Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
1(አንድ)
#ሰው ነኝ ስል ሀይማኖት የለኝም ማለቴ አይደለም።
#ሰውነኝ ማለቴ ብሔር የለኝም ማለቴ አይደለም።
#ሰውነኝ ስል ልዮነቶችን የማከብር አንድነታችን አብልጦ የሚገዛኝ ነኝ ማለቴ ነው።
#ሰው ነኝ ስል አምላክ የፈጠረውን የሰው ልጅ በየትኛውም ስፍራ ይምጣ፣ ምንም አይነት እምነት ይከተል፣ ቋንቋችን ይለያይ ይመሳሰል:- ጠላቴ ነው ይጥፋ ብዬ በእምነቴ ሀጥያትን፣ በአለምአቀፍ ህግ ወንጀልን እንዲሁም በስነምግባር ነውርን አልፈፅምም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ነፍሴ ብሔር የላትም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል በተለያዩ አካላት በሆነውም ባልሆነውም የሚነገረኝን ሁሉ እንደወረደ ባለመቀበል፣በስሜት ሳልመራ ለማደርገው እና ለምናገረው ነገር በፈጣሪዬ ትዕዛዝ አንፃር እና በህሊናዬ አመዛዝናለሁ ፣ አገናዝባለሁ ማለቴ ነው።
#ሰው ነኝ ስል ሀላፊ ጠፊ መሆኔን ሳልዘነጋ እስካለሁ በሀገር ውስጥም በውጪም ካሉ የሰው ዘር ወገኖቼን አክብሬ ከሁሉም ጋር በሰላም መኖርን እመርጣለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ድክመት አለኝ፣ ሰውን ላሳዝን እኔም በሰው ልጎዳ ብችልም ከነስህተታችን ተራርመን ተደጋግፈን መኖር እንደምንችል አምናለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ማለቴ እርስ በርስ ለመጎዳዳት ፈፅሞ አልተፈጠርንም ብዬ በፅኑ አምናለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል መብትም እንዳለኝ ግዴታም አለብኝ እና ለኔ የምፈልገውን ለሌላው እንዳይሆን አልከላከልም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል የሰላም መኖርያ እንደሚያስፈልገን አውቄ ሀገር ብትፈርስ ተጎጂዎቹ ሁላችንም መሆናችንን ተገንዝቤ ለልጅ ልጆቻችን እና ለመጪው ትውልድ ጭምር ሰላማዊት ሀገር ለማስረከብ ከሀገሬ ጎን እቆማለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ከአላስፈላጊ መበሻሸቅና ክፉ ቃል ተቆጥቤ በሰከነ መንፈስ ለመፍትሔ እሰራለሁ ማለቴ ነው። ይቀጥላል...
ሰብአዊነት ፓለቲካ አይደለም!
ሰው መሆኔን መች አጣሁት በማለት የቃላት ጨዋታ ላይ ሳናተኩር እንደአፈጣጠራችን ሰው ሆነን እንገኝ!
