Forwarded from abyssinialaw.com
የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ መቁረጥ እና ሕጋዊነቱ
በ፡-አቤል ዘውዱ
ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆነው ገበታ ለሃገር መርሃግብር የመንግሥት ሠራተኞች የወር ደሞዛቸውን ለገሱ የምትል ዜና በተደጋጋሚ በመስማቴ እና እውነት በዚህ የኑሮ ውድነት እነዚህ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዛቸውን የሚለግሱት ጎርጎራ፣ ወንጪ አሊያም ኮይሻ ላይ ሆቴል መሰራቱ ከጊዚያዊ ችግሮቻችን ይበልጣል ብለው አምነው ወይስ በአለቆቻቸው ተፅዕኖ ሥር በመሆናቸው ተገድደው የሚለው ጥያቄ በተደጋጋሚ ውስጤ ሲመላለስ በመቆየቱ ነው፡፡
መልካም ንባብ
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1954-the-legality-of-cutting-civil-servant-salary
በ፡-አቤል ዘውዱ
ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆነው ገበታ ለሃገር መርሃግብር የመንግሥት ሠራተኞች የወር ደሞዛቸውን ለገሱ የምትል ዜና በተደጋጋሚ በመስማቴ እና እውነት በዚህ የኑሮ ውድነት እነዚህ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዛቸውን የሚለግሱት ጎርጎራ፣ ወንጪ አሊያም ኮይሻ ላይ ሆቴል መሰራቱ ከጊዚያዊ ችግሮቻችን ይበልጣል ብለው አምነው ወይስ በአለቆቻቸው ተፅዕኖ ሥር በመሆናቸው ተገድደው የሚለው ጥያቄ በተደጋጋሚ ውስጤ ሲመላለስ በመቆየቱ ነው፡፡
መልካም ንባብ
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1954-the-legality-of-cutting-civil-servant-salary
ALE ዎች እንዴት ከረማችሁ ከሁሉም በማሰቀደም እንኳን ለ2013 የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡
የዚህ ቻናል አባል ከሆንኩበት ቅፅበት አንስቶ አያሌ ሕግ ሕግ የሚሸቱ ሰነዶችን፣ መረጃዎችን፣ እና ለህጉ ማህበረሰብ እሚጠቅሙ የተለያዩ ሀሳቦችን ስታካፍሉንና ስታሳትፉን ቆይታችዋል፤ በእውነቱ በርቱ ማለትን ፈልጋለው፡፡
በዚህ ላይ ማለት እምፈልገው የተለያዩ የህግ ሙህራን፣ የሕግ ትምህርት ቤቶች አመራሮች እንዲሁም ተማሪዎች እንደመኖራቸው መጠን በቀጣዩ አመት ሁሉም በሃላፊነት ቀለል ባለ አቀራረብ እውቀቱን ማካፈል ቢችልና በሳል የሆኑ ህግ ነክ ጉዳዮችን ማብላላት እሚቻለበት መደረክ አልያም መማማሪያ አይነት ነገር ማድረግ ቢቻል እና በዚህም ሁሉም መሳተፍ ቢችል በሃላፊነት ስሜት!!
ሌላኛው የተለያዩ ጥናቶችን፣ አርቲክሎችን፣ መፃህፍትን እና የህግ ሰነዶችን ማቅርብ ቢቻል በብዛትና ጥራት፡፡
የመጨረሻው ወቅታዊ የሆኑ ህግ ነክ መረጃዎችን እጅግ በፈጠነ መልኩ ማጋራት እምችሉበት ከበፊቱ በተሻለ ማቅርብ ብትሞክሩ፡፡
አመሰግናለሁ መልካም አዲስ ዓመት!!
(AN, ADAMA ETHIOPIA )
የዚህ ቻናል አባል ከሆንኩበት ቅፅበት አንስቶ አያሌ ሕግ ሕግ የሚሸቱ ሰነዶችን፣ መረጃዎችን፣ እና ለህጉ ማህበረሰብ እሚጠቅሙ የተለያዩ ሀሳቦችን ስታካፍሉንና ስታሳትፉን ቆይታችዋል፤ በእውነቱ በርቱ ማለትን ፈልጋለው፡፡
በዚህ ላይ ማለት እምፈልገው የተለያዩ የህግ ሙህራን፣ የሕግ ትምህርት ቤቶች አመራሮች እንዲሁም ተማሪዎች እንደመኖራቸው መጠን በቀጣዩ አመት ሁሉም በሃላፊነት ቀለል ባለ አቀራረብ እውቀቱን ማካፈል ቢችልና በሳል የሆኑ ህግ ነክ ጉዳዮችን ማብላላት እሚቻለበት መደረክ አልያም መማማሪያ አይነት ነገር ማድረግ ቢቻል እና በዚህም ሁሉም መሳተፍ ቢችል በሃላፊነት ስሜት!!
ሌላኛው የተለያዩ ጥናቶችን፣ አርቲክሎችን፣ መፃህፍትን እና የህግ ሰነዶችን ማቅርብ ቢቻል በብዛትና ጥራት፡፡
የመጨረሻው ወቅታዊ የሆኑ ህግ ነክ መረጃዎችን እጅግ በፈጠነ መልኩ ማጋራት እምችሉበት ከበፊቱ በተሻለ ማቅርብ ብትሞክሩ፡፡
አመሰግናለሁ መልካም አዲስ ዓመት!!
