አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Forwarded from Deleted Account
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝

👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ

😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን

✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር

❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲

🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል

👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡

➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡


▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡

↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡



🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?


ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ

ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!

2014 ዓ.ም
🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝ሰላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ክብራት እና ክብሯን የ ALE CHANNEL ቤተሰቦች በሙሉ በያላችሁበ:🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝

👏👏በመጀመሪያ እንኳን ደስ አላችሁ EXIT EXAMን ላለፋችሁት በሙሉ

😒😏😞😔አጋጣሚ ሁኖ fAIL የደረጋችሁ ደግሞ ፅናቱን ይስጣችሁ ይስጠን

✳️✳️እኔ በወ/ዩ የ5ኛ አመት የሕግ ተማሪ ስሆን #EXIT #EXAMን ስንፈተን #17 መደበኛ ተማሪዎች 1 አንዲት ሴት እና 16 ወንዶች መለያ ቁጥር /CODE አልተሰጠንም ነበር

❇️በመሆኑም 17ታችንም ስማችን በፈተናው ወረቀት መጀመሪያ ገፅ ላይ ብቻ ስማችንን እና የመፈተኛ ጣቢያውን ብቻ እንድንፅፍ ተነገረን: እኛም በወቅቱ ቱክረታችን ፈተናው ላይ ስለሆነ ነገሩን እንዲህ የተጋነነ ስህተት ይኖረዋል ብለን ስላላሠብን ፈተናውን እንደጨረስን በወቅቱ የፈተናው አስተባባሪ የሆኑትን #አደራ #አደራ #አደራ በማለት ግቢውን ለቀን መውጣት ግድ ስለነበረብን ሁላችንም በየፊናችን በመሄድ ተለያየን፡🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲🥲

🅾ነገር ግን አሁን ላይ እንዳያችሁት /እንደሰማችሁት እጂግ በጣም በሚባል ደረጃ #TECHNICAL #ስህተት በተሞላበት ሁኔታ የ 17ታችንም ተማሪዎች ውጤት ውሃ በልቶታል

👉 የሚገርመው ነገር ቢኖር የመፈተኛ ጣቢያችንንም በተሳሳተ መልኩ ሰፍሯል ፡
😢😞😒😒😒😒😒😒😒😒😒
እኔ በበኩሌ ቤተሰቦቼም ጭምር በጣም በጣም በሚባል ደረጃ አዝነናል ሌሎቹም እንደዚያው ፡ ዳግም ይህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር ሁላችንም የየበኩላችንን አስተዋፅኦ እናድርግ ፡

➡️ በተወሰኑ ሰዎች ስህተት የብዙዎቾን ህይዎት አደጋ ላይ ከመጣል ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራን ብንሰራ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡


▶️አሁንም ይህ ስህተት እንደገና ታይቶ እኛም ከጭንቀት ብንዎጣና ቤተስቦቻችን ደስብሏቸው #እንዳስመረቁን በፍሬችን /በውጤታችን እንዲደሰቱ ብታደርጉልን መልካም ነው ፡፡

↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️↪️ይህን በመፃፌ እባካችሁ ቅር እንዳይሰኛችሁ በእኔ እና በእነሱ ቦታ ሆናችሁ ብታስቡት ቅር አይላችሁም፡፡



🔵ስለሆነም የሚመለከታችሁ ሁሉ ቅሬታችንን ብታዩልን እና መፍትሔ ብናገኝ?


ሰላም ለ እናት ሀገራችን እትዮጵያ

ቱክረት ለ 17ቶቹ የወሎ ዩኒቨርስቲ የሕግ ተማሪዎች በዩሉበት!!!!

2014 ዓ.ም
አህመድ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