#ሰውነኝ የፓለቲካ ሀሳብ አይደለም! ይልቁንም ፓለቲከኞችንም ሆነ የሀይማኖት ሰዎችን ፣ ምሁራንንም ሆነ የጥበብ ሰዎችን፣ አባት እና እናቶችን ብሎም መላው በሀገርም በውጪም ያሉ ወገኖችን ከዚህ ሰው ሰው ከማይሸት አካሄዳችን ተቆጥበን፣ ወደ ልቦናችን እና ወደ ስክነት ተመልሰን አንዱ ሲያለቅስ አንዱ የሚስቅበትንና በየተራ እርስ በእርስ የምንሳለቅበትን አካሄድ በማስቆም ሁላችንም አሸናፊ የሚያደርገንን መፍትሔ ሰብአዊነትን በማስቀደም እንድናመጣ እንለምናችኋለን🙏🙏🙏
#ሰው ነኝ
#ሰብእየ
#አንደኖ
#Aninama
#Iamhuman
Via I am Human Movement‼️
https://t.me/NegereFej
https://t.me/NegereFej
#ሰው ነኝ ስል ሀይማኖት የለኝም ማለቴ አይደለም።
#ሰውነኝ ማለቴ ብሔር የለኝም ማለቴ አይደለም።
#ሰውነኝ ስል ልዮነቶችን የማከብር አንድነታችን አብልጦ የሚገዛኝ ነኝ ማለቴ ነው።
#ሰው ነኝ ስል አምላክ የፈጠረውን የሰው ልጅ በየትኛውም ስፍራ ይምጣ፣ ምንም አይነት እምነት ይከተል፣ ቋንቋችን ይለያይ ይመሳሰል:- ጠላቴ ነው ይጥፋ ብዬ በእምነቴ ሀጥያትን፣ በአለምአቀፍ ህግ ወንጀልን እንዲሁም በስነምግባር ነውርን አልፈፅምም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ነፍሴ ብሔር የላትም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል በተለያዩ አካላት በሆነውም ባልሆነውም የሚነገረኝን ሁሉ እንደወረደ ባለመቀበል፣በስሜት ሳልመራ ለማደርገው እና ለምናገረው ነገር በፈጣሪዬ ትዕዛዝ አንፃር እና በህሊናዬ አመዛዝናለሁ ፣ አገናዝባለሁ ማለቴ ነው።
#ሰው ነኝ ስል ሀላፊ ጠፊ መሆኔን ሳልዘነጋ እስካለሁ በሀገር ውስጥም በውጪም ካሉ የሰው ዘር ወገኖቼን አክብሬ ከሁሉም ጋር በሰላም መኖርን እመርጣለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ድክመት አለኝ፣ ሰውን ላሳዝን እኔም በሰው ልጎዳ ብችልም ከነስህተታችን ተራርመን ተደጋግፈን መኖር እንደምንችል አምናለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ማለቴ እርስ በርስ ለመጎዳዳት ፈፅሞ አልተፈጠርንም ብዬ በፅኑ አምናለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል መብትም እንዳለኝ ግዴታም አለብኝ እና ለኔ የምፈልገውን ለሌላው እንዳይሆን አልከላከልም ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል የሰላም መኖርያ እንደሚያስፈልገን አውቄ ሀገር ብትፈርስ ተጎጂዎቹ ሁላችንም መሆናችንን ተገንዝቤ ለልጅ ልጆቻችን እና ለመጪው ትውልድ ጭምር ሰላማዊት ሀገር ለማስረከብ ከሀገሬ ጎን እቆማለሁ ማለቴ ነው።
#ሰውነኝ ስል ከአላስፈላጊ መበሻሸቅና ክፉ ቃል ተቆጥቤ በሰከነ መንፈስ ለመፍትሔ እሰራለሁ ማለቴ ነው። ይቀጥላል...
ሰብአዊነት ፓለቲካ አይደለም!
ሰው መሆኔን መች አጣሁት በማለት የቃላት ጨዋታ ላይ ሳናተኩር እንደአፈጣጠራችን ሰው ሆነን እንገኝ!
#ሰውነኝ የፓለቲካ ሀሳብ አይደለም! ይልቁንም ፓለቲከኞችንም ሆነ የሀይማኖት ሰዎችን ፣ ምሁራንንም ሆነ የጥበብ ሰዎችን፣ አባት እና እናቶችን ብሎም መላው በሀገርም በውጪም ያሉ ወገኖችን ከዚህ ሰው ሰው ከማይሸት አካሄዳችን ተቆጥበን፣ ወደ ልቦናችን እና ወደ ስክነት ተመልሰን አንዱ ሲያለቅስ አንዱ የሚስቅበትንና በየተራ እርስ በእርስ የምንሳለቅበትን አካሄድ በማስቆም ሁላችንም አሸናፊ የሚያደርገንን መፍትሔ ሰብአዊነትን በማስቀደም እንድናመጣ እንለምናችኋለን🙏🙏🙏
#ሰው ነኝ
#ሰብእየ
#አንደኖ
#Aninama
#Iamhuman
Via I am Human Movement‼️
https://t.me/NegereFej
https://t.me/NegereFej
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።