የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የመስከረም ወር ዜና መጽሄት ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ከስር ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://drive.google.com/file/d/1T-GuwgtiDzATrqFd2SmVDLVUx1jZnzbe/view?usp=sharing
Share‼️
https://drive.google.com/file/d/1T-GuwgtiDzATrqFd2SmVDLVUx1jZnzbe/view?usp=sharing
Share‼️
Celebrating Graduation at Oromia Justice Sector Training and Legal Research Inistitute (Adama) with Tedros Legesse.N, Tewodros Legesse.A, Sintayehu Teshome, Gosa Adugna, Kaleab Dejene........‼️‼️‼️‼️
Congratulation ‼️‼️‼️❤️
via Mebratu Getahun
Congratulation ‼️‼️‼️❤️
via Mebratu Getahun
ድምፁ የማይሰማው የምስኪኑን አርሶ አደር መሰረታዊ ፍላጎት ሲነጠቅ እያየን ዝም ማለት ከሰውነት ተራ መውጣት ነው። ❓❓❓
አንድ አንበጣ ባናባርርለትም አንዴ ሸር አድርገን ለሚመለከተው የመንግስት አካል ለአርሶ አደሩ ድምፅ እንሁን‼️‼️
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
አንድ አንበጣ ባናባርርለትም አንዴ ሸር አድርገን ለሚመለከተው የመንግስት አካል ለአርሶ አደሩ ድምፅ እንሁን‼️‼️
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ፍርድ ቤቶች የሕዝብ አመኔታ እንዲያገኙ ዳኞች በዘርፉ ላሉ የሥነምግባር መርሆዎች ተገዢ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለጸ
******************************************
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በአገልግሎት አሰጣጣቸው የሕዝብ አመኔታ ሊያተርፉ የሚችሉት ሥራቸውን የዳኝነት የሥነምግባር ደንቡን እና ዓለም አቀፍ የዳኝነት የሥነምግባር መርሆዎችን መሠረት አድርገው ሲያከናውኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ይህ የተገለጸው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተሾሙ 40 ዳኞች እና 10 ረዳት ዳኞች ከመስከረም 26-30 ቀን 2013 ዓ.ም ሲካሔድ የቆየው የሥራ ማስጀመሪያ ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆኑት እና በሥልጠናው ላይ በአሠልጣኝነት የተሳተፉት ክቡር አቶ ቀነዓ ቂጣታ በሰጡት አስተያየት ነው፡፡
በፌደራል የፍትሕና የሕግ ምርምር ሥልጠና ኢኒስቲትዩት የተዘጋጀውና ለአምስት ቀናት የቆየው ሥልጠና በምርጫ ሕግ፣ በተሻሻለው የወንጀል ሥነሥርዓት ሕግ ረቂቅ እንዲሁም በዳኝነት ሥነምግባር ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
የሥልጠናው ዓላማ ለፍርድ ቤቱ አዲስ የተሾሙ ዳኞች በሥልጠናው ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ በማድረግ ቀደም ሲል በነበራቸው የዳኝነት የስራ ልምድ ላይ ተጨማሪ የዳኝነት እውቀትና ክህሎት እንዲያዳብሩ፣ በሥነምግባር የታነጹ እንዲሆኑ እንዲሁም ተገልጋይን ማዕከል ያደረገ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል አቅም እንዲገነቡ ለማስቻል መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡
ማንኛውም ሙያ የራሱ የሆኑ የሥነምግባር መርሆዎች ያሉት መሆኑን የጠቀሱት ክቡር ዳኛ ቀንዓ፣ እነዚህ የሥነምግባር መርሆዎች ተዋቅረው የሚቀመጡት በሥነምግባር ደንብ መሆኑን በመግለጽ በተለይ በዳኝነት ሙያ ላይ የተሰማሩ ዳኞች እና ሌሎች ባለሙያዎች የዳኝነት ሙያ ምንድን ነው? ሙያው ምን ይጠይቃል? የሙያው ሥነምግባር ምንድን ነው? በሚሉት ላይ በቂ ግንዛቤ መፍጠር ተገቢ በመሆኑ ሥልጠናው በዚህ ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
አሠልጣኖቹ ሕግ በማርቀቅ ተሳትፎ ያላቸውና በከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት በሕግ መምህርነት የሰሩ እንዲሁም በዳኝነት ሙያ ላይ እየሰሩ የሚገኙ ናቸው፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም ባከሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በዚህ ሥልጠና ላይ የተሳተፉ 40 የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞችን ሹመት ያፀደቀ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ምንጭ:-ፌ/ጠ/ፍ/ቤት
