❗️EXIT❗️
የህግ ት/ቤት የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል በዚህም የአብዛኛዎቹ(በከፊል ) ወይም የሁሉም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማለት በሚቻል መልኩ ፈተናውን ማለፋቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በአብዛኛው መውደቃቸው ተሰምቷል የዩኒቨርስቲው የህግ ትምህርት ቤት በዚህ ላይ የሠጠበት ማብራሪያ ባይኖርም ፈተናውን የወሠዱ ተማሪዎች
" ይሄ ውጤት እንደሚመጣ መጀመሪያም አውቀን ነበር የጠበቅነውም ነው ያሉ ሲሆን ውጤቱ ሲመጣ ግን ከጠበቅነውም በላይ ብዙ ተማሪ የወደቀበት ሆኖ አግኝተነዋል ብለዋል ለዚህ ውጤት መምጣት የመጀመሪያ ተጠያቂዎች ራሳችንን እያደረግን ሲሆን ከእኛ በመቀጠል ግን ሀላፊነት መውሰድ ያለበት የህግ ትምህርት ቤት መሆኑ ግን ሁሉም ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል"
በመጨረሻም እኛ ያመጣነው ውጤት የህግ ትምህርት ቤት አሁን ያለበትን ደረጃ ማሳያ መሆኑ መረሳት የለበትም ዩኒቨርስቲውም ይሄንን ሊያውቅ ይገባል ብለዋል፡፡
#Debremarkos University
የህግ ት/ቤት የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል በዚህም የአብዛኛዎቹ(በከፊል ) ወይም የሁሉም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ማለት በሚቻል መልኩ ፈተናውን ማለፋቸው የተረጋገጠ ሲሆን ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በአብዛኛው መውደቃቸው ተሰምቷል የዩኒቨርስቲው የህግ ትምህርት ቤት በዚህ ላይ የሠጠበት ማብራሪያ ባይኖርም ፈተናውን የወሠዱ ተማሪዎች
" ይሄ ውጤት እንደሚመጣ መጀመሪያም አውቀን ነበር የጠበቅነውም ነው ያሉ ሲሆን ውጤቱ ሲመጣ ግን ከጠበቅነውም በላይ ብዙ ተማሪ የወደቀበት ሆኖ አግኝተነዋል ብለዋል ለዚህ ውጤት መምጣት የመጀመሪያ ተጠያቂዎች ራሳችንን እያደረግን ሲሆን ከእኛ በመቀጠል ግን ሀላፊነት መውሰድ ያለበት የህግ ትምህርት ቤት መሆኑ ግን ሁሉም ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል"
በመጨረሻም እኛ ያመጣነው ውጤት የህግ ትምህርት ቤት አሁን ያለበትን ደረጃ ማሳያ መሆኑ መረሳት የለበትም ዩኒቨርስቲውም ይሄንን ሊያውቅ ይገባል ብለዋል፡፡
#Debremarkos University