አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
🔴new vacancy‼️
Junior Legal Officer

Lion Insurance Company S.C. -Ethiopia

Addis Ababa (+1 other)
Full–time

https://t.me/lawsocieties

Job Requirement • Education level & Qualification : LLA law • Direct work Experience: 0 Year Place Of Work Unit: Addis Ababa How to Apply Salary & Benefits….as per the salary scale & benefit packages of the company. Interested applicants, who full fill the aforementioned requirements can submit non-returnable latter, CV & copies of testimonials accompanied by original documents in person within 05 (Five) consecutive working days from the date of this announcement in reporter newspaper to lion insurance company (S.C) Head office, located at Haile G/slassie Avenue, Lion Insurance Building HR & Facility Management Department 4th floor
https://t.me/lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
🔴new vacancy‼️
LEGAL OFFICER
Bunna Insurance S.C

Addis Ababa
Full–time

https://t.me/lawsocieties

Job Requirement Bachelor of Law, 2 years of relevant experience. Place of Work: Addis Ababa How to Apply Deadline: December 25, 2020 Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter within 5 working days of this announcement. Bunna Insurance S.C, Human Resource Management Division, Tel. 011 1 26 28 61/011 1 26 31 46
https://t.me/lawsocieties
Federal Supreme Court's weekly TV program is on @fanatelevision as of today starting at 9:00pm. The program is part of the Court's reform objective of enhancing public legal education. Follow and share us your comments on
reformupdateinfo@gmail.com
#Exit Exam በሰላም እንድትጨርሱ እየተመኘን፤ ድል የምታደርጉት ፈተና ይሁንላችሁ ለተፈታኞች በሙሉ‼️

የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam ) ከዛሬ ጀምሮ መውሰድ ይጀምራሉ።

በኮቪድ ምክንያት የትምህርት ተቋማት ከተዘጉ በኋላ ወደ 2013 የተዛወረው ፈተና ቀጥሎም በሀገሪቱ በተፈጠረው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ዳግም ሊራዘም ችሏል።

በዚህ ምክንያት በትግራይ ክልል ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፈተናውን አይወስዱም።

በአስፈታኝ ዩኒቨርሲቲዎች ለማስፈተን አመቺ ሁኔታዎች ከሌሉ በአጭር ጊዜ የድጋሚ ፈተና በልዩ ሁኔታ በማዘጋጀት እንዲፈተኑ ይደረጋል ተብሏል።

የፍትሕ እና የሕግ ምርምርና ሥልጠና ኢኒስትቲውት ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ፈተናው ከታህሳስ 13-16 ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወሳል።
https://t.me/lawsocieties
Legal Advisor at Kibish Construction

Kibish Construction

Addis Ababa (+1 other)

ETB 1,592–ETB 26,539 a

Full–time

Job Requirements Educational & Experience Background Bachelor’s degree from an accredited government college or university only in law or any other relevant field. The individual who has a master's degree will definitely be preferred. Minimum of 4 years relevant experience Essential Skills and Abilities To ensure success in this field as a legal advisor, you should possess excellent analytical, researching and drafting skills. Strong interpersonal and communication skills and the ability to take good decisions based on judgment are absolutely essential. He/she should be able to function without anybody's supervision and should be able to deal appropriately with the confidential information. He/she should be an excellent team player with the ability to prioritize work, especially when some deadlines need to be met. He/she should be keep himself/herself updated with all the legal laws and should be able to apply them in the given situation
https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-advisor-kibish-construction/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Legal Officer at Awash Bank

Addis Ababa

Apply on JobWeb Ethiopia

ETB 1,592–ETB 26,539 a month Full–time

Description Awash Bank Vacancy Announcement Position: Legal Officer Job Summary: The job holder prepares a variety of legal documentation; Reviews legal documentation prepared for the Bank or arising from the work of the Bank; Provides legal advice to regional manager and staff in all areas of the Bank’s activities and proffering solutions to legal problems, constraints, risks, options, consequences, and approaches. Place of Work: North West Region - Bahir Dar Town - Term of Employment Permanent - Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory - Knowledge (For Relationship Manager Interest-Free Banking): Knowledge of IFB Products and Services and Shari’ah Law is required. Knowledge of service marketing is also required for applicable positions. - Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package. Qualifications/Skills Qualification & Experience: • L.L.B Degree in Laws plus a minimum of 3 years of work experience. Education Level : Law Degree Experience : 3-5 years

https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-officer-awash-bank/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Legal Officer II
Ethio Life and General Insurance S.C

Addis Ababa (+1 other)

