አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
UNDP Jobs in Ethiopia 2021 (100+ Vacancies)

 United Nations Development Programme (UNDP)

 

 UNDP, Addis Ababa, Ethiopia

Full–time Economics Jobs in Ethiopia Human Resource Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia Transportation Jobs in Ethiopia United Nations Jobs in Ethiopia

Job Description

UNDP Jobs in Ethiopia 2021 (100+ Vacancies)
🔴🔴።።🔴🔴።።🔴🔴።።🔴
Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Addis Ababa

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Assosa

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Awassa

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Awassa

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Bahir Dar

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Gambela

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Jijiga

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Mekele

Legal Expert (UNHABITAT) 30-June-2021     Semera

Legal Expert (UNHABITAT) - Harar 30-June-2021    Dire Dawa

።።።።🔴።።🔴🔴።።።🔴።።።።።።

Human Resources Associate (Multiple positions) 17-June-2021     Addis Ababa

International- Communications Consultant 19-June-2021     Addis Ababa

International- Communication Consultant 19-June-2021     Addis Ababa

Project Expert - UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021     Addis Ababa

Project Assistant- UN Women and ILO Joint Programme: Promoting Decent Employment for Women through investments in inclusive growth policies and Investments in Care Economy 26-June-2021     Addis Ababa

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Addis Ababa

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Assosa

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Awassa

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Awassa

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Bahir Dar

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Gambela

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Jijiga

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Mekele

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Semera

Vice Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021     Dire Dawa

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Addis Ababa

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Assosa

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Awassa

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Awassa

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Bahir Dar

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Gambela

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Jijiga

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Mekele

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) 28-June-2021     Semera

Team Leader-Urban Planning (UNHABITAT) - Harar 28-June-2021     Dire Dawa



About United Nations Development Programme (UNDP)
Apply Now

https://etcareers.com/job/17656/undp-jobs-in-ethiopia-2021-100-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=

https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
በእርቅ የሚያለቁ የወንጀል ጉዳዮች እና አፈፃፀሙ
---------።።።።🔴።።🔴🔴።።።🔴።።።።።------------------------------------።።።።🔴።።🔴🔴።።።🔴።።።።።።

1. የእርቅ ትርጉም
እርቅ በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ካገኙ እና በብዛት በስራ ላይ ከሚውሉ የአማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ( alternative dispute resolution mechanisms) አንዱ ሲሆን የፍትሀ ብሄር እና የወንጀል ጉዳዮችን ከፍርድ ቤት ውጪ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ይውላል፡፡ እርቅ( mediation) ገለልተኛ በሆነ ሶስተኛ ወገን ድጋፍ ግጭት ውስጥ የገቡ ሰዎች በፍቃዳቸው እንዲስማሙ ወይም ግጭታቸውን እንዲፈቱ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በዋናነት የወንጀል ድርጊቱን በፈፀመው ሰው/ተከሳሽ/ እና በተበዳይ መካከል ሲሆን ይህም በተበዳይና በደል አድራሽ መካከል የሚደረግ እርቅ( victim offender mediation) ተብሎ ይታወቃል፡፡

በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡

2. የእርቅ ጠቀሜታ/ለተበዳይ/ለተከሳሽ/ለጠቅላላው ማህበረሰብ/ለፍትህ ስርዓቱ
በህግ የተፈቀዱ ጉዳዮችን በእርቅ መጨረስ መጠነ ሰፊ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ጥቅሞቹን ለተበዳይ ፣ለተከሳሽ፣ለጠቅላላው ማህበረሰብ በሚል ከፋፍለን ማየት እንችላለን፡፡ በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ጉዳዮች በባህሪያቸው ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚመለከቱ በመሆናቸው ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ በዋናነት ፋይዳ የሚኖረው ለተከሳሽ እና ለተበዳይ ነው፡፡ተበዳይ እርቅ ሲፈፀም ጉዳቱን ያደረሰው ሰው ይቅርታ የሚጠይቅበት እና ካሳ የሚክስበት ሁኔታ ስለሚኖር ለደረሰበት በደል እውቅና ያገኛል ማለት ነው፡፡በመሆኑም በውስጡ የተበዳይነት ስሜት እንዲጠፋ እና ወደ ፊት የበቀል መንፈስ በወስጡ እንዳያድር ያደርጋል፡፡ ጉዳት አድራሹም በበኩሉ ሊደርስበት ከሚችል የበቀል ጥቃት ስጋት ነጻ ይሆናል ፡፡እንዲሁም ጉዳዩ በእርቅ ስምምነት ካለቀ በተከሳሽ ላይ የተመሰረተው ክስ ቀሪ የሚሆንበት ወይም የሚቋረጥበት ሁኔታ ስለሚኖር ከወንጀል ቅጣት ይድናል ማለት ነው፡፡ በሌላ በኩል የወንጀል ጉዳት አድራሻ እና የተበዳይ መስማማት እና መታረቅ ለጠቅላላው ማህበረሰብ ሰላም ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ይህም የሚሆነው ከወንጀል ስጋት ነፃ የሆነ አከባቢን ለመፍጠር በማስቻል ነው፡፡በተጨማሪም በባህሪያቸው ግላዊና ቀለል ያሉ ወንጀሎች በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከሚሰጥ ይልቅ ጉዳዩ በእርቅ ማለቁ የተሻለ ውጤት የሚያስከትል ሲሆን ጉዳዮቹን በእርቅ መጨረስ የፍርድ ቤትን የስራ ጫና ይቀንሳል፡፡ይህም የፍትህ ስርዓቱ በተቀላጠፈ መንገድ እንዲከናወን አጋዥ ይሆናል ማለት ነው፡፡