(AN, ADAMA ETHIOPIA )
አለሕግAleHig ️
ALE ዎች እንዴት ከረማችሁ ከሁሉም በማሰቀደም እንኳን ለ2013 የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ የዚህ ቻናል አባል ከሆንኩበት ቅፅበት አንስቶ አያሌ ሕግ ሕግ የሚሸቱ ሰነዶችን፣ መረጃዎችን፣ እና ለህጉ ማህበረሰብ እሚጠቅሙ የተለያዩ ሀሳቦችን ስታካፍሉንና ስታሳትፉን ቆይታችዋል፤ በእውነቱ በርቱ ማለትን ፈልጋለው፡፡ በዚህ ላይ ማለት እምፈልገው የተለያዩ የህግ ሙህራን፣ የሕግ ትምህርት ቤቶች…
AN ከአዳማ ለሰጡን ገንቢ አስተያየት ከልብ እናመሰግናለን🙏🏻🙏🏻🙏🏻፡፡ በሰጡን አስተያየት መሰረት በደንብ መክረንበት ለተሻለ አገልግሎት እንተጋለን፡፡አብሮነትዎ አይለየን፡፡ መልካም አዲስ ዓመት!!!
ይደግ እባላለሁ 5ኛ አመት የህግ ተማሪ ነኝ፡፡
በጣም ጥሩ እየተንቀሳቀሳቹ ነው፡፡ በርቱ፡፡
መረጃወችን በትኩስ በትኩሱ ተከታትላቹ ብታቀርቡልን፡ አንዳንድ መነበብ አለባቸው ምትሏቸውን ከአማርኛም ሆነ ከእንግሊዝኛ ስራወች(articles,books,journals, decisions) ብታካፍሉን እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ የህግ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮችን ለክርክር እና ውይይት ብታቀርቡ እላለሁ፡፡
አመሰግናለሁ፡ እግዚአብሔር ይባርካቹህ
በጣም ጥሩ እየተንቀሳቀሳቹ ነው፡፡ በርቱ፡፡
መረጃወችን በትኩስ በትኩሱ ተከታትላቹ ብታቀርቡልን፡ አንዳንድ መነበብ አለባቸው ምትሏቸውን ከአማርኛም ሆነ ከእንግሊዝኛ ስራወች(articles,books,journals, decisions) ብታካፍሉን እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ የህግ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮችን ለክርክር እና ውይይት ብታቀርቡ እላለሁ፡፡
አመሰግናለሁ፡ እግዚአብሔር ይባርካቹህ
አለሕግAleHig ️
ይደግ እባላለሁ 5ኛ አመት የህግ ተማሪ ነኝ፡፡ በጣም ጥሩ እየተንቀሳቀሳቹ ነው፡፡ በርቱ፡፡ መረጃወችን በትኩስ በትኩሱ ተከታትላቹ ብታቀርቡልን፡ አንዳንድ መነበብ አለባቸው ምትሏቸውን ከአማርኛም ሆነ ከእንግሊዝኛ ስራወች(articles,books,journals, decisions) ብታካፍሉን እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ የህግ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮችን ለክርክር እና ውይይት ብታቀርቡ እላለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡ እግዚአብሔር…
ስለገንቢ አስተያየትዎ ከልብ እናመሰግናለን ወንድም ይደግ🙏🏻🙏🏻🙏🏻፡፡ በሰጡን አስተያየት መሰረት በደንብ መክረንበት የተሸለ አገልግሎት ለመስጠት እንተጋለን፡፡ አብሮነትዎ አይለየን፡፡ መልካም አዲስ ዓመት፡፡
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የ2012 ዓ.ም የዳኝነት የስራ ዓመት መገባደድ እና የ2013 አዲስ ዓመት መባቻን አስመልክቶ ለዳኞች የምስጋና መግለጫ ልከዋል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ክቡራንና ክቡራት ዳኞች
ባሳለፍነው የዳኝነት ዘመን በፍርድ ቤቶች ለተስተዋለው የአገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ያሳያነው የዳኝነት ኃላፊነት ስሜት፤ የሙያ ስነምግባርና ክብር የሚመሰገን ነው፡፡ ለተገኘው ውጤትም በፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራር አካላት በኩል ለተፈጠረው የጋራ ራዕይ፣ ግልጽነት፣ የመተማመን መንፈስ እና የስራ ትጋር ያለኝን አድናቆት እገልጻለሁ!!
የዳኝነት ዘርፉን በተሟላ ቅርጽና ይዘት የማሻሻል አቅም የሚፈጥሩና የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው ሊወሰዱ የሚችሉ የፌዴራሉ መንግስት የዳኝነት አካል ራሱን በሙሉ ነጻነት ማስተዳደር የሚያስችል እና የፍርድ ቤቶችን አደረጃጀትና ስልጣን የሚወስነውን አዋጅ በአዲስ መልክ የሚያሻሽል ረቂቅ አዋጆች ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡ ምክር ቤቱም ላቀረባቸው የማብራሪያ ጥያቄዎች ዝረዝር ማብራሪያ በመስጠት በኮቪድ ምክንያት በሙሉ ዓቅሙ ስራ እንዳይሰራ ከማድረጉ በፊት የመጽደቅ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡
ሌላው በዚህ ዓመት ከተከናወኑት ዓበይት ስራዎች መካከል በዓለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተከሰተውና እስከአሁንም መፍትሄ ባልተገኘለት የኮቪድ 19 ወርሽኝ ምክንያት የዜጎችን የዳኝነት መብት እና በጤና በህይወት የመኖር መብት በአንድ ላይ ለማረጋገጥ ከገባንበት አጣብቂኝ ውስጥ ለመውጣት የሰራነው ስራ አንዱ ነው፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ማሰራጫ ማዕከል እንዳይሆኑ ለማድረግ በተወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ፍ/ቤቶች ከመጋቢት እስከ ሐምሌ አጋማሽ በከፊል ዝግ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ በዚሀም ምክንያት ወደ ፍርድ ቤቶቻችን ሊመጣ የሚችል የመዛግብት ፍሰት የቀነሰ ቢሆንም ዳኞች በቤታችሁና በቢሯችሁ ለምርመራ ለደረሱ መዛግብት እልባት ለመስጠት ጊዜያችሁን በመጠቀማችሁ በፌዴራል ፍ/ቤቶች ደረጃ 140 ሺህ ለሚሆኑ መዛግበት እልባት መስጠት ተችሏል፡፡