Apply on GeezJobs

Full–time

Ethio Life and General Insurance S.C would like to invite qualified applicants to the following vacant post. Position: Legal Officer II Qualification: LLB Degree in Law from a recognized University/College Experience: • A minimum of 3 years of relevant work experience in the jobs of the proceeding grade • Experience in the Insurance industry will be preferable Additional Quantities and Abilities: • Ability to plan, standardize, execute & administer own activities • Ability to plan Negotiate, Analysis & Communicate • Highly oriented in customer service • Good Computer application Skill • Excellent Interpersonal & Communication skill Required No. 1 (One) Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits package Place of Work: At Addis Ababa, Head Office

https://www.geezjobs.com/job-detail/8897/legal-officer-ii?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
የይቅርታ እና ምህረት ምንነትና በመካከላቸዉ ያለዉ ልዩነት!
---------------------------------------

የወንጀል ፍትህ ሥርዓትን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ እንዲቻል በፖሊሲና በህግ ማዕቀፍ ውስጥ አማራጭ የመፍትሔ እርምጃ መርሆዎች መኖር እንዳለባቸው አገራት ይስማማሉ፡፡ በዚህም መሰረት ተጠርጣሪውን/ፍርደኛውን በእስር ቤት ለማቆየት የሚያስችሉ ምክንያቶች ቢኖሩም መንግስት ጥፋተኛው ማረሚያ ቤት ከሚቆይ ይልቅ ሕብረተሰቡን ቢቀላቀል የተሻለ የማህበራዊና ፖለቲካዊ ጠቀሜታ ያበረክታል ብሎ በሚያስብበት ጊዜ እንዲሁም ሰላምና መረጋጋትን የሚያደፈርሱ ሁኔታዎች በሚፈጠሩበት ወቅት እነዚህን ሁኔታዎች ለማረጋጋትና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማምጣት ከእስር ውጪ ያሉ አማራጮችን ተግባራዊ የማድረግ አቅጣጫን ይከተላል፡፡

ይቅርታ እና ምህረትም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቁ ከእነዚህ አማራጮች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በዚህ አጭር ገለፃ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የይቅርታ ቦርድ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዘለቃ ዳሎል በሰጡን ማብራሪያ ላይ ተንተርሰን ስለ ይቅርታና ምህረት ምንነታቸው እና ልዩነታቸውን እንመለከታለን፡፡መልካም ንባብ!

ሀ)ይቅርታና ምህረት ምንነት፡-
ይቅርታ
ይቅርታ በአገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቅና የበኩሉ ወሳኝ ጠቀሜታ ያለው ከወንጀል ሕግ ዓላማ መተግበሪያ ስልቶች ዉስጥ አንዱ ነዉ፡፡ ትርጓሜዉንም አንድ ሰው ከፈፀመው ወንጀል ወይም ከተፈረደበት የወንጀል ጥፋተኝነትና ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ የሚሆንበት መንግሥታዊ ውሣኔ እንደሆነ በተለያዩ ጽሁፎች ውስጥ እናገኛለን፡፡ የኦክስፎርድ አድቨንስድ ለርነር ዲክሽነሪ ይቅርታን “an official decision not to punish somebody for a crime” በማለት ይገልፀዋል፡፡ ግርድፍ የአማርኛ ትርጉሙም “ይቅርታ አንድን ግለሰብ ከወንጀል ቅጣት ነፃ የሚያደርግ የመንግስት ውሰኔ ነው” እንደ ማለት ነው፡፡ የመንግስት ዉሳኔ ሲባል በተለይ የህግ አስፈጻሚ አካል ዉሳኔ መሆኑን ከነባራዊው የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሁኔታዎች መረደት ይቻላል፡፡

በዚህም እሳቤ በአገራችን የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ-ሥርዓትን ለመምራት በወጣው አዋጅ ቁጥር 840/2006 ይቅርታ “የቅጣት ፍርድ በሙሉ ወይም በከፊል ቀሪ እንዲሆን ወይም የቅጣት ፍርዱ አፈፃፀምና ዓይነት ቀለል ተደርጐ እንዲፈፀም ማድረግ ነው” በሚል ተተርጉሟል፡፡ የቅጣት ፍርድ ማለት ደግሞ በወንጀል ጉዳይ ዋና ቅጣትን፣ ተጨማሪ ቅጣትን ወይም የክልከላና የጥንቃቄ እርምጃን በተመለከተ በፍርድ ቤት የተሰጠ የመጨራሻ ውሳኔ እንደሆነ አዋጁ ይገልፃል፡፡