3. በእርቅ የሚያልቁ የወንጀል አይነቶች
በአብዛኛው ወንጀሎች በመርህ ደረጃ የህዝብን መብትና ጥቅም የሚነኩ ሲሆን በልዩ ሁኔታ ከህዝብ ጥቅም ይልቅ የግል ተበዳይን ጥቅም የሚነኩ ሆነው የተደነገጉ የወንጀል አይነቶች በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ ተካተው ይገኛሉ፡፡ እነዚህ የህግ ድንጋጌዎች ክስ ማቅረብ የሚቻለው በግል አቤቱታ ብቻ እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል፡፡ ይህ ማለት የግል የሆኑ እና በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀሎችን በባህላዊ እና በሀይማኖታዊ ስርዓቶች መዳኘት እርቅን እንደሚያካትት መገንዘብ ይቻላል፡፡

በወንጀል ህጉ በግል አቤቱታ እንደሚያስቀጡ ከተደነገጉ አንቀፆች ጥቂቶቹን ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡- ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣ በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣ የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664) ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡

በእነዚህ ወንጀሎች መፈጸም ህጉ ዋነኛ ተጎጂ የሚያደርገው ከጠቅላለው ህዝብና መንግስት ይልቅ የወንጀል ቀጥተኛ ተጎጂውን በመሆኑ እነዚህ ተጎጂዎች እራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አቤቱታቸውን ካላቀረቡ ምርመራም ሆነ ክስ መቅረብ አይችልም ማለት ነው፡፡ ለዚህም መሰረታዊ ምክንያቱ የግል ተበዳዮች በአደባባይ ጉዳያችን ቀርቦ ከሚታይ ይልቅ ግላዊ ጉዳይነቱ ተጠብቆ ቤተሰባዊና ማህበራዊ መስተጋብራችንን ጠብቀን በራሳችን እንፈታለን ብለው ከወሰኑ የወንጀል ህጉ መንግስት በጉዳዩ ጣልቃ ገብቶ ጉዳያቸውን ከማየት እንዲቆጠብ አድረጎ የግል ችግራቸውን በራሳቸው እንዲፈቱ በህግ በማስቻል ጥበቃ ያደረግላቸው መሆኑን ያሳያል፡፡

በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚፈፀምበትን ሂደት ለመምራት ያስችል ዘንድ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የወጣው መመሪያ ቁጥር 22/2010 ዝርዝር ጉዳዮችን አካቶ ይገኛል፡፡መመሪያው በዋናነት በውስጡ ካካተታቸው ጉዳዮች ፡- በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች፣እርቅ ለፈፀም ስለሚችልበት ጊዜ፣ እርቅ ስለሚከናወንበት ቦታ፣ እርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏች ስለሚገቡ አሰራሮች፣ የእርቅ አፈፃፀም ስነ ምግባር መርሆች፣የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታና ግዜ እና ከእርቅ ጋር ተያይዞ ስለሚኖር ተጠያቂነት ናቸው፡፡