******************************************
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በአገልግሎት አሰጣጣቸው የሕዝብ አመኔታ ሊያተርፉ የሚችሉት ሥራቸውን የዳኝነት የሥነምግባር ደንቡን እና ዓለም አቀፍ የዳኝነት የሥነምግባር መርሆዎችን መሠረት አድርገው ሲያከናውኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ይህ የተገለጸው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተሾሙ 40 ዳኞች እና 10 ረዳት ዳኞች ከመስከረም 26-30 ቀን 2013 ዓ.ም ሲካሔድ የቆየው የሥራ ማስጀመሪያ ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆኑት እና በሥልጠናው ላይ በአሠልጣኝነት የተሳተፉት ክቡር አቶ ቀነዓ ቂጣታ በሰጡት አስተያየት ነው፡፡
በፌደራል የፍትሕና የሕግ ምርምር ሥልጠና ኢኒስቲትዩት የተዘጋጀውና ለአምስት ቀናት የቆየው ሥልጠና በምርጫ ሕግ፣ በተሻሻለው የወንጀል ሥነሥርዓት ሕግ ረቂቅ እንዲሁም በዳኝነት ሥነምግባር ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
የሥልጠናው ዓላማ ለፍርድ ቤቱ አዲስ የተሾሙ ዳኞች በሥልጠናው ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ በማድረግ ቀደም ሲል በነበራቸው የዳኝነት የስራ ልምድ ላይ ተጨማሪ የዳኝነት እውቀትና ክህሎት እንዲያዳብሩ፣ በሥነምግባር የታነጹ እንዲሆኑ እንዲሁም ተገልጋይን ማዕከል ያደረገ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል አቅም እንዲገነቡ ለማስቻል መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡
ማንኛውም ሙያ የራሱ የሆኑ የሥነምግባር መርሆዎች ያሉት መሆኑን የጠቀሱት ክቡር ዳኛ ቀንዓ፣ እነዚህ የሥነምግባር መርሆዎች ተዋቅረው የሚቀመጡት በሥነምግባር ደንብ መሆኑን በመግለጽ በተለይ በዳኝነት ሙያ ላይ የተሰማሩ ዳኞች እና ሌሎች ባለሙያዎች የዳኝነት ሙያ ምንድን ነው? ሙያው ምን ይጠይቃል? የሙያው ሥነምግባር ምንድን ነው? በሚሉት ላይ በቂ ግንዛቤ መፍጠር ተገቢ በመሆኑ ሥልጠናው በዚህ ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
አሠልጣኖቹ ሕግ በማርቀቅ ተሳትፎ ያላቸውና በከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት በሕግ መምህርነት የሰሩ እንዲሁም በዳኝነት ሙያ ላይ እየሰሩ የሚገኙ ናቸው፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም ባከሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በዚህ ሥልጠና ላይ የተሳተፉ 40 የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞችን ሹመት ያፀደቀ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ምንጭ:-ፌ/ጠ/ፍ/ቤት
የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ማጠናቀቁን ገለጸ፡፡
የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ዳይሬክተር አቶ ይሄይስ ቦጋለ በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ትምህርት ፈተና ለተማሪዎች መስጠት ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ማቆሙንና የተጀመሩ ፈተናዎችን ለማስጨረስ አሁን ላይ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው እንደመጡ በመጀመሪያ ሳምንታት ውስጥ ዳግም ምዝገባ በማካሄድ በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ፈተና እንደሚሰጥና የሁለተኛ መንፈቅ ትምህርት በሁለት ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም ተማሪዎች በሴሚስተር 16 ሳምንታት እንደሚማሩ የሚገልፁት ዳይሬክተሩ፣ አሁን በስምንት ሳምንታት ውስጥ ለማጠናቀቅ የማስተማሪያ ቁሳቁስ ለተማሪዎች በመምህራን በኩል እየተዘጋጀ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ከመማሪያ ክፍሎች ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም በአንድ ክፍል ውስጥ ብዙ ተማሪዎች እንደሚማሩ እና አሁን ላይ ግን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክኒያት ከ20 ተማሪ በላይ በአንድ ክፍል ውስጥ እንደማይቀመጥ ተናግረዋል፡፡ዶርሞችም ተማሪዎችን የመያዝ አቅማቸው በግማሽ ይቀንሳል ብለዋል፡፡ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በመደበኛ፣ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ የሚያስተምር የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው፡፡