ምህረት
ምህረት በበርካታ የዓለም አገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ የሚያገለግል ፅንሰ ሐሳብ ነው፡፡ በተለያዩ ፀሀፍቶች ከተሰጠው ትርጉም በመነሳት ምህረት ሕገ መንግስታዊ አግባብ ያለው ሆኖ ከፍተኛ ሥልጣን ባለው የመንግስት አካል በአብዛኛው ለፖለቲካ ወንጀል ፈፃሚዎች (ለምሳሌ፡- በሕገ መንግሰትና በሕገመንግታዊ ስርዓት ላይ ለተፈፀሙ ወንጀሎች፣ የሀገር መክደት፣ የአመፅ ወንጀሎችን እና በሀገርና በመንግስት ላይ አመፅ ማነሣሣትና መሰል ድርጊቶችን ለፈፀሙና በሕግ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ሰላማዊ ኑሯቸው ተመልሰው የመንግስትን ሕግ እና ሥርዓት ለማክበር ግዴታ ለሚገቡ ወይም ሊገቡ ይችላሉ ተብለው ለሚታሰቡ ጥቂት ወይም ለሁሉም ወንጀለኞች መንግስት ያለፈውን ጥፋታቸውን ሙሉ በሙሉ የሚሰርይበት (እንዳልተሰራ የሚቆጥርበት) አግባብ ነው፡፡

በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የታወጀው የምህረት አሰጣጠና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1089/2010 “ምህረት” ማለት የወንጀል ምርመራ ከመጀመሩ በፊት፣ ከተጀመረ በኋላ፣ የክስ ሂደት ላይ እያለ ወይም የወንጀል ቅጣት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በተመሳሳይ ወንጀል የተጠረጠሩ ወይም የቅጣት ውሳኔ ያገኙ ሰዎችን ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ማድረግ ነው በማለት ተርጉሞታል፡፡

ለ) የይቅርታና ምህረት ልዩነት፡-
ይቅርታ በወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት የመጨራሻ ውሣኔ የተወሰነ ዋና ቅጣት፣ ተጨማሪ ቅጣት ወይም፣ የጥንቃቄና ጥበቃ እርምጃ/ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ ለማድረግ በይቅርታ ቦርድ አማካኝነት በሚቀርብ የውሣኔ ሃሣብ መነሻ በኢፌዴሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 71/1 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በኘሬዝዳንት የሚወሰን ውሳኔ ሲሆን በክርክር ላይ ያሉ ጉዳዮች ለይቅርታ የሚቀርቡበት አግባብ የለም፡፡ በሌላ በኩል በአዋጅ ቁጥር 840/2006 መሰረት ይቅርታ በግል መጠየቅ የሚቻል ሲሆን (ታራሚው፣ ጠበቃው ወይም ወኪሉ አንቀፅ 15/2/) ይቅርታ ለመጠየቅ የፈለገበትን ምክንያትና የተለያዩ ደጋፊ ማስረጃዎችን የማቅረብ ግዴታም ይኖርበታል፡፡ በአንቀጽ 15/2 መሰረት በመንግስት የሚጠየቅ ይቅርታ ሆነ በታራሚው ቤተሰቦች፣ ጠበቃ ወይም ወኪል የሚጠየቅ ይቅርታ ዋጋ የሚኖረው ታራሚው ሲስማማ/ሲፈርም ነው፡፡

ይህንን በተመለከተ የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 840/2006 አንቀጽ 15 (3) በስሙ የይቅርታ ጥያቄ የቀረበለት ታራሚ በይቅርታ ጥያቄው የሚስማማ መሆኑን በመግለጽ በይቅርታ ማመልከቻ ላይ መፈረም አለበት በማለት ይደነግጋል፡፡ እንዲሁም ይቅርታ ለግለሰብ የሚሰጥ ሲሆን አንድ ሰው ይቅርታ ለመጠየቅ በተከሰሰበት ወንጀል የተፈረደበትና ማረሚያ ቤት የሚገኝ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይቅርታ በቅድመ ሁኔታና ያለቅድመ ሁኔታ ሊሰጥ ይችላል፡፡ በተጨማሪም ይቅርታ የሚሰጠው ታራሚው በፈፀመው ወንጀል የተፀፀተ፣ የታረመ እና አምራች ዜጋ ለመሆን ዝግጁ የሆነ መሆኑን በማረጋገጥ ነው፡፡