ከላይ እንደተመለከትነው በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች በወንጀል ህጉ፣በወንጀል ስነ ስርዓት ህግ ወይም በሌላ ህግ ውስጥ በግልፅ በእርቅ ለማለቅ እንደሚችል የተጠቀሰ ማንኛውም ወንጀል እና ቀለል ያሉ ከህብረተሰቡ ጥቅም ይልቅ የተበዳዩን ግለሰብ ጥቅም እና ደህንነት የሚመለከቱ በመሆነቸው በግል አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጡ ወንጀልች በእርቅ ማለቅ ይችላሉ፡፡ እርቅ ሊፈፀም የሚችለዉ የይርጋ ጊዜዉን ጠብቆ በቀረበ አቤቱታ ላይ ብቻ ሲሆን አንድ እርቅ የፖሊስ መዝገብ ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ ባለት 14 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መፈፀም አለበት፡፡ ይሁንና እርቁን ለመጨረስ ያላስቻለ በቂ ምክንያት ያጋጠመ እንደሆነ እና በመዝገቡ ላይ ሌላ ዉሳኔ መስጠቱ የሚኖረው ጠቀሜታ ያነሰ ከሆነ ከላይ የተቀመጠዉ የግዜ ገደብ ሳይከበር እርቅ ሊከናወን ይችላል፡፡
እንዲሁም የዐ/ህግ ክስ በፍርድ ቤት መዝገብ ከተከፈተበት በኋላ ክስ በመሰማቱ ሂደት ውስጥ በቀጠሮ መካከል ባለጉዳዮች ታርቀዉ ወደ ዐ/ህግ መስሪያ ቤት ከመጡ የቀጠሮውን ቀን ሳይጠብቅ የክስ ሂደቱ የሚቋረጠዉ በሃላፊዎች ተፈርሞ በፍርድ ቤት በሚቀርብ ማመልከቻ ይሆናል፡፡ በተጨማሪ የዐ/ህግ ክስ መታየት ከተጀመረ በኋላ ባለጉዳዮች መታረቃቸውን በችሎት በፍርድ ቤቱ የሚያመለክቱ ከሆነ በችሎት ያለዉ ዐ/ህግ በጉዳዩ ላይ ስምምነቱን በመግለፅ መዝገቡ እንዲዘጋ ሊያደርግ ይችላል፡፡

4. የእርቅ ከማን ጋር ይፈፀማል/በባህላዊ እና በዘመናዊ
እርቅ በኢትዮጵያ በተለያዩ የማህበረሰብ አባላት በተለያየ ስያሜ ለምሳሌ በአማራ ሽምግልና፣ በኦሮሞ ጃርሱማ እና በመሳሰሉት የሚታወቅ ሲሆን የእርቀ ሂደቱ እንደየማህበረሰቡ ባህል ይከናወናል፡፡በባህላዊ መንገድ የሚከናወን እርቅ ከቀላል እስከ ከባድ ያሉ ወንጀሎችን በእርቅ ለመጨረስ እና ማህበረሰቡ ቀድሞ ወደ ነበረው ሰላማዊ ህይወቱ እንዲመለስ ጥረት ይገደረጋል፡፡ በዚህም ሂደት ወንጀል ጉዳት የሚያደርሰው በአጠቃላይ ማህበረሰቡ ላይ ነው ተብሎ ስለሚታመን ጉዳት አድራሹ ተበዳይን ብቻ ሳይሆን ህብረተሰቡን ይቅርታ የሚጠይቅበትን እና የሚክስበትን ሁኔታ የሚያመቻች ነው፡፡ በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በቀጥታ ወይም ግልጽ በሆነ ሁኔታ ወንጀለኛው ከማህበረሰቡ ጋር እርቅ የሚፈፅምበት ሁኔታ ባይኖርም ከተበዳይ ጋር የሚያደርገው የእርቅ ስምምነት የማህበረሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንዳለው እሙን ነው፡፡ይህም ለምሳሌ ምስክር የሚሆኑ ሰዎች ላይ የሚኖርን ቅሬታ ወይም ቂም ያስቀራል፡፡በመሆኑም በዘመናዊው የፍትህ ስርዓት በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በዋናነት የሚደረገው በተበዳይ እና በጉዳት አድራሹ መካከል ይሆናል ማለት ነው፡፡

5. እርቅን ማን ያነሳሳል/mediation referral/
ወንጀል ከተፈፀመ በኃላ እርቅ በባለጉዳዮቹ ተነሳሽነት፣በመርማሪ ፖሊስ፣በአቃቤ ህግ ወይም በፍርድ ቤት አነሳሽነት ሊከናወን ይችላል፡፡ወንጀል ፈፃሚው እና ተበዳይ በሀገር ሽማግሌዎች፣በጎረቤት እና በዘመዶቻቸው አማካኝነት/የማስታረቅ ሂደት/ሊታረቁ ይችላሉ፡፡ይህም ሲሆን የወንጀል ምርመራ ተጀምሮ እንደሆነ ወይም ክስ ተመስርቶ እንደሆነ ምርመራው ወይም ክሱ እንዲቋረጥ እንደሁኔታው ለፖሊስ፣ለአቃቤ ህግ ወይም ለፍርድ ቤት የእርቅ ስምምነታተውን በማቅረብ ሊጠይቁ ይችላሉ፡፡በሌላ በኩል በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በግልፅ በህግ በተደነገጉ ወንጀሎች ላይ ፖሊስ፣ ዐቃቤ ህግ ወይም ፍርድ ቤት ባለገዳዮቹ እንዲታረቁ ሊያግባቧቸው ይችላሉ፡፡