©Walta
የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ዳይሬክተር አቶ ይሄይስ ቦጋለ በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ትምህርት ፈተና ለተማሪዎች መስጠት ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ማቆሙንና የተጀመሩ ፈተናዎችን ለማስጨረስ አሁን ላይ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው እንደመጡ በመጀመሪያ ሳምንታት ውስጥ ዳግም ምዝገባ በማካሄድ በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ፈተና እንደሚሰጥና የሁለተኛ መንፈቅ ትምህርት በሁለት ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ከዚህ ቀደም ተማሪዎች በሴሚስተር 16 ሳምንታት እንደሚማሩ የሚገልፁት ዳይሬክተሩ፣ አሁን በስምንት ሳምንታት ውስጥ ለማጠናቀቅ የማስተማሪያ ቁሳቁስ ለተማሪዎች በመምህራን በኩል እየተዘጋጀ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ከመማሪያ ክፍሎች ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም በአንድ ክፍል ውስጥ ብዙ ተማሪዎች እንደሚማሩ እና አሁን ላይ ግን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክኒያት ከ20 ተማሪ በላይ በአንድ ክፍል ውስጥ እንደማይቀመጥ ተናግረዋል፡፡ዶርሞችም ተማሪዎችን የመያዝ አቅማቸው በግማሽ ይቀንሳል ብለዋል፡፡ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በመደበኛ፣ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ የሚያስተምር የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው፡፡
©Walta
የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የሕግ መጽሐፍ (Book Review) ዳሰሳ መድረክ አከናወን
************************************************************
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዛሬ መስከረም 30/2013 ዓ.ም በዶ/ር መሓሪ ረዳኢ ተዘጋጅቶ በ2012 ዓ.ም የታተመውን የፌዴራል ቤተሰብ ሕግ ይዘቱ እና አተገባበሩ የሚለው መጽሐፍ ላይ የዳሰሳ ፕሮግራም አካሄዳል፡፡
በዚህ ፕሮግራም ላይ የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ በማርቀቅ፣ የተለያዩ መጽሐፍትን በማዘጋጀት እና ደሰሳ የተካሄደበትን መጽሐፍ ያሰተሙት ዶ/ር መሐሪ ረዳኢ መድረኩ ላይ በመገኘት የመጽሐፉን ይዘት አብራርተዋል፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ የፍርድ ቤት አመራሮች፣ የየምድብ ችሎቶቹ አስተባባሪ ዳኞች፣ የቤተሰብ ችሎት ዳኞች የተገኙ ሲሆን በቀረበው ማብራሪያ ላይ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች አቅርበው ዶ/ር መሓሪ ረዳኢም የራሳቸውን እይታ አጋርተዋል፡፡
በዚሁ መድረክ ላይ የቤተሰብ ዳኞች ቡድን ተወካይ የሆኑት ክቡር ዳኛ ተክለሃይማኖት ዳኜ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ችሎት አሰራሮች፣ መልካም ተሞክሮዎች እና ክፍተቶች የሚል ተግባራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገ ሰነድ አቅርበው ውይይት ተካሄዶበታል፡፡
በፕሮግራሙ መዝጊያ ላይ ንግግር ያካሄዱት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፋአድ ኪያር ፍርድ ቤቱ በየህግ ዘርፉ የሚካሄዱ ጥናቶች እና የህትመት ውጤቶች ላይ ዳኞች እንዲወያዩ ማድረግ የፍርድ ቤት ባህል እንደሚገባ በማንሳት በቀጣይም የተለያዩ የዳኞች ቡድን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረኮች የሚዘጋጁ መሆኑን አውስተዋል፡፡
************************************************************
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዛሬ መስከረም 30/2013 ዓ.ም በዶ/ር መሓሪ ረዳኢ ተዘጋጅቶ በ2012 ዓ.ም የታተመውን የፌዴራል ቤተሰብ ሕግ ይዘቱ እና አተገባበሩ የሚለው መጽሐፍ ላይ የዳሰሳ ፕሮግራም አካሄዳል፡፡
በዚህ ፕሮግራም ላይ የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ በማርቀቅ፣ የተለያዩ መጽሐፍትን በማዘጋጀት እና ደሰሳ የተካሄደበትን መጽሐፍ ያሰተሙት ዶ/ር መሐሪ ረዳኢ መድረኩ ላይ በመገኘት የመጽሐፉን ይዘት አብራርተዋል፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ የፍርድ ቤት አመራሮች፣ የየምድብ ችሎቶቹ አስተባባሪ ዳኞች፣ የቤተሰብ ችሎት ዳኞች የተገኙ ሲሆን በቀረበው ማብራሪያ ላይ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች አቅርበው ዶ/ር መሓሪ ረዳኢም የራሳቸውን እይታ አጋርተዋል፡፡
በዚሁ መድረክ ላይ የቤተሰብ ዳኞች ቡድን ተወካይ የሆኑት ክቡር ዳኛ ተክለሃይማኖት ዳኜ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ችሎት አሰራሮች፣ መልካም ተሞክሮዎች እና ክፍተቶች የሚል ተግባራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገ ሰነድ አቅርበው ውይይት ተካሄዶበታል፡፡
በፕሮግራሙ መዝጊያ ላይ ንግግር ያካሄዱት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ፋአድ ኪያር ፍርድ ቤቱ በየህግ ዘርፉ የሚካሄዱ ጥናቶች እና የህትመት ውጤቶች ላይ ዳኞች እንዲወያዩ ማድረግ የፍርድ ቤት ባህል እንደሚገባ በማንሳት በቀጣይም የተለያዩ የዳኞች ቡድን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረኮች የሚዘጋጁ መሆኑን አውስተዋል፡፡
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
የወንጀል ክስ በባህላዊ ሥርዓት ውሳኔ የሚያገኝበትን አማራጭ የያዘ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ ለፓርላማ ቀረበ
11 October 2020
ዮሐንስ አንበርብር
የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች አዲስ አበባ በሚገኙ የክልሉ ተቋማት ላይ የዳኝነት ሥልጣን ይሰጣቸዋል
በሁለት ዓመት ውስጥ ያልተፈጸመ የሞት ፍርድ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት ይለወጣል
ማንኛውም በምርመራ፣ በክስ ወይም በፍርድ ሒደት ላይ የሚገኝ የወንጀል ጉዳይ በባህላዊ ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ ወይም መፍትሔ እንዲሰጥበት የሚያስችል የፍትሕ አማራጭን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።
ረቂቅ ሕጉ ለስድስት አሥርት ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ የሚተካና የማስረጃ ሕግ ሥርዓትንም እንደ አዲስ የሚያበጅ ነው።
‹‹የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ረቂቅ አዋጅ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ሐሙስ መስከረም 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ነው።
ረቂቁ ማንኛውም የወንጀል ጉዳይ በባህላዊ ሥርዓት የሚታይበትን አማራጭ የፍትሕ ሥርዓት ቢያስቀምጥም፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰትን፣ በሰው ልጅ ክብርና በአገር ደኅንነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ግን ባህላዊ ሥርዓት ተፈጻሚ እንደማይሆን ያመለክታል።
በባህላዊ ሥርዓት የሚታይ የወንጀል ጉዳይ በዓቃቤ ሕግ አነሳሽነት ወይም በግል ተበዳይ ወይም በባህላዊ ሥርዓት ሥልጣን ባለው ሰው፣ እንዲሁም አግባብነት ባለው የመንግሥት አካል፣ ወይም ጉዳዩን በሚያየው ፍርድ ቤት ጠያቂነት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ፈጸመ የተባለው የወንጀል ድርጊት በባህላዊ መንገድ እንዲታይ ሊቀርብ እንደሚችል የረቂቁ ድንጋጌ ያመለክታል።
ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሽ ፈጽሟቸዋል የተባሉ ተያያዥ ወይም ተደራራቢ ወንጀሎች ከፊሎቹ በባህላዊ መንገድ፣ ቀሪዎቹ በመደበኛው ሥርዓት ሊታዩ የሚችሉ በሚሆኑበት ጊዜ ሁሉም ወንጀሎች በመደበኛው ሥርዓት እንዲታዩ እንደሚደረግ ረቂቁ ይደነግጋል።
በባህላዊ ሥርዓት እንዲታይ የተወሰነው ጉደይ ሳይታይ ከቀረ ወይም መፍትሔው በሙሉ ወይም በከፊል ሳይፈጸም ከቀረና ሊፈጸም የሚችልበት ሁኔታ የለም ብሎ ዓቃቤ ሕግ በበቂ ሁኔታ ካመነ፣ ጉዳዩ በመደበኛው ሥርዓት እንዲታይ ሊወሰን እንደሚችልም ያመለክታል።
ከላይ በተጠቀሰው መንገድ ከተወሰነም ፍርድ ቤት የዘጋውን መዝገብ፣ በዓቃቤ ሕግ ጠያቂነት ዳግም እንዲከፈትና መደበኛው የፍርድ ሥርዓት እንዲቀጥል እንደሚያደርግ በረቂቅ ሕጉ ድንጋጌ ተመልክቷል።
በቅድመ ሁኔታነትም ዓቃቤ ሕግ ጉዳዩ በባህላዊ ሥርዓት መፍትሔ እንዲያገኝ ሲወስን፣ የተጠርጣሪውን ወይም የተከሳሹን ፈቃደኝነትና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚያስችል ማስረጃ መኖሩን ማረጋገጥ እንደሚገባው፣ ዓቃቤ ሕግ ወይም ፍርድ ቤት እንደነገሩ ሁኔታ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ተደጋጋሚ ወንጀለኛ ሆኖ ካገኙት ጉዳዩ በባህላዊ ሥርዓት እንዳይታይ ሊወስኑ እንደሚችሉ ረቂቁ ይደነግጋል።
በባህላዊ የፍትሕ አማራጭ ሥርዓት ውስጥ ክልከላ የተጣለባቸው ተግባራትም በረቂቁ ተካተዋል። በዚህም መሠረት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በፈጸመው አንድ የወንጀል ጉዳይ ላይ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ባህላዊ ሥርዓቶችን ተፈጻሚ ማድረግ፣ ወይም ተከሳሹ ያልተቀበለውን ባህላዊ ሥርዓት ተፈጻሚ ማድረግ፣ ወይም ባህላዊ ሥርዓቱን ከሌላ መፍትሔ ጋር መቀላቀል የተከለከለ መሆኑን ረቂቁ ያመለክታል።
ረቂቅ ሕጉ አጠቃላይ የአገሪቱን ፍርድ ቤቶች የዳኝነት የሥልጣን ወሰን፣ ከነባራዊው የፌዴራል ሥርዓት ጋር የተጣጣመ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ይዟል።
በዚህም መሠረት የክልል ፍርድ ቤቶች የወንጀል ክስን በተመለከተ የሚኖራቸው የዳኝነነት ሥልጣን በክልል መንግሥት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ላይ፣ የወንጀሉ አፈጻጸም ከአንድ የአስተዳደር ክልል በላይ ያልወጣ ወይም ያልተፈጸመ ከሆነ፣ እንዲሁም አንድ ክልል ከሚያስተዳድረው የአስተዳደር ክልል በላይ በሆኑ ቀላል የወንጀል ጉዳይ ላይና ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ባልተሰጡ ጉዳዮች ላይ የመዳኘት ሥልጣን እንደሚኖራቸው የረቂቁ ድንጋጌዎች ያለመለክታሉ።
ከላይ የተቀመጡት እንዳሉ ሆነው፣ የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በተለየ ሁኔታ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ተቋማት ውስጥ በተቋማት፣ በንብረቶች፣ በገንዘብና በሰነዶች ላይ በሚፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ላይ የመዳኘት ሥልጣን እንደሚኖራቸው ይደነግጋል።
በሌላ በኩል ረቂቅ አዋጁ ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ ላይ የሚሰጡት የቅጣት ውሳኔን አፈጻጸምን የተመለከቱ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ድንጋጌዎችን አካቷል። ከእነዚህም መካከል አንዱ ፍርድ ቤቶች የሚወስኑት የሞት ቅጣት በቀጥታ ሊፈጸም እንደማይችል የረቂቁ ድንጋጌዎች ይመለክታሉ።
በዚህም መሠረት ማንኛውም የሞት ቅጣት ውሳኔ ይግባኝ ቢቀርብበትም ባይቀርብበትም፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚሰየሙ አምስት ዳኞች የቅጣት ውሳኔው ዳግም እንደሚታይ ተደንግጓል።
ለዚህም ሲባል ማንኛውም ፍርድ ቤት የሞት ቅጣት ሲወስን ውሳኔውንና የመዝገቡን ግልባጭ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት የማስተላለፍ ግዴታ የተጣለበት ሲሆን፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱም አምስት ዳኞች በመሰየም የቀረበለትን የሞት ቅጣት ውሳኔ በመመርመር ተገቢነቱን አረጋግጦ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ረቂቁ ያመለክታል።
ይህንንም ተከትሎ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሚያሳውቅ እንደሚሆን፣ የሞት ቅጣቱን ተፈጻሚ ለማድረግም ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሞት ቅጣቱ ላይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን፣ በይቅርታ ወይም በምሕረት ያልተሻረ ወይም ያልተለወጠ መሆኑን አረጋገጦ ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር በማቅረብ ሲያፀድቅ እንደሚሆን ረቂቁ ይደነግጋል።
በተጨማሪም የሞት ፍርድ በማንኛውም ምክንያት ሳይፈጸም ከሁለት ዓመት በላይ የቆየ እንደሆነ፣ ወደ ዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንደሚቀየር ረቂቁ ይደነግጋል።
ከላይ በተቀመጡት ድንጋጌዎች ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሙያዎች፣ መንግሥት የሞት ቅጣትን በሕግ ለማስቀረት ባይፈልግም የተቀመጡት ድንጋጌዎች በአመዛኙ የሞት ቅጣት ተፈጻሚነትን ሊያስቀሩ እንደሚችሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በማከልም የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው ቅጣቱ ያልተፈጸመባቸው ከአገር ውጭ የሚገኙ ፍርደኞች ወደ አገር ተመልሰው የእስር ቅጣት እንዲፈጸምባቸው ፈቃደኛ ከሆኑ ድንጋጌው የሞት ቅጣቱን ተፈጻሚነት ሊያስቀርላቸው እንደሚችል ገልጸዋል።
የእስራት ቅጣቱን መቀበል ከጀመሩ በኋላ ደግሞ በምሕረት ወይም በይቅርታ አማራጮች ቅጣቱ ቀሪ ሊሆንላቸው እንደሚችል አስረድተዋል። የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው በእስር ላይ ወይም በአገር ውስጥ የማይገኙ የደርግ ባለሥልጣናት ይህ ረቂቅ አዋጅ ከፀደቀ በኋላ ተጠቃሚ ለመሆን የሚችሉት፣ እጃቸውን ሰጥተው የዕድሜ ልክ የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከተጀመረ በኋላ ሊሆን እንደሚችል አክለዋል።
በረቂቅ ሕጉ ከተካተቱ ቅጣትን የተመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች መካከል፣ በፍርድ ቤት የእስር ቅጣት የተወሰነበት ጥፋተኛ የቅጣቱ ተፈጻሚነት ለተወሰነ ጊዜ እንዲራዘምለት ለማድረግ የሚችልባቸው ሥነ ሥርዓቶች ተጠቃሽ ናቸው።
በዚህም መሠረት በፍርድ ቤት የእስራት ቅጣት የተወሰነበት ፍርደኛ በጠና በመታመሙ የተነሳ በማረሚያ ቤት ቅጣቱን ለመፈጸም የማይችል መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ፣ ፍርድ ቤቱ ከሕመሙ እስኪድን አስፈላጊ ነው ብሎ ሲወስን ለተወሰነው ጊዜ ያህል ቅጣቱ ሊተላለፍለት ይችላል።https://www.ethiopianreporter.com/article/20099
11 October 2020
ዮሐንስ አንበርብር
የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች አዲስ አበባ በሚገኙ የክልሉ ተቋማት ላይ የዳኝነት ሥልጣን ይሰጣቸዋል
በሁለት ዓመት ውስጥ ያልተፈጸመ የሞት ፍርድ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት ይለወጣል
ማንኛውም በምርመራ፣ በክስ ወይም በፍርድ ሒደት ላይ የሚገኝ የወንጀል ጉዳይ በባህላዊ ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ ወይም መፍትሔ እንዲሰጥበት የሚያስችል የፍትሕ አማራጭን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።
ረቂቅ ሕጉ ለስድስት አሥርት ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ የሚተካና የማስረጃ ሕግ ሥርዓትንም እንደ አዲስ የሚያበጅ ነው።
‹‹የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ረቂቅ አዋጅ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ሐሙስ መስከረም 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ነው።
ረቂቁ ማንኛውም የወንጀል ጉዳይ በባህላዊ ሥርዓት የሚታይበትን አማራጭ የፍትሕ ሥርዓት ቢያስቀምጥም፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰትን፣ በሰው ልጅ ክብርና በአገር ደኅንነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ግን ባህላዊ ሥርዓት ተፈጻሚ እንደማይሆን ያመለክታል።
በባህላዊ ሥርዓት የሚታይ የወንጀል ጉዳይ በዓቃቤ ሕግ አነሳሽነት ወይም በግል ተበዳይ ወይም በባህላዊ ሥርዓት ሥልጣን ባለው ሰው፣ እንዲሁም አግባብነት ባለው የመንግሥት አካል፣ ወይም ጉዳዩን በሚያየው ፍርድ ቤት ጠያቂነት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ፈጸመ የተባለው የወንጀል ድርጊት በባህላዊ መንገድ እንዲታይ ሊቀርብ እንደሚችል የረቂቁ ድንጋጌ ያመለክታል።
ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሽ ፈጽሟቸዋል የተባሉ ተያያዥ ወይም ተደራራቢ ወንጀሎች ከፊሎቹ በባህላዊ መንገድ፣ ቀሪዎቹ በመደበኛው ሥርዓት ሊታዩ የሚችሉ በሚሆኑበት ጊዜ ሁሉም ወንጀሎች በመደበኛው ሥርዓት እንዲታዩ እንደሚደረግ ረቂቁ ይደነግጋል።
በባህላዊ ሥርዓት እንዲታይ የተወሰነው ጉደይ ሳይታይ ከቀረ ወይም መፍትሔው በሙሉ ወይም በከፊል ሳይፈጸም ከቀረና ሊፈጸም የሚችልበት ሁኔታ የለም ብሎ ዓቃቤ ሕግ በበቂ ሁኔታ ካመነ፣ ጉዳዩ በመደበኛው ሥርዓት እንዲታይ ሊወሰን እንደሚችልም ያመለክታል።
ከላይ በተጠቀሰው መንገድ ከተወሰነም ፍርድ ቤት የዘጋውን መዝገብ፣ በዓቃቤ ሕግ ጠያቂነት ዳግም እንዲከፈትና መደበኛው የፍርድ ሥርዓት እንዲቀጥል እንደሚያደርግ በረቂቅ ሕጉ ድንጋጌ ተመልክቷል።
በቅድመ ሁኔታነትም ዓቃቤ ሕግ ጉዳዩ በባህላዊ ሥርዓት መፍትሔ እንዲያገኝ ሲወስን፣ የተጠርጣሪውን ወይም የተከሳሹን ፈቃደኝነትና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚያስችል ማስረጃ መኖሩን ማረጋገጥ እንደሚገባው፣ ዓቃቤ ሕግ ወይም ፍርድ ቤት እንደነገሩ ሁኔታ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ተደጋጋሚ ወንጀለኛ ሆኖ ካገኙት ጉዳዩ በባህላዊ ሥርዓት እንዳይታይ ሊወስኑ እንደሚችሉ ረቂቁ ይደነግጋል።
በባህላዊ የፍትሕ አማራጭ ሥርዓት ውስጥ ክልከላ የተጣለባቸው ተግባራትም በረቂቁ ተካተዋል። በዚህም መሠረት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በፈጸመው አንድ የወንጀል ጉዳይ ላይ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ባህላዊ ሥርዓቶችን ተፈጻሚ ማድረግ፣ ወይም ተከሳሹ ያልተቀበለውን ባህላዊ ሥርዓት ተፈጻሚ ማድረግ፣ ወይም ባህላዊ ሥርዓቱን ከሌላ መፍትሔ ጋር መቀላቀል የተከለከለ መሆኑን ረቂቁ ያመለክታል።
ረቂቅ ሕጉ አጠቃላይ የአገሪቱን ፍርድ ቤቶች የዳኝነት የሥልጣን ወሰን፣ ከነባራዊው የፌዴራል ሥርዓት ጋር የተጣጣመ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝርዝር ድንጋጌዎችን ይዟል።
በዚህም መሠረት የክልል ፍርድ ቤቶች የወንጀል ክስን በተመለከተ የሚኖራቸው የዳኝነነት ሥልጣን በክልል መንግሥት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ላይ፣ የወንጀሉ አፈጻጸም ከአንድ የአስተዳደር ክልል በላይ ያልወጣ ወይም ያልተፈጸመ ከሆነ፣ እንዲሁም አንድ ክልል ከሚያስተዳድረው የአስተዳደር ክልል በላይ በሆኑ ቀላል የወንጀል ጉዳይ ላይና ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ባልተሰጡ ጉዳዮች ላይ የመዳኘት ሥልጣን እንደሚኖራቸው የረቂቁ ድንጋጌዎች ያለመለክታሉ።
ከላይ የተቀመጡት እንዳሉ ሆነው፣ የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በተለየ ሁኔታ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ተቋማት ውስጥ በተቋማት፣ በንብረቶች፣ በገንዘብና በሰነዶች ላይ በሚፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ላይ የመዳኘት ሥልጣን እንደሚኖራቸው ይደነግጋል።
በሌላ በኩል ረቂቅ አዋጁ ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ ላይ የሚሰጡት የቅጣት ውሳኔን አፈጻጸምን የተመለከቱ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ድንጋጌዎችን አካቷል። ከእነዚህም መካከል አንዱ ፍርድ ቤቶች የሚወስኑት የሞት ቅጣት በቀጥታ ሊፈጸም እንደማይችል የረቂቁ ድንጋጌዎች ይመለክታሉ።
በዚህም መሠረት ማንኛውም የሞት ቅጣት ውሳኔ ይግባኝ ቢቀርብበትም ባይቀርብበትም፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚሰየሙ አምስት ዳኞች የቅጣት ውሳኔው ዳግም እንደሚታይ ተደንግጓል።
ለዚህም ሲባል ማንኛውም ፍርድ ቤት የሞት ቅጣት ሲወስን ውሳኔውንና የመዝገቡን ግልባጭ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት የማስተላለፍ ግዴታ የተጣለበት ሲሆን፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱም አምስት ዳኞች በመሰየም የቀረበለትን የሞት ቅጣት ውሳኔ በመመርመር ተገቢነቱን አረጋግጦ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ረቂቁ ያመለክታል።
ይህንንም ተከትሎ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሚያሳውቅ እንደሚሆን፣ የሞት ቅጣቱን ተፈጻሚ ለማድረግም ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሞት ቅጣቱ ላይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን፣ በይቅርታ ወይም በምሕረት ያልተሻረ ወይም ያልተለወጠ መሆኑን አረጋገጦ ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር በማቅረብ ሲያፀድቅ እንደሚሆን ረቂቁ ይደነግጋል።
በተጨማሪም የሞት ፍርድ በማንኛውም ምክንያት ሳይፈጸም ከሁለት ዓመት በላይ የቆየ እንደሆነ፣ ወደ ዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንደሚቀየር ረቂቁ ይደነግጋል።
ከላይ በተቀመጡት ድንጋጌዎች ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሙያዎች፣ መንግሥት የሞት ቅጣትን በሕግ ለማስቀረት ባይፈልግም የተቀመጡት ድንጋጌዎች በአመዛኙ የሞት ቅጣት ተፈጻሚነትን ሊያስቀሩ እንደሚችሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በማከልም የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው ቅጣቱ ያልተፈጸመባቸው ከአገር ውጭ የሚገኙ ፍርደኞች ወደ አገር ተመልሰው የእስር ቅጣት እንዲፈጸምባቸው ፈቃደኛ ከሆኑ ድንጋጌው የሞት ቅጣቱን ተፈጻሚነት ሊያስቀርላቸው እንደሚችል ገልጸዋል።
የእስራት ቅጣቱን መቀበል ከጀመሩ በኋላ ደግሞ በምሕረት ወይም በይቅርታ አማራጮች ቅጣቱ ቀሪ ሊሆንላቸው እንደሚችል አስረድተዋል። የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው በእስር ላይ ወይም በአገር ውስጥ የማይገኙ የደርግ ባለሥልጣናት ይህ ረቂቅ አዋጅ ከፀደቀ በኋላ ተጠቃሚ ለመሆን የሚችሉት፣ እጃቸውን ሰጥተው የዕድሜ ልክ የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከተጀመረ በኋላ ሊሆን እንደሚችል አክለዋል።
በረቂቅ ሕጉ ከተካተቱ ቅጣትን የተመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች መካከል፣ በፍርድ ቤት የእስር ቅጣት የተወሰነበት ጥፋተኛ የቅጣቱ ተፈጻሚነት ለተወሰነ ጊዜ እንዲራዘምለት ለማድረግ የሚችልባቸው ሥነ ሥርዓቶች ተጠቃሽ ናቸው።
በዚህም መሠረት በፍርድ ቤት የእስራት ቅጣት የተወሰነበት ፍርደኛ በጠና በመታመሙ የተነሳ በማረሚያ ቤት ቅጣቱን ለመፈጸም የማይችል መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ፣ ፍርድ ቤቱ ከሕመሙ እስኪድን አስፈላጊ ነው ብሎ ሲወስን ለተወሰነው ጊዜ ያህል ቅጣቱ ሊተላለፍለት ይችላል።https://www.ethiopianreporter.com/article/20099
ሪፖርተር
የወንጀል ክስ በባህላዊ ሥርዓት ውሳኔ የሚያገኝበትን አማራጭ የያዘ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ ለፓርላማ ቀረበ
ማንኛውም በምርመራ፣ በክስ ወይም በፍርድ ሒደት ላይ የሚገኝ የወንጀል ጉዳይ በባህላዊ ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ ወይም መፍትሔ እንዲሰጥበት የሚያስችል የፍትሕ አማራጭን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
a_handbook_on_the_criminal_code.docx
522.4 KB
A Handbook on the Criminal Code of
Ethiopia
Dejene Girma Janka
(LL.B (Addis Ababa University, Ethiopia), LL.M (University of
Pretoria, South Africa), PhD (University of Alabama, USA))
Assistant Professor, School of Law, Jimma University
Visiting Professor, Law Schools of Bahir Dar and Gonder Universities
Ethiopia
Dejene Girma Janka
(LL.B (Addis Ababa University, Ethiopia), LL.M (University of
Pretoria, South Africa), PhD (University of Alabama, USA))
Assistant Professor, School of Law, Jimma University
Visiting Professor, Law Schools of Bahir Dar and Gonder Universities
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
Philippe Graven An Introduction to Ethiopian Penal Law.docx
1.2 MB
Philippe Graven
AN INTRODUCTION TO ETHIOPIAN PENAL LAW
(Arts. 1-84 Penal Code)
AN INTRODUCTION TO ETHIOPIAN PENAL LAW
(Arts. 1-84 Penal Code)
የገበሬው ህልውና የእኔም ነው‼️‼️
በስንቱ እንታመም‼️‼️‼️
አርሶ፤ ዘርቶ እና አርሞ ዛሬ ነገ እያለ በተስፋ ሲጠባበቀው የነበረው የእለት ጉርሱን የተነጠቀው ያገሬ ገበሬ ልፋቱ ሁሉ ከንቱ ሲሆን ያማል‼️‼️‼️
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ እንሁን‼️‼️
Be Voice For The Voiceless
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ ይሁኑ!!!
@lawsocieties
በስንቱ እንታመም‼️‼️‼️
አርሶ፤ ዘርቶ እና አርሞ ዛሬ ነገ እያለ በተስፋ ሲጠባበቀው የነበረው የእለት ጉርሱን የተነጠቀው ያገሬ ገበሬ ልፋቱ ሁሉ ከንቱ ሲሆን ያማል‼️‼️‼️
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ እንሁን‼️‼️
Be Voice For The Voiceless
ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ ይሁኑ!!!
@lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
Malcolm_N_Shaw_International_Law_Cambridge_University_Press_2008.pdf
7.8 MB
INTERNATIONAL LAW
Sixth edition
Malcolm Shaw’s engaging and authoritative International Law has become
the definitive textbook for instructors and students alike, in this increasingly popular field of academic study.
Sixth edition
Malcolm Shaw’s engaging and authoritative International Law has become
the definitive textbook for instructors and students alike, in this increasingly popular field of academic study.
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
CASSATION OVER CASSATION.pdf
353.6 KB
የሰበር ሰበርና ተግዳሮቶቹ በIትዮጵያ
መሓሪ ረዳይ~
መሓሪ ረዳይ~