ይቅርታ በሙሉ (ከእስር መፍታት) ወይም በከፊል (የእስራት ቅጣት መቀነስ) የሚሰጥ እና የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ከመሆኑም በተጨማሪ በቅድመ ሁኔታ ወይም በተሳሳተ መረጃ የተሰጠ ይቅርታ ተሰርዞ ታራሚው የተፈረደበትን ቅጣት ተመልሶ እንዲፈጽም የሚደረግ ሲሆን ከወንጀል ውሳኔው የሚመነጩ የፍትሀብሄር ኃላፍነቶችንም የሚያስቀር አይሆንም፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ምህረትን በተመለከተ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 230 ላይ ምህረት ለአንድ አይነት ወንጀሎች ወይም በአንድ ደረጃ ለሚገኙ ወንጀለኞች ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች የሚሰጥ መሆኑን፣ የአሰጣጡም ሁኔታ በህግ እንደተደነገገው ሆኖ ህጉ ዓላማውን፣ የተጠቃሚዎቹን ማንነትና የተፈፃሚነት ወሰን በግልፅ መወሰን እንዳለበት ደንግጓል፡፡
በተጨማሪም ምህረት ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ማናቸውም የወንጀል ክስ እንዳይጀመር ወይም እንዳይቀጥል ያግዳል፣ ምህረት በሚሰጥበት ጉዳይ ቅጣት ተወስኖ እንደሆነ ምህረቱ ቅጣቱንና ቅጣቱ የሚያስከትለውን ማናቸውንም ሌሎች የወንጀል ውጤቶች እንደሚያስቀር እና የጥፋተኝት ውሳኔም እንዳልነበረ ተቆጥሮ ከወንጀለኞቹ መዝገብ ላይ እንደሚሰረዝ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ምህረት ከይቅርታ በተለየ መልኩ ለግለሰብ ጠያቂ ሳይሆን ለቡድኖች ወይም ለተወሰኑ የወንጀል ዓይነቶች በተወሰነ የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ነው፡፡ በሌላ በኩል ይቅርታ የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ሲሆን ምህረት ግን ወንጀሉ እንዳልተፈፀመ ቆጥሮ የወንጀል መዝገብን ይሰርዛል፡፡ ምህረት ሲሰጥ ቅድመ ሁኔታ የማይኖረውና ከተሰጣም በኋላ የማይሰረዝ ነው፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ምህረት ለመስጠት እንደ ይቅርታ ወንጀለኛው የመጨራሻ ፍርድ ያገኘ እና በማረሚያ ቤት የታሰረ ብ
ቻ መሆን አይጠበቅበትም፡፡ ይልቁኑም ምህረት በተደረጉ ወንጀሎች የተጠረጠረ፣የተከሰሰ፣የተፈረደበትና ማረሚያ ቤት የገባ ወንጀለኛ በሙሉ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በታወጀው የምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1089/2010 መሰረት ምህረት የሚሰጠው ምህረት ለመስጠት የተፈለጉ የወንጀል ዓይነቶች ወይም ወንጀለኞች ከተለዩ በኋላ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህንን በተመለከተ አዋጅ ሲወጣ ብቻ ነው፡፡

ይቅርታም ሆነ ምህረት በኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ 28 ለተዘረዘሩ ወንጀሎች አይሰጥም፡፡ እነዚህም የሰው ዘር ማጥፋት፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መውሰድ፣ በአስገዳጅ ሰውን መሰወር ወይም ኢ- ሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን መፈፀም ናቸው፡፡ ነገር ግን በእነዚህ ወንጀሎች መነሻ የሞት ፍርድ ተፈርዶ ከሆነ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት የሞት ቅጣቱን ወደ ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት መቀየር እንደሚችሉ ህገ መንግስቱ ደንግጓል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from Deleted Account
Hi selam new betigiray kilil bemigegnew university yemimaru temariwoch beketay yifetenalu teblo yemserachew zena indet new? Igna zare fetena tefetinenal. Ye axum university temari negn dilla new iyefetenku yalehut
There is no new exist exam guide line
Forwarded from Deleted Account
በቀን 16/4/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 1 ሰዓት ላይ x የተባለው ግለሰብ y በተባለው ግለሰብ ላይ ጋዝ እየበራ ያለውን ኩራዝ ይወረውራል፡፡ ጋዙ በልጁ ላይ ከተርከፈከፈ በኃላ ከወገብ በላይ እሳቱ ተቀጣጥሎ ስነድ ልጁ ራሱን ለማዳን ወድያ ወዲ እየሮጠ ሳለ የአከባቢ ሕዝብ ደርሠው ቲሸርቱን በእሳት የተቀጣጠለውን ቀድዶ በማውለቅ በፀጉሩ ላይ ስነድ በነበረው ላይ ውሃ በመጨመርና እሳቱን በማጥፋት ልጁን ከሞት አድኗል፡፡ which criminal law provision is applicable? The issue is real& not the hypothetical.