በወረርሽኙ ምክንያት ፍ/ቤቶቸ በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ በተደረጉበት ተመሳሳይ ጊዜ አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በማስተናገድ ለ7 ሺህ መዛግብት እልባት ተሰጥቷል፡፡ ይህም በአጣዳፊ ሁኔታ ዳኝነት ለሚሹ ወገኖቻችን ከራሳችሁ ደህንነት ይልቅ የእነርሱን በማስቀደም አወንታዊ ምላሽ ለመስጠት ያገኛችሁትን እድል በአግባቡ የተጠቀማችሁበት ለመሆኑ ያሳያችሁበት ነው ለማለት ያስችላል፡፡
የዳኝነት የስራ ጫና ለመቀነስ ከ150 በላይ የረዳት ዳኞች ቅጥር በማከናወን የዳኞችን የስራ ሸክም ለማቃለልም ተችሏል፡፡ የሬጂስትራር ባለሙያዎቸን በበቂ ቁጥር በመሾምና የሙያ ብቃታቸውን የሚያጎለብት ስልጠና ተሰጥቷል፤ የአሰራር ለውጥ ተደርጓል፡፡ ከተገልጋዮቻችን ያገኘነው ግብረመልስ የሬጂስትራር አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናም መጨመሩን ጠቁሞናል፡፡
የተወደዳችሁ ዳኞች
የዳኝነት አንዱ መገለጫ ባህሪው ግልጽነት ነው፡፡ ዳኝነትን በግልጽ ችሎት ለመስጠት የማያስችሉ፤ ለዳኞችና ለተገልጋይ ምቾት የሌላቸውን ምድብ ችሎቶችን በመለየት የተሻለ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ህንጻዎችን በመከራየት ችግሩን ለመፍታት የተደረገው ጥረትም አበረታች ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ከመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የመናገሻ እና የአራዳ ምድብ ችሎቶች እንዲሁም ከከፍተኛ ፍ/ቤት ጦሃይሎች ምድብ ችሎት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
እንደምትገነዘቡት የዳኝነት ነጻነትን ከማስጠበቅ አንጻር ያስመዘገብንባቸው አኩሪ እና ፈር ቀዳጅ ውጤቶችም አሉ፡፡ የዳኝነት አካሉን የበጀት ነጻነት ለማስጠበቅ በተሰራው ስራ በህገመንግስቱ በተቀመጠው ድንጋጌ መሰረት የፍርድ ቤትን በጀት ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ በማቅረብ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ምኒስቴር ከተቀመጠው የበጀት ጣሪያ በላይ በማስፈቀድ በጀቱን በውጤታማነት ጥቅም ላይ ማዋል ተችሏል፡፡
ከዚህ ጎን ለጎን የዳኞችን ግለሰባዊ ነጻነትና መብት አስከብሮ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታችን ለመፍጠር በተደረጉ ጥረቶች ዳኞች ያለባቸው የስራ ሃላፊነትና ጫና እነዲሁም የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከግንዛቤ ያስገባ የደመወዝ ማስተካከያም መደረጉ ይታወቃል፡፡ በእቅድ ከተያዘለት ጊዜ በላይ የወሰደው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ሕንጻ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ከመንግስትና ከተቋራጩ ድርጅት ጋር በተደረጉ ያልተቋረጠ ክትትልና የአስተዳደር ድጋፍ ስራችን ፍሬ አፍርቶ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ችለናል፡፡ ዳኞች በቤት ኪራይ ሲደርስባቸው ከነበረው እንግልት የሚያወጣቸውና መኖሪያ ብቻ ሳይሆን እንደቢሮም የሚገለገሉባቸው 140 ባለ ሶስት እና 138 ባለ ሁለት መኝታ ክፍል ቤቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል፡፡
ከላይ የጠቀስናቸው አመርቂ ውጤቶች ቢኖሩም አሁንም ያልተሸገርናቸውና ጉዳዮች አሉ፡፡ በጀመርነው አዲስ የዳኝነት ዓመት (2013 ዓ.ም) የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ስርዓታችን እንዱ በልዩ ትኩረት ልንሰራበት የሚገባ ዘርፍ ነው፡፡ በጀምር ላይ ያለውና የመደበኛ ፍርድ ቤቶቻችንን ጫና ለመቀነስ የሚያስችል ፍርድ ቤት መር የአስማሚነት አገልግሎት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት ሁኔታን ማመቻቸት ያስፈልገናል፡፡
የምንሰጠው ዳኝነት ከቅልጥፍና አንጻር መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ሊባል የሚችል ቢሆንም ከምንሰጠው ዳኝነት ጥራት አኳያ ውስንነቶች እንዳሉ በተለያየ መንገድ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የዳኝነት ነጻነት ሚዛን መጠበቂያ የሆነው የዳኝነት ተጠያቂነት ስርዓታችንንም እንደዚሁ የምንፈትሽና በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀን የዲሲፕሊንና ስነምግባር መመሪያ እንዲሁም የአፈጻጸም ምዘና መመሪያን በማጽደቅ ስራ ላይ የምናውል ይሆናል፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ለአራት ወራት በከፊል ዝግ ሆነው በመቆቀታቸው በወቅቱ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች ሳይታዩና መዝገብ ሳይከፈትላቸው በመቆየታቸው በጀመርነው አዲስ አመት የመዝገብ ፍሰቱ መጨመሩ የማይቀር ነው፡፡ ለዚህም በተባበረ መንፈስ ጠንክረን በመስራት በፍርድ ቤቶቻችን እየታየ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል አምና ያገኘነውን የሚያስመሰግን ውጤት ከፍ ባለ ደረጃ እንድንደግመው በጋራ ራዕያችን ላይ በጽናት እንድንቆም በዚሁ አጋጣሚ ልጠይቃችሁ አፈልጋለሁ፡፡
የአዲሱ አመት የመጀመሪያው ወር የእረፍት ጊዜያችሁ አንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በፍርድ ቤቶቻችን የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቻችሁ ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ በፈቃዳችሁ የምትቆዩ መሆናችሁ የሚያስመሰግናችሁ ነው፡፡
ወድ ዳኞች በመጨረሻም
መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!
ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ መንግስቱ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት
ጷጉሜ 3 ቀን 2012 ዓ.ም
ክቡራንና ክቡራት ዳኞች
ባሳለፍነው የዳኝነት ዘመን በፍርድ ቤቶች ለተስተዋለው የአገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ያሳያነው የዳኝነት ኃላፊነት ስሜት፤ የሙያ ስነምግባርና ክብር የሚመሰገን ነው፡፡ ለተገኘው ውጤትም በፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራር አካላት በኩል ለተፈጠረው የጋራ ራዕይ፣ ግልጽነት፣ የመተማመን መንፈስ እና የስራ ትጋር ያለኝን አድናቆት እገልጻለሁ!!
የዳኝነት ዘርፉን በተሟላ ቅርጽና ይዘት የማሻሻል አቅም የሚፈጥሩና የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው ሊወሰዱ የሚችሉ የፌዴራሉ መንግስት የዳኝነት አካል ራሱን በሙሉ ነጻነት ማስተዳደር የሚያስችል እና የፍርድ ቤቶችን አደረጃጀትና ስልጣን የሚወስነውን አዋጅ በአዲስ መልክ የሚያሻሽል ረቂቅ አዋጆች ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡ ምክር ቤቱም ላቀረባቸው የማብራሪያ ጥያቄዎች ዝረዝር ማብራሪያ በመስጠት በኮቪድ ምክንያት በሙሉ ዓቅሙ ስራ እንዳይሰራ ከማድረጉ በፊት የመጽደቅ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡
ሌላው በዚህ ዓመት ከተከናወኑት ዓበይት ስራዎች መካከል በዓለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተከሰተውና እስከአሁንም መፍትሄ ባልተገኘለት የኮቪድ 19 ወርሽኝ ምክንያት የዜጎችን የዳኝነት መብት እና በጤና በህይወት የመኖር መብት በአንድ ላይ ለማረጋገጥ ከገባንበት አጣብቂኝ ውስጥ ለመውጣት የሰራነው ስራ አንዱ ነው፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ማሰራጫ ማዕከል እንዳይሆኑ ለማድረግ በተወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ፍ/ቤቶች ከመጋቢት እስከ ሐምሌ አጋማሽ በከፊል ዝግ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ በዚሀም ምክንያት ወደ ፍርድ ቤቶቻችን ሊመጣ የሚችል የመዛግብት ፍሰት የቀነሰ ቢሆንም ዳኞች በቤታችሁና በቢሯችሁ ለምርመራ ለደረሱ መዛግብት እልባት ለመስጠት ጊዜያችሁን በመጠቀማችሁ በፌዴራል ፍ/ቤቶች ደረጃ 140 ሺህ ለሚሆኑ መዛግበት እልባት መስጠት ተችሏል፡፡
በወረርሽኙ ምክንያት ፍ/ቤቶቸ በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ በተደረጉበት ተመሳሳይ ጊዜ አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በማስተናገድ ለ7 ሺህ መዛግብት እልባት ተሰጥቷል፡፡ ይህም በአጣዳፊ ሁኔታ ዳኝነት ለሚሹ ወገኖቻችን ከራሳችሁ ደህንነት ይልቅ የእነርሱን በማስቀደም አወንታዊ ምላሽ ለመስጠት ያገኛችሁትን እድል በአግባቡ የተጠቀማችሁበት ለመሆኑ ያሳያችሁበት ነው ለማለት ያስችላል፡፡
የዳኝነት የስራ ጫና ለመቀነስ ከ150 በላይ የረዳት ዳኞች ቅጥር በማከናወን የዳኞችን የስራ ሸክም ለማቃለልም ተችሏል፡፡ የሬጂስትራር ባለሙያዎቸን በበቂ ቁጥር በመሾምና የሙያ ብቃታቸውን የሚያጎለብት ስልጠና ተሰጥቷል፤ የአሰራር ለውጥ ተደርጓል፡፡ ከተገልጋዮቻችን ያገኘነው ግብረመልስ የሬጂስትራር አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናም መጨመሩን ጠቁሞናል፡፡
የተወደዳችሁ ዳኞች
የዳኝነት አንዱ መገለጫ ባህሪው ግልጽነት ነው፡፡ ዳኝነትን በግልጽ ችሎት ለመስጠት የማያስችሉ፤ ለዳኞችና ለተገልጋይ ምቾት የሌላቸውን ምድብ ችሎቶችን በመለየት የተሻለ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ህንጻዎችን በመከራየት ችግሩን ለመፍታት የተደረገው ጥረትም አበረታች ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ከመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የመናገሻ እና የአራዳ ምድብ ችሎቶች እንዲሁም ከከፍተኛ ፍ/ቤት ጦሃይሎች ምድብ ችሎት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
እንደምትገነዘቡት የዳኝነት ነጻነትን ከማስጠበቅ አንጻር ያስመዘገብንባቸው አኩሪ እና ፈር ቀዳጅ ውጤቶችም አሉ፡፡ የዳኝነት አካሉን የበጀት ነጻነት ለማስጠበቅ በተሰራው ስራ በህገመንግስቱ በተቀመጠው ድንጋጌ መሰረት የፍርድ ቤትን በጀት ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ በማቅረብ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ምኒስቴር ከተቀመጠው የበጀት ጣሪያ በላይ በማስፈቀድ በጀቱን በውጤታማነት ጥቅም ላይ ማዋል ተችሏል፡፡
ከዚህ ጎን ለጎን የዳኞችን ግለሰባዊ ነጻነትና መብት አስከብሮ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታችን ለመፍጠር በተደረጉ ጥረቶች ዳኞች ያለባቸው የስራ ሃላፊነትና ጫና እነዲሁም የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከግንዛቤ ያስገባ የደመወዝ ማስተካከያም መደረጉ ይታወቃል፡፡ በእቅድ ከተያዘለት ጊዜ በላይ የወሰደው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ሕንጻ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ከመንግስትና ከተቋራጩ ድርጅት ጋር በተደረጉ ያልተቋረጠ ክትትልና የአስተዳደር ድጋፍ ስራችን ፍሬ አፍርቶ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ችለናል፡፡ ዳኞች በቤት ኪራይ ሲደርስባቸው ከነበረው እንግልት የሚያወጣቸውና መኖሪያ ብቻ ሳይሆን እንደቢሮም የሚገለገሉባቸው 140 ባለ ሶስት እና 138 ባለ ሁለት መኝታ ክፍል ቤቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል፡፡
ከላይ የጠቀስናቸው አመርቂ ውጤቶች ቢኖሩም አሁንም ያልተሸገርናቸውና ጉዳዮች አሉ፡፡ በጀመርነው አዲስ የዳኝነት ዓመት (2013 ዓ.ም) የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ስርዓታችን እንዱ በልዩ ትኩረት ልንሰራበት የሚገባ ዘርፍ ነው፡፡ በጀምር ላይ ያለውና የመደበኛ ፍርድ ቤቶቻችንን ጫና ለመቀነስ የሚያስችል ፍርድ ቤት መር የአስማሚነት አገልግሎት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት ሁኔታን ማመቻቸት ያስፈልገናል፡፡
የምንሰጠው ዳኝነት ከቅልጥፍና አንጻር መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ሊባል የሚችል ቢሆንም ከምንሰጠው ዳኝነት ጥራት አኳያ ውስንነቶች እንዳሉ በተለያየ መንገድ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የዳኝነት ነጻነት ሚዛን መጠበቂያ የሆነው የዳኝነት ተጠያቂነት ስርዓታችንንም እንደዚሁ የምንፈትሽና በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀን የዲሲፕሊንና ስነምግባር መመሪያ እንዲሁም የአፈጻጸም ምዘና መመሪያን በማጽደቅ ስራ ላይ የምናውል ይሆናል፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ለአራት ወራት በከፊል ዝግ ሆነው በመቆቀታቸው በወቅቱ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች ሳይታዩና መዝገብ ሳይከፈትላቸው በመቆየታቸው በጀመርነው አዲስ አመት የመዝገብ ፍሰቱ መጨመሩ የማይቀር ነው፡፡ ለዚህም በተባበረ መንፈስ ጠንክረን በመስራት በፍርድ ቤቶቻችን እየታየ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል አምና ያገኘነውን የሚያስመሰግን ውጤት ከፍ ባለ ደረጃ እንድንደግመው በጋራ ራዕያችን ላይ በጽናት እንድንቆም በዚሁ አጋጣሚ ልጠይቃችሁ አፈልጋለሁ፡፡
የአዲሱ አመት የመጀመሪያው ወር የእረፍት ጊዜያችሁ አንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በፍርድ ቤቶቻችን የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቻችሁ ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ በፈቃዳችሁ የምትቆዩ መሆናችሁ የሚያስመሰግናችሁ ነው፡፡
ወድ ዳኞች በመጨረሻም
መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!
ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ መንግስቱ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት
ጷጉሜ 3 ቀን 2012 ዓ.ም
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የ2012 ዓ.ም የዳኝነት የስራ ዓመት መገባደድ እና የ2013 አዲስ ዓመት መባቻን አስመልክቶ ለዳኞች የምስጋና መግለጫ ልከዋል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ክቡራንና ክቡራት ዳኞች
ባሳለፍነው የዳኝነት ዘመን በፍርድ ቤቶች ለተስተዋለው የአገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ያሳያነው የዳኝነት ኃላፊነት ስሜት፤ የሙያ ስነምግባርና ክብር የሚመሰገን ነው፡፡ ለተገኘው ውጤትም በፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራር አካላት በኩል ለተፈጠረው የጋራ ራዕይ፣ ግልጽነት፣ የመተማመን መንፈስ እና የስራ ትጋር ያለኝን አድናቆት እገልጻለሁ!!