6. እርቅ መቼ ሊፈፀም ይችላል
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ በወንጀል ምርመራ ሂደት፣ክስ ከተመሰረተ በኃላ እና በፍርድ ሂደት/ trial stage/ ሊፈፀም ይችላል፡፡ ይህም ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ በእርቅ ማለቅ እንደሚችሉ በህግ የተደነገጉ ጉዳዮችን በእርቅ መፈፀም እንደሚቻል ያስገነዝባል፡፡

7. እርቅ በማን የት ይፈፀማል
በወንጀል ድርጊት ጉዳት አድራሹን እና ተበዳይን የማስታረቁ ስራ ገለልተኛ በሆነ ሰው መከናወን ያለበት ተግባር እንደመሆኑ መርማሪ ፖሊስ እና ዐቃቤ ህግ ያስታራቂነት ሚናን የሚጫወቱበት ሁኔታ በህጋችን ተካቶ ይገኛል፡፡ በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 22/2010 ላይ እንደተቀመጠው እርቅ የሚከናወነዉ የምርመራ መዝገቡን የመወሰን እና የመመርመር ስልጣን በተሰጣቸዉ ዐ/ህጎች ወይም መርማሪ ፖሊሶች ሆኖ በጠቅላይ ዐ/ህግ ጽ/ቤት ቢሮ፣ የፖሊስ መምሪያ ወይም ጣቢያ በሚገኝ አመቺ ቢሮ ዉስጥ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም አስገዳጅ ሁኔታ ሲኖር ዐ/ህግ ወይም ፖሊስ ለቅርብ ኃላፊዉ በማሳወቅ ለእርቁ አመቺ በሆነ ሌላ ስፍራ እርቁን ሊያከናዉን ይችላል፡፡ በተጨማሪ ባለጉዳዮች በመረጡት ቦታ በግላቸዉ እርቅ ፈጽመዉ በመምጣት የዕርቅ ማመልከቻ በማስገባት ጉዳያቸውን በእርቅ ሊፈፅሙ ይችላሉ፡፡
8. የእርቅ አስፈፃሚዎች ሊከተሏቸዉ የሚገቡ አሰራሮች
በሁለቱም ወገን ያሉ ባለጉዳዮች ጉዳያቸዉን በእርቅ ለመጨረስ ፍቃደኛ መሆናቸዉን ማረጋገጥ፤ ስለ እርቁ አካሔድ እና የህግ ዉጤት ለባለጉዳዮች በአግባቡ ማሳወቅ፤ የእርቅ ሂደቱን ግልፅ ማድረግ፣ በገለልተኛነት መምራት፣ በሂደቱ ያለመግባባት የተደረሰባቸዉን ነጥቦች ለመፍታት እንዲቻል እንደነገሩ ሁኔታ ጣልቃ በመግባት የማስታረቅ ሂደቱን ማገዝ፤በባለሙያ ድጋፍ ባለጉዳዮች ስምምነት ላይ ከደረሱ ይህንን የሚገልፅ ሰነድ ጽፈዉ እና ተፈራርመዉ እንዲያስገቡ በማድረግ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት፤ የእርቅ ስራዉ ከባለሙያ ድጋፍ ዉጭ በራሳቸዉ በባለጉዳዮች ተከናዉኖ የመጣ ከሆነ ዐ/ህግ እርቁ በአመልካቹ ሙሉ ፍቃድ መደረጉን በማረጋገጥ መዝገቡን በእርቅ መዝጋት ናቸው፡፡ በእርቅ የተዘጋ መዝገብ በባለጉዳዮች ላይ አስገዳጅነት ያለዉና የመጨረሻ ህጋዊ ውሳኔ ይሆናል፡፡

በእርቅ ሂደቱ ለባለጉዳዮች እኩል የመሰማት መብት መስጠትና በትህትና ማስተናገድ፣መፍትሄ ለመስጠት የተሸለ ጥቅም ከሌለው በቀር ባለጉዳዮችን ለየብቻ አለማነጋገር፣ለወንጀሉ መነሻ የሆነውን ጉዳይ ከስር መሰረቱ ሊፈታ በሚያስይችል መልኩ መግባባት እንዲፈጠር መጣር፣በእርቅ ሂደቱ የተገኙ ወይም የታወቁ ጉዳዮችን በሚስጥር ይዞ መጠበቅ እና ጉዳዩ በእርቅ ማለቅ ካልቻለ በመዝገቡ ላይ እንደ ማስረጃ ያለመጠቀም አስታራቂዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የእርቅ አፈፃፀም ስነ-ምግባር መርሆች ናቸው፡፡

በመጨረሻም የእርቅ ስምምነት ስለሚፈርስበት ሁኔታ በመመሪያ የተካተተ ሲሆን ይህም እርቁ የተፈጸመዉ ከባለጉዳዮች በአንደኛዉ ወይም በሁለቱም ላይ በተደረገ ማናቸዉም ሙሉ ፍቃደኝነታቸዉን የሚሸረሽር/የሚያሳጣ ነገር መኖሩ በማስረጃ ሲረጋገጥ ወይም ዐ/ህጉ በነገሩ ካመነበት እና ስለዚሁ ነገር ቅሬታ ሲቀርብ እና በእርቅ ስምምነቱ ላይ የተገለፁ ወይም የተገቡ ቃሎች መፈፀም ሳይችሉ ሲቀሩ እና በዚህም የተነሳ ከተስማሚዎቹ አንዱ እርቅ እንዲፈርስለት የጠየቀ ሲሆን ነው፡፡በማንኛዉም ሁኔታ የእርቅ ስምምነቱን ለማፍረስ የሚያበቁ ምክንያቶች የተገኙ ሲሆን እርቁን ለማፍረስ የሚቻለዉ እርቁ በተፈፀመ በአንድ ወር ግዜ ዉስጥ ማመልከቻ ሲቀርብ ብቻ ነዉ፡፡

9. የእርቅ ስምምነት የህግ ውጤት
እርቅ በዋናነት ሁለት ውጤቶችን ያስከትላል ማለት ይቻላል፡፡ እነዚህም የክስ መቋረጥ፡- በመመሪያው ላይ እንደተገለፀው የግል አቤቱታ አቅራቢው ጉዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ በፅሁፍ ከገለፀ ዐ/ህግ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 212 መሰረት መዝገብን ሊዘጋው ይችላል፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ወንጀሉ በግል ተበዳይ አቤቱታ አቅራቢነት ብቻ የሚያስቀጣ መሆኑ በወንጀል ህጉ ልዩ ክፍል ወይም ሌሎች ማሟያ የወንጀል ማቋቋሚያ ህጎች ሲደነገግ የግል ተበዳይ ወይም ህጋዊ ወኪሉ አቤቱታ ካላቀረበ በስተቀር ክስ መመስረት አይቻልም በማለት ይደነግጋል፡፡ከተከሳሽ ጋር እርቅ በመፈፀሙ ተበዳይ ገዳዩን መከታተል እንደማይፈልግ እና ክሱን እንዳነሳ ከገለፀ ክሱ ይቋረጣል ማለት ነው፡፡

በሌላ በኩል ከወንጀሉ ክብደት የተነሳ ጉዳዩን በእርቅ መጨረስ የማይቻል ቢሆን እንኳን ተከሳሽ ጉዳት ላደረሰበት ሰው አስፈላጊውን እርዳታ ያደረገ፣ጥፋቱን አምኖ በመፀፀት ተበዳይን ይቅርታ የጠየቀ እና በተቻለ ወጠን በመካስ መፀፀቱን ያሳየ እንደሆነ እንደ ቅጣት ማቅለያ ይያዝለታል(የወንጀል ህግ አንቀፅ 82/1/ሠ)፡፡ ስለሆነም ሌላው የእርቅ ስምምነት ውጤት ቅጣት ማቅለል ይሆናል ማለት ነው፡፡
ለማጠቃለል ያክል እርቅ ከጥንት ጀምሮ በማህበረሰባችን ውስጥ የህብረተሰቡን ባህል መሰረት በማድረግ ከቀላል እስከ ከባድ ላሉ ወንጀሎች ሲፈፀም የኖረ ስርዓት እንደመሆኑ መጠን በዘመናዊው ህግ በተገደበ መልኩ(በግል አቤቱታ በሚያስቀጡ ወንጀሎች ብቻ) የተፈቀደ ቢሆንም የህብረተሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና እንዳለው መገንዘብ ይችላል፡፡ በመሆኑም የእርቅ አፈፃፀም ስነ ምግባር መርሆችን በተገቢው ሁኔታ በመከተል ባለጉዳዮች ወደ ተጨማሪ የበቀል እና የወንጀል ድርጊት እንዳይገቡ እና የህዝብ ሰላማዊ ህይወት እንዳይታወክ በህግ በተፈቀዱ ጉዳዮች እርቅ መፈፀም ለተበዳይ፣ለጉዳት አድረሹ፣ለህብረተሰብ እና በአጠቃላይ ፍትህ ስርዓቱ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 34/5 ላይ እንደተደነገገው የግል እና የቤተሰብ ህግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባህሎች ህጎች መሰረት መዳኘት እንደማይከለከል ያስቀምጣል
።።።።🔴።።🔴🔴።።።🔴።።።።።።
ዋቢ
1. የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ መንግስት
2. የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ
3. በወንጀል ጉዳዮች የእርቅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2012
4. Handbook on Restorative Justice Programme. CRIMINAL JUSTICE HANDBOOK SERIES. UNITED NATIONS OFFICE ON DRUGS AND CRIME(2006)
5. Mark S. Umbreit, Mediation of Victim Offender Conflict, 1988 J. Disp. Resol. (1988)
6. Mark Umbreit, Marilyn Armour. RESTORATIVE JUSTICE DIALOGUE.An Essential Guide for Research and Practice (2011)
7. Jetu Edossa.mediating criminal matters in Ethiopian criminal justice system the prosepect of restorative justice,oromia law journal.vol.1 no.1 (2012)
ኤፌድሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ለነገረ ፈጅ ያለዎትን የህግ ጥያቄ ወይም አስተያየት በ @NegereFeji_Bot
ወይም
negerefej@gmail.com ይላኩልን።
https://t.me/NegereFej
በፍትሐብሄር ክርክር ላይ የሰነድ ማስረጃ እንዴት ማቅረብ እንደሚቻል የፍትሐብሔር የስነ-ስርዓት ህጋችን ምን ይላል ? እንዴትስ ተመልክቷል የሚሉትን በተወሰነ መልኩ እንመለከታለን ።
♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️

በአብዛኛው ፍ/ቤቶች የጽሑፍ ማስረጃዎች ከክስ ጋር ወይንም ከመከላካያ መልስ ጋር አብሮ ካልቀረበ መቅረብ አይችልም በሚል አልፎ አልፎ ሲከለክሉ ይታያል፡፡በሌላ በኩል ተከራካሪዎች በክሳቸው/በመልሳቸው ላይ መጀመሪያ ያልቀረቡትን የሰነድ ማስረጃን እንዴት ማቅረብ እንዳለባቸው ሲቸገሩ ይታያል። ነገር ግን የሰንድ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብ በሥነ-ሥርዓት ህጋችን በግልፅ እንደተደነገገው ከክስ ማመልከቻ ወይም ከመከላካያ መልስ በኋለ ክስ ከመሰማቱ በፊት ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ ያልቀረበ የጽሑፍ ማስጃዎች ካሉ መቅረብ እንደሚችሉ ከዚህ በታች ተመልክቷል ፡፡

# ሀ . በመጀመሪያ ደረጃ ከሳሹ ከክስ ማመልከቻው ጋር ተከሳሹ ደግሞ ከመከላከያ መልሱ ጋር ይጠቅመናል የሚሉትንና በእጃቸው የሚገኙትን ወይም ሊያቀርቡ የሚችሉትን የጽሑፍ ማስረጃ በሙሉ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው (ቁ.223(1)) (ለ) እና 234 (1)፡፡

# ለ . በሁለተኛ ደረጃ ተከራካሪ ወገኖች ለማቅረብ የሚችሉትንና ይጠቅማናል የሚሉትን ወይም ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የጠየቀውንና አስቀድመው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የፅሑፍ ማስረጃ ሁሉ በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው
(ቁ. 137 (1)) ፡፡

# ሐ . ማንኛውም አቤት ባይ ሰነዶችን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮው በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ካላቀረበ በቀር ማስረጃዬ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ጋር ይያያዝልኝ ወይም ለማቅረብ ይፈቀድልኝ በማለት ለማመልከት አይችልም (137(3)፡፡

# መ . መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች ከተከራካሪዎች ወገኖች ባንዳኛው
ጉድለት ወይም በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይቀርቡ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያው ፍርድ ይሰጣል (ቁ. 256(1))፡፡

# ሠ . ከላይ ከላይ የተጠቀሱት አጠቃላይ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ከአቤቱታ ጋር ወይም በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ያልቀረበ የፅሁፍ
ማስረጃ በሌላ ጊዜ ሊቀርብ የሚችልበት ልዩ ሁኔታዎች (exceptions) አሉ፡፡

እነዚህም፡-
#1. ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከራካሪዎች ወገኖች አመልካችነት
በሌላ ፍ/ቤት ዘንድ የሚገኝ መዝገብ ወይም የጽሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ
ይችላል (ቁ.145፡፡

#2. ማስረጃዎቹ ሳይቀርቡ የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳ ስለ ክርክሩ አወሳሰንና ማስረጃ ያለመቅረቡ ስላስከተለው ኪሳራ
ተገቢ መስሎ የታየውን ትፅዛዝ በመስጠት ነገሩ የሚሰማበትን ቀነ ቀጠሮ ይወስናል (ቁ. 256 (1)፡፡ (ማስረጃው እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል፡፡)

#3. አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ የክርክሩን ጭብጥ ከመያዙ በፊት በተከራካሪዎች ያልቀረበን የፅሑፍ ማስረጃ በትዕዛዝ አስቀርቦ መመርመር
ይችላል (ቁ. 249 ፡፡

#4. ክርክሩ በሚሰማበት በማናቸውም ግዜ ፍርድ ቤቱ በተከራካሪዎቹ ያልቀረበ
ነገር ግን ለክርክሩ ጠቃሚ የሆነ የፅሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል
(ቁ.264)፡፡

#5. ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ወይም ምስክሩ ነገሩን ለማስታወስ እንዲችል የሚቀርብ የጽሑፍ ማስረጃ በመጀመሪያ በይቀርብም ክርክሩ በሚስማበት ጊዜ መቅረብ ይችላል (137 (4)) ።
# በአጠቃላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ.223(1) (ለ) , 234 (1),137,256,145,249,264,345 ድንጋጌዎችን በማየት መረዳት ይቻላል።
በጠበቃ ዘመድኩን በቀለ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Legal Counsel Officer

Job Description:

Employment Type:

Permanent

Number Required:

One (1)

Responsibility 

Purpose statement

Advise Senior Management Team and other staff on legal risks and mitigation measures

Ensure organizational compliance with national, regional and local laws, including corporate and tax, employment, advertising, and intellectual property.

Lead and drive successful litigation strategies, in coordination with outside counsel, to protect the company during lawsuits.

Ensure ongoing registration and protection of organizational intellectual property rights.

Review/prepare business and legal contracts which will be signed between the company and service providers.

Draft and prepare contractual agreements to ensure legal compliance with statutory requirement.

Consult the company on labor relations issues, assist in the collective bargaining, policy and procedure drafting and revision 

Job Requirements:

Specification:

LLB degree in law from a known and certified university or college.

At least 3 years’ progressive experience

Ability to define problems, collect data, establish facts and draw conclusions

Good in MS Offices applications

 Experience in FMCG industry is a plus

 Experience as an Attorney is a plus

How To Apply:

Qualified candidates who meet the above requirements can submit their detailed CV and cover letter through ethiojobs.net.et by specifying the position and JOB ID in the cover letter.

Posted: 06.22.2021


Deadline: 07.02.2021


Job Category: Legal

Employment: Full time

Location: Addis Ababa
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Litigation Paralegal

gpac

Sodo

Apply on LinkedIn
https://et.linkedin.com/jobs/view/litigation-paralegal-at-gpac-2612238797?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic

Job Description Litigation Paralegal 4+ Years Experience We are currently hiring a Litigation Paralegal. Why work for us? Our firm offers competitive salary package as well as excellent working conditions and other perks such as (but not limited to) group health and dental insurance, flexible and very friendly work environment, extended time-off, and excellent mentorship!! We are a multi-service botique law firm. The ideal candidate will have four (4) or more years of related experience. Qualifications • Paralegal Certificate. • 4+ years of experience in any of the following practices; personal injury, real estate, or business litigation. Required • Working knowledge of Microsoft Excel. • Detailed oriented. • Willingness to learn new techniques. • High network client. • Effective time management skills. Schedule • Monday - Friday COVID-19 Considerations • All clients are required to wear masks if in the office. • All employees are required to wear masks when less than 6 feet apart. • Hand sanitizer and masks readily available. Job Type Full-time, Permanent All qualified applicants will receive consideration without regard to race, age, color, sex (including pregnancy), religion, national origin, disability, sexual orientation, gender identity, marital status, military status, genetic information, or any other status protected by applicable laws or regulations. GPAC (Growing People and Companies) is an award-winning search firm specializing in placing quality professionals within multiple industries across the United States for the past 31 years. We are extremely competitive, client-focused and realize that our value is in our ability to deliver the right solutions at the right time

https://t.me/lawsocieties
Legal Clerk

JOB LOCATION

Ethiopia

JOB PRESENTATION


Job Requirements

Academic & Professional Qualification

Diploma or Level IV in a legal discipline

Experience

At least one (1) year experience 

Required Technical Competency

Ø  cultural skills, including ability to build collaborative

Ø  Ensure adherence to the defined culture by demonstration of appropriate behavior

Ø  Ensure that tasks are completed to the agreed standards within the agreed time

Ø  Good oral and written communication skills.  

Ø  Critical and analytical thinking and problem solving skills.  

Ø  Personal motivation and drive exhibited through commitment to hard work, continuous improvement and achievement of goals.  

Ø  Good customer relationship management skills (internal and external customers).  

Ø  Risk awareness and focus practices, standards and regulatory requirements.


Job Summery

The purpose of the role is to provide legal support to the Legal Department through assisting the Legal Officers with administrative functions such as addressing legal queries, handling of bank legal correspondences, upgrading of the legal registers, archiving that the unit can meet its SLA timelines

REFERENCE NUMBER

308250

VALID TILL

2 Jul, 2021
https://t.me/lawsocieties
Lawyer III

Government Employees Social Security Agency


Position: Lawyer III

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Adama, Ethiopia

Salary: 5,907.00

Posted date: 23 hours ago

Application Deadline: Jul, 6/2021 (13 days left)

 Government Employees Social Security Agency is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements 

Level XI

Requirement

First Degree in Cooperative public law, International law, Legal services, Legal service management, Legal service operation, Legal studies, Public law, Concentration, and public law, Cooperative public law and good governance,

Knowledge of the region's language.

Basic computer skills.

Experience 

2 years

Place of Work 

Adama 

Required number 

1

Salary

5,907.00

How to apply

Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all the necessary credentials such as educational background, work experience , one photograph along with an unreturnable photocopy to the following address:

Adama Kebele Ddedecha Erara (04 kebele ) on the road to Bole  the building next to Black Rose cafe and restaurant 1st floor Office number 03

Tel 0221110752

 

Applicants with work experience from non-governmental institutes should bring proof of tax payment along with salary information 
https://t.me/lawsocieties
Legal Officer at ABH Partners P.L.C


Company: ABH Partners P.L.C

Location: Ethiopia

State: Addis Ababa Jobs

Job type: Full-Time

Job Description

ABH Partners Plc. is a leading consultancy and human resources sourcing firm in Ethiopia with about 15 years of experience in supporting the

implementation of development programs and projects. ABH exists to fuel synergistic societal growth by harnessing local knowledge

and international standard. Dedicated to the betterment of societal development, technical assistance, and knowledge management,

ABH has gained credibility and industry experience in the development sector in general ABH partners would like to invite applicants

who meet the below requirements to apply for the position of  Legal Officer to be assigned in a prominent international Telecom Company/ZTE.

Required number: 1

Duty station: Addis Ababa

Employment Status: Contract

Salary: Attractive

Expected Start Date: Immediately after concluding the contract agreement.

Position Responsibilities:

Dealing with and follow up  cases (amicable settlement\litigation\arbitration).

Performing legal advisory to other departments of the corporation.

Drafting and reviewing commercial contracts or legal letters.

Contact with Telecom operator  and local governmental authorities.

Commercial participation in bidding telecom project and other legal related work assigned by the supervisor.

Maintain compliance with the Staff Terms and Conditions of Employment and other organizational policies and procedures.

Contribute to the development and implementation of relevant legal strategies and plans .

Produce and/or contribute to key legal or policy analyses and publications.

Promote the integration of legal work across the departments and regional offices.

Provide high level legal and policy advice.

Job Requirements

BA or MA Degree in law and related fields

Minimum 2+ years of experiences in similar positions.

Law practice with relevant legal certificate and qualification as in-house lawyer to appear on court on behalf of the company will be highly preferred

Proven work experience as a legal officer or similar role.

Solid knowledge of FDRE’s constitution, laws and procedures.

Strong organization skills with a problem-solving attitude.

Excellent written and verbal communication skills


Method of Application

Submit your CV and Application on Company Website : Click Here

Closing Date : 24th June, 2021
https://t.me/lawsocieties
Government Employees Social Security Agency

Position: Lawyer III

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Adama, Ethiopia

Salary: 5,907.00

Posted date: 1 day ago

Application Deadline: Jul, 6/2021 (13 days left)

 Government Employees Social Security Agency is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements 

Level XI

Requirement

First Degree in Cooperative public law, International law, Legal services, Legal service management, Legal service operation, Legal studies, Public law, Concentration, and public law, Cooperative public law and good governance,

Knowledge of the region's language.

Basic computer skills.

Experience 

2 years

Place of Work 

Adama 

Required number 

1

Salary

5,907.00

How to apply

Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all the necessary credentials such as educational background, work experience , one photograph along with an unreturnable photocopy to the following address:

Adama Kebele Ddedecha Erara (04 kebele ) on the road to Bole  the building next to Black Rose cafe and restaurant 1st floor Office number 03

Tel 0221110752

 

Applicants with work experience from non-governmental institutes should bring proof of tax payment along with salary information

https://t.me/lawsocieties
Forwarded from Hailegiorgis Tefera
Please please announce there was exit exam in July 27/ 2013 or post poned
Forwarded from Hailegiorgis Tefera
The time is very short it is difficult to cover all the course that will take in the exam even if the 5th year first semistr course is not end so please notify immediately as mach as possible to prepare for the exam .... please ask the compitent body
ALE (Alternative Legal Education)
All in one, for all.🔴
አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)
ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴
There is free legal aid.
ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።

For discussion @ALE_lawsocieties

For more Contact us: @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties