cases
Analyzing court documents and advising Senior Legal Advisor or clients
Preparing customer documents and keeping online records
Typing hand written case documents using computer Word applications
Length of internship - 6 months
Location of work - Addis Ababa, around Kazanchis Urael Church
Salary: Unpaid
If you are hard working and fit for the position, you will be provided with an employement contract upon the end of the internship period.
How to apply
If you are interested and believe you have the necessary requirements for this position, write a short paragraph (250 words max.) explaining why we should hire you for this position and send your personalized resume quoting "Internship Application for Junior Legal Advisory Position" on the email subject to HailuTessemaLegalServices@gmail.com
If you do not hear from us, it means you were not chosen for the role. Thank you for your interest.
https://t.me/EthiopiaLawyer
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Legal Aid
Debub Global Bank S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Title: Legal Aid Company: Debub Global Bank Location: Addis Ababa Salary: Attractive Deadline: October 2, 2021 Job Requirement
• Education (Minimum): College Diploma in Law.
• Experience: 2 years of relevant experience Place of work: Addis Ababa
How to Apply
• Application Dead line: 5 working days (Sept. 28-Oct 2, 2021) starting from the date of announcement on the newspaper
• Interested applicants should submit their non-returnable applications along with CV and photocopies of other relevant documents through post office only.
• Debub Global Bank S.C
• Human Resources Management Dep’t
• P.O. Box 100743 • Addis Ababa
https://t.me/EthiopiaLawyer
Debub Global Bank S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Title: Legal Aid Company: Debub Global Bank Location: Addis Ababa Salary: Attractive Deadline: October 2, 2021 Job Requirement
• Education (Minimum): College Diploma in Law.
• Experience: 2 years of relevant experience Place of work: Addis Ababa
How to Apply
• Application Dead line: 5 working days (Sept. 28-Oct 2, 2021) starting from the date of announcement on the newspaper
• Interested applicants should submit their non-returnable applications along with CV and photocopies of other relevant documents through post office only.
• Debub Global Bank S.C
• Human Resources Management Dep’t
• P.O. Box 100743 • Addis Ababa
https://t.me/EthiopiaLawyer
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Intermediate Attorney
Addis Credit and Saving Institution S.C/ADCSI/
Addis Ababa
Job Description - Number of job position: 3 - Salary:- 17,665.00 - Place of work:- A.A Akaki Kality, Kolfe, Neface selk Area office Job Requirements - LLB degree/ diploma (Level IV) IN law. - 4/6 years of relevant experience and basic computer
How to Apply
N.B - Employment condition for all job positions:- permanent - Other benefits for all job positions:- as per the institutions benefit package designed - Qualified applicants should present their application with none returnable copy of cv, educations certificaties supported by student copies, written experience from respective institutions or offices, and origienal certificate document of each for registration. - Direct job Experience is preferable and considerable. - All applicants Registration date According to Alpabeatical order A up to E= Tuesday, F up to J-= Wensday, K up to 0 = Tursday, P up to T = Friday, U up to Z = Monday - Addis Credit and saving institutions Head quarter located at churchill road 1st floor office number 111 - For more information, call 0111-26-26-88, 0111-11-15-12
https://t.me/EthiopiaLawyer
Addis Credit and Saving Institution S.C/ADCSI/
Addis Ababa
Job Description - Number of job position: 3 - Salary:- 17,665.00 - Place of work:- A.A Akaki Kality, Kolfe, Neface selk Area office Job Requirements - LLB degree/ diploma (Level IV) IN law. - 4/6 years of relevant experience and basic computer
How to Apply
N.B - Employment condition for all job positions:- permanent - Other benefits for all job positions:- as per the institutions benefit package designed - Qualified applicants should present their application with none returnable copy of cv, educations certificaties supported by student copies, written experience from respective institutions or offices, and origienal certificate document of each for registration. - Direct job Experience is preferable and considerable. - All applicants Registration date According to Alpabeatical order A up to E= Tuesday, F up to J-= Wensday, K up to 0 = Tursday, P up to T = Friday, U up to Z = Monday - Addis Credit and saving institutions Head quarter located at churchill road 1st floor office number 111 - For more information, call 0111-26-26-88, 0111-11-15-12
https://t.me/EthiopiaLawyer
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Legal Assistant
Dagnachew and Mahlet Law Office (DMLO)
Addis Ababa
Full–time
The ideal candidate will ensure smooth running of the office and effective case management by providing legal services under the supervision of an attorney. This individual will communicate frequently with the clients in order to serve them adequately. Additionally, this candidate will conduct necessary case research to aid the legal proceedings. Responsibilities
• Provide administrative support to lawyer • Handle communication with clients
• Locate and develop case relevant information Qualifications
• Bachelor's degree in Law
• Familiarity with law, legal procedures, and protocols
Apply on LinkedIn
https://et.linkedin.com/jobs/view/legal-assistant-at-dagnachew-and-mahlet-law-office-dmlo-2737174269?refId=mBLbeIPcN9aLXwVHiOgvaQ%3D%3D&trackingId=5tvqFMprBreQ%2BCK2CSgtsw%3D%3D&position=5&pageNum=0&trk=public_jobs_jserp-result_search-card&utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
https://t.me/EthiopiaLawyer
Dagnachew and Mahlet Law Office (DMLO)
Addis Ababa
Full–time
The ideal candidate will ensure smooth running of the office and effective case management by providing legal services under the supervision of an attorney. This individual will communicate frequently with the clients in order to serve them adequately. Additionally, this candidate will conduct necessary case research to aid the legal proceedings. Responsibilities
• Provide administrative support to lawyer • Handle communication with clients
• Locate and develop case relevant information Qualifications
• Bachelor's degree in Law
• Familiarity with law, legal procedures, and protocols
Apply on LinkedIn
https://et.linkedin.com/jobs/view/legal-assistant-at-dagnachew-and-mahlet-law-office-dmlo-2737174269?refId=mBLbeIPcN9aLXwVHiOgvaQ%3D%3D&trackingId=5tvqFMprBreQ%2BCK2CSgtsw%3D%3D&position=5&pageNum=0&trk=public_jobs_jserp-result_search-card&utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
https://t.me/EthiopiaLawyer
Linkedin
3 Legal Assistant jobs in Ethiopia
Today’s top 3 Legal Assistant jobs in Ethiopia. Leverage your professional network, and get hired. New Legal Assistant jobs added daily.
Sr. legal contract administration officer
Biftu Adugna Business S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Description
- Salary:- is according to company scale Terms of employment for all position is contractual based Job Requirements
- First Degree in Law
- Ability to communicates effectively, and promotes a team approach.
- Excellent verbal and written communication skills in English, Afan Oromo and Amharic
- 4 years related work experience
How to Apply
- Interested applicant can submitted CV within non-returnable copy of education and work experience credentials to Human resource department per personal
Location:-
Head office in front of Addis Ababa university school of commerce Biftu Building 7th floor
https://t.me/lawsocieties
Biftu Adugna Business S.C
Addis Ababa
Full–time
Job Description
- Salary:- is according to company scale Terms of employment for all position is contractual based Job Requirements
- First Degree in Law
- Ability to communicates effectively, and promotes a team approach.
- Excellent verbal and written communication skills in English, Afan Oromo and Amharic
- 4 years related work experience
How to Apply
- Interested applicant can submitted CV within non-returnable copy of education and work experience credentials to Human resource department per personal
Location:-
Head office in front of Addis Ababa university school of commerce Biftu Building 7th floor
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
አህመድ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ
👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ
😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን
✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር
❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲
🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል
👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡
➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡
↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡
🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?
✅ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ
❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓❓ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!
2014 ዓ.ም
አህመድ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