የዳኝነት ዘርፉን በተሟላ ቅርጽና ይዘት የማሻሻል አቅም የሚፈጥሩና የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው ሊወሰዱ የሚችሉ የፌዴራሉ መንግስት የዳኝነት አካል ራሱን በሙሉ ነጻነት ማስተዳደር የሚያስችል እና የፍርድ ቤቶችን አደረጃጀትና ስልጣን የሚወስነውን አዋጅ በአዲስ መልክ የሚያሻሽል ረቂቅ አዋጆች ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡ ምክር ቤቱም ላቀረባቸው የማብራሪያ ጥያቄዎች ዝረዝር ማብራሪያ በመስጠት በኮቪድ ምክንያት በሙሉ ዓቅሙ ስራ እንዳይሰራ ከማድረጉ በፊት የመጽደቅ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡
ሌላው በዚህ ዓመት ከተከናወኑት ዓበይት ስራዎች መካከል በዓለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተከሰተውና እስከአሁንም መፍትሄ ባልተገኘለት የኮቪድ 19 ወርሽኝ ምክንያት የዜጎችን የዳኝነት መብት እና በጤና በህይወት የመኖር መብት በአንድ ላይ ለማረጋገጥ ከገባንበት አጣብቂኝ ውስጥ ለመውጣት የሰራነው ስራ አንዱ ነው፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ማሰራጫ ማዕከል እንዳይሆኑ ለማድረግ በተወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ፍ/ቤቶች ከመጋቢት እስከ ሐምሌ አጋማሽ በከፊል ዝግ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ በዚሀም ምክንያት ወደ ፍርድ ቤቶቻችን ሊመጣ የሚችል የመዛግብት ፍሰት የቀነሰ ቢሆንም ዳኞች በቤታችሁና በቢሯችሁ ለምርመራ ለደረሱ መዛግብት እልባት ለመስጠት ጊዜያችሁን በመጠቀማችሁ በፌዴራል ፍ/ቤቶች ደረጃ 140 ሺህ ለሚሆኑ መዛግበት እልባት መስጠት ተችሏል፡፡
በወረርሽኙ ምክንያት ፍ/ቤቶቸ በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ በተደረጉበት ተመሳሳይ ጊዜ አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በማስተናገድ ለ7 ሺህ መዛግብት እልባት ተሰጥቷል፡፡ ይህም በአጣዳፊ ሁኔታ ዳኝነት ለሚሹ ወገኖቻችን ከራሳችሁ ደህንነት ይልቅ የእነርሱን በማስቀደም አወንታዊ ምላሽ ለመስጠት ያገኛችሁትን እድል በአግባቡ የተጠቀማችሁበት ለመሆኑ ያሳያችሁበት ነው ለማለት ያስችላል፡፡
የዳኝነት የስራ ጫና ለመቀነስ ከ150 በላይ የረዳት ዳኞች ቅጥር በማከናወን የዳኞችን የስራ ሸክም ለማቃለልም ተችሏል፡፡ የሬጂስትራር ባለሙያዎቸን በበቂ ቁጥር በመሾምና የሙያ ብቃታቸውን የሚያጎለብት ስልጠና ተሰጥቷል፤ የአሰራር ለውጥ ተደርጓል፡፡ ከተገልጋዮቻችን ያገኘነው ግብረመልስ የሬጂስትራር አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናም መጨመሩን ጠቁሞናል፡፡
የተወደዳችሁ ዳኞች
የዳኝነት አንዱ መገለጫ ባህሪው ግልጽነት ነው፡፡ ዳኝነትን በግልጽ ችሎት ለመስጠት የማያስችሉ፤ ለዳኞችና ለተገልጋይ ምቾት የሌላቸውን ምድብ ችሎቶችን በመለየት የተሻለ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ህንጻዎችን በመከራየት ችግሩን ለመፍታት የተደረገው ጥረትም አበረታች ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ከመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የመናገሻ እና የአራዳ ምድብ ችሎቶች እንዲሁም ከከፍተኛ ፍ/ቤት ጦሃይሎች ምድብ ችሎት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
እንደምትገነዘቡት የዳኝነት ነጻነትን ከማስጠበቅ አንጻር ያስመዘገብንባቸው አኩሪ እና ፈር ቀዳጅ ውጤቶችም አሉ፡፡ የዳኝነት አካሉን የበጀት ነጻነት ለማስጠበቅ በተሰራው ስራ በህገመንግስቱ በተቀመጠው ድንጋጌ መሰረት የፍርድ ቤትን በጀት ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ በማቅረብ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ምኒስቴር ከተቀመጠው የበጀት ጣሪያ በላይ በማስፈቀድ በጀቱን በውጤታማነት ጥቅም ላይ ማዋል ተችሏል፡፡
ከዚህ ጎን ለጎን የዳኞችን ግለሰባዊ ነጻነትና መብት አስከብሮ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታችን ለመፍጠር በተደረጉ ጥረቶች ዳኞች ያለባቸው የስራ ሃላፊነትና ጫና እነዲሁም የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከግንዛቤ ያስገባ የደመወዝ ማስተካከያም መደረጉ ይታወቃል፡፡ በእቅድ ከተያዘለት ጊዜ በላይ የወሰደው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ሕንጻ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ከመንግስትና ከተቋራጩ ድርጅት ጋር በተደረጉ ያልተቋረጠ ክትትልና የአስተዳደር ድጋፍ ስራችን ፍሬ አፍርቶ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ችለናል፡፡ ዳኞች በቤት ኪራይ ሲደርስባቸው ከነበረው እንግልት የሚያወጣቸውና መኖሪያ ብቻ ሳይሆን እንደቢሮም የሚገለገሉባቸው 140 ባለ ሶስት እና 138 ባለ ሁለት መኝታ ክፍል ቤቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል፡፡
ከላይ የጠቀስናቸው አመርቂ ውጤቶች ቢኖሩም አሁንም ያልተሸገርናቸውና ጉዳዮች አሉ፡፡ በጀመርነው አዲስ የዳኝነት ዓመት (2013 ዓ.ም) የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ስርዓታችን እንዱ በልዩ ትኩረት ልንሰራበት የሚገባ ዘርፍ ነው፡፡ በጀምር ላይ ያለውና የመደበኛ ፍርድ ቤቶቻችንን ጫና ለመቀነስ የሚያስችል ፍርድ ቤት መር የአስማሚነት አገልግሎት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት ሁኔታን ማመቻቸት ያስፈልገናል፡፡
የምንሰጠው ዳኝነት ከቅልጥፍና አንጻር መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ሊባል የሚችል ቢሆንም ከምንሰጠው ዳኝነት ጥራት አኳያ ውስንነቶች እንዳሉ በተለያየ መንገድ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የዳኝነት ነጻነት ሚዛን መጠበቂያ የሆነው የዳኝነት ተጠያቂነት ስርዓታችንንም እንደዚሁ የምንፈትሽና በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀን የዲሲፕሊንና ስነምግባር መመሪያ እንዲሁም የአፈጻጸም ምዘና መመሪያን በማጽደቅ ስራ ላይ የምናውል ይሆናል፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ለአራት ወራት በከፊል ዝግ ሆነው በመቆቀታቸው በወቅቱ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች ሳይታዩና መዝገብ ሳይከፈትላቸው በመቆየታቸው በጀመርነው አዲስ አመት የመዝገብ ፍሰቱ መጨመሩ የማይቀር ነው፡፡ ለዚህም በተባበረ መንፈስ ጠንክረን በመስራት በፍርድ ቤቶቻችን እየታየ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል አምና ያገኘነውን የሚያስመሰግን ውጤት ከፍ ባለ ደረጃ እንድንደግመው በጋራ ራዕያችን ላይ በጽናት እንድንቆም በዚሁ አጋጣሚ ልጠይቃችሁ አፈልጋለሁ፡፡
የአዲሱ አመት የመጀመሪያው ወር የእረፍት ጊዜያችሁ አንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በፍርድ ቤቶቻችን የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቻችሁ ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ በፈቃዳችሁ የምትቆዩ መሆናችሁ የሚያስመሰግናችሁ ነው፡፡
ወድ ዳኞች በመጨረሻም
መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!
ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ መንግስቱ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት
ጷጉሜ 3 ቀን 2012 ዓ.ም
ክቡራንና ክቡራት ዳኞች
ባሳለፍነው የዳኝነት ዘመን በፍርድ ቤቶች ለተስተዋለው የአገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ያሳያነው የዳኝነት ኃላፊነት ስሜት፤ የሙያ ስነምግባርና ክብር የሚመሰገን ነው፡፡ ለተገኘው ውጤትም በፍርድ ቤቱ ከፍተኛ አመራር አካላት በኩል ለተፈጠረው የጋራ ራዕይ፣ ግልጽነት፣ የመተማመን መንፈስ እና የስራ ትጋር ያለኝን አድናቆት እገልጻለሁ!!
የዳኝነት ዘርፉን በተሟላ ቅርጽና ይዘት የማሻሻል አቅም የሚፈጥሩና የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው ሊወሰዱ የሚችሉ የፌዴራሉ መንግስት የዳኝነት አካል ራሱን በሙሉ ነጻነት ማስተዳደር የሚያስችል እና የፍርድ ቤቶችን አደረጃጀትና ስልጣን የሚወስነውን አዋጅ በአዲስ መልክ የሚያሻሽል ረቂቅ አዋጆች ተዘጋጅተው ለምክር ቤቱ ቀርበዋል፡፡ ምክር ቤቱም ላቀረባቸው የማብራሪያ ጥያቄዎች ዝረዝር ማብራሪያ በመስጠት በኮቪድ ምክንያት በሙሉ ዓቅሙ ስራ እንዳይሰራ ከማድረጉ በፊት የመጽደቅ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡
ሌላው በዚህ ዓመት ከተከናወኑት ዓበይት ስራዎች መካከል በዓለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተከሰተውና እስከአሁንም መፍትሄ ባልተገኘለት የኮቪድ 19 ወርሽኝ ምክንያት የዜጎችን የዳኝነት መብት እና በጤና በህይወት የመኖር መብት በአንድ ላይ ለማረጋገጥ ከገባንበት አጣብቂኝ ውስጥ ለመውጣት የሰራነው ስራ አንዱ ነው፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ማሰራጫ ማዕከል እንዳይሆኑ ለማድረግ በተወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ፍ/ቤቶች ከመጋቢት እስከ ሐምሌ አጋማሽ በከፊል ዝግ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ በዚሀም ምክንያት ወደ ፍርድ ቤቶቻችን ሊመጣ የሚችል የመዛግብት ፍሰት የቀነሰ ቢሆንም ዳኞች በቤታችሁና በቢሯችሁ ለምርመራ ለደረሱ መዛግብት እልባት ለመስጠት ጊዜያችሁን በመጠቀማችሁ በፌዴራል ፍ/ቤቶች ደረጃ 140 ሺህ ለሚሆኑ መዛግበት እልባት መስጠት ተችሏል፡፡
በወረርሽኙ ምክንያት ፍ/ቤቶቸ በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ በተደረጉበት ተመሳሳይ ጊዜ አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በማስተናገድ ለ7 ሺህ መዛግብት እልባት ተሰጥቷል፡፡ ይህም በአጣዳፊ ሁኔታ ዳኝነት ለሚሹ ወገኖቻችን ከራሳችሁ ደህንነት ይልቅ የእነርሱን በማስቀደም አወንታዊ ምላሽ ለመስጠት ያገኛችሁትን እድል በአግባቡ የተጠቀማችሁበት ለመሆኑ ያሳያችሁበት ነው ለማለት ያስችላል፡፡
የዳኝነት የስራ ጫና ለመቀነስ ከ150 በላይ የረዳት ዳኞች ቅጥር በማከናወን የዳኞችን የስራ ሸክም ለማቃለልም ተችሏል፡፡ የሬጂስትራር ባለሙያዎቸን በበቂ ቁጥር በመሾምና የሙያ ብቃታቸውን የሚያጎለብት ስልጠና ተሰጥቷል፤ የአሰራር ለውጥ ተደርጓል፡፡ ከተገልጋዮቻችን ያገኘነው ግብረመልስ የሬጂስትራር አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናም መጨመሩን ጠቁሞናል፡፡
የተወደዳችሁ ዳኞች
የዳኝነት አንዱ መገለጫ ባህሪው ግልጽነት ነው፡፡ ዳኝነትን በግልጽ ችሎት ለመስጠት የማያስችሉ፤ ለዳኞችና ለተገልጋይ ምቾት የሌላቸውን ምድብ ችሎቶችን በመለየት የተሻለ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ህንጻዎችን በመከራየት ችግሩን ለመፍታት የተደረገው ጥረትም አበረታች ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ከመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የመናገሻ እና የአራዳ ምድብ ችሎቶች እንዲሁም ከከፍተኛ ፍ/ቤት ጦሃይሎች ምድብ ችሎት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
እንደምትገነዘቡት የዳኝነት ነጻነትን ከማስጠበቅ አንጻር ያስመዘገብንባቸው አኩሪ እና ፈር ቀዳጅ ውጤቶችም አሉ፡፡ የዳኝነት አካሉን የበጀት ነጻነት ለማስጠበቅ በተሰራው ስራ በህገመንግስቱ በተቀመጠው ድንጋጌ መሰረት የፍርድ ቤትን በጀት ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ በማቅረብ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ምኒስቴር ከተቀመጠው የበጀት ጣሪያ በላይ በማስፈቀድ በጀቱን በውጤታማነት ጥቅም ላይ ማዋል ተችሏል፡፡
ከዚህ ጎን ለጎን የዳኞችን ግለሰባዊ ነጻነትና መብት አስከብሮ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታችን ለመፍጠር በተደረጉ ጥረቶች ዳኞች ያለባቸው የስራ ሃላፊነትና ጫና እነዲሁም የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከግንዛቤ ያስገባ የደመወዝ ማስተካከያም መደረጉ ይታወቃል፡፡ በእቅድ ከተያዘለት ጊዜ በላይ የወሰደው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ሕንጻ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ከመንግስትና ከተቋራጩ ድርጅት ጋር በተደረጉ ያልተቋረጠ ክትትልና የአስተዳደር ድጋፍ ስራችን ፍሬ አፍርቶ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ችለናል፡፡ ዳኞች በቤት ኪራይ ሲደርስባቸው ከነበረው እንግልት የሚያወጣቸውና መኖሪያ ብቻ ሳይሆን እንደቢሮም የሚገለገሉባቸው 140 ባለ ሶስት እና 138 ባለ ሁለት መኝታ ክፍል ቤቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል፡፡
ከላይ የጠቀስናቸው አመርቂ ውጤቶች ቢኖሩም አሁንም ያልተሸገርናቸውና ጉዳዮች አሉ፡፡ በጀመርነው አዲስ የዳኝነት ዓመት (2013 ዓ.ም) የጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር ስርዓታችን እንዱ በልዩ ትኩረት ልንሰራበት የሚገባ ዘርፍ ነው፡፡ በጀምር ላይ ያለውና የመደበኛ ፍርድ ቤቶቻችንን ጫና ለመቀነስ የሚያስችል ፍርድ ቤት መር የአስማሚነት አገልግሎት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት ሁኔታን ማመቻቸት ያስፈልገናል፡፡
የምንሰጠው ዳኝነት ከቅልጥፍና አንጻር መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ሊባል የሚችል ቢሆንም ከምንሰጠው ዳኝነት ጥራት አኳያ ውስንነቶች እንዳሉ በተለያየ መንገድ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የዳኝነት ነጻነት ሚዛን መጠበቂያ የሆነው የዳኝነት ተጠያቂነት ስርዓታችንንም እንደዚሁ የምንፈትሽና በረቂቅ ደረጃ የተዘጋጀን የዲሲፕሊንና ስነምግባር መመሪያ እንዲሁም የአፈጻጸም ምዘና መመሪያን በማጽደቅ ስራ ላይ የምናውል ይሆናል፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ለአራት ወራት በከፊል ዝግ ሆነው በመቆቀታቸው በወቅቱ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች ሳይታዩና መዝገብ ሳይከፈትላቸው በመቆየታቸው በጀመርነው አዲስ አመት የመዝገብ ፍሰቱ መጨመሩ የማይቀር ነው፡፡ ለዚህም በተባበረ መንፈስ ጠንክረን በመስራት በፍርድ ቤቶቻችን እየታየ ያለውን ለውጥ በማስቀጠል አምና ያገኘነውን የሚያስመሰግን ውጤት ከፍ ባለ ደረጃ እንድንደግመው በጋራ ራዕያችን ላይ በጽናት እንድንቆም በዚሁ አጋጣሚ ልጠይቃችሁ አፈልጋለሁ፡፡
የአዲሱ አመት የመጀመሪያው ወር የእረፍት ጊዜያችሁ አንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በፍርድ ቤቶቻችን የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቻችሁ ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ በፈቃዳችሁ የምትቆዩ መሆናችሁ የሚያስመሰግናችሁ ነው፡፡
ወድ ዳኞች በመጨረሻም
መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!
ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ መንግስቱ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት
ጷጉሜ 3 ቀን 2012 ዓ.ም
🌼🌼🌼እንኳን ለ2013ዓ.ም አደረሳችሁ🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼Happy New Year🌼🌼
🌼🌼🌼🌻🌻
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
🌼🌼🌼Happy New Year🌼🌼
🌼🌼🌼Happy New Year🌼🌼
🌼🌼🌼🌻🌻
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
🌼🌼🌼Happy New Year🌼🌼
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🎤የተከበራችሁ ክቡራት እና ክቡረን የ ALE channel ቤቸሰቦች ስላማችሁ ይብዛ በያላችሁበት ።
✅አህመድ እንድሪስ እባላለው በ ወሎ ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ቤት የ 4ኛ ዓመት ተማሪ ነኝ።
1⃣በቅድሚያ እንኳን (ለ ሀበሻዎች የዘመን መለወጫ ለሆነው)ለ ዓዲሱ ዓመት 2013 ዓ.ም በስላም አደረሳችሁ አደረስን።
2⃣በመቀጠል ይህ ቻናል(channel) ከተከፈተበት ቀን አንሰቶ እሰካሁን ደረስ ጥሩና የወሳኝ የሆኑ ሕግ ነክ መረጃዎችን: አጋዥ ማቴሪያሎችን እና ሌሎች ተዛመጅነት ያላቸው ጠቃሚ መረጃዎችን እያደረሰን ይገኛል።
↪️ስለሆነም መስጋናችን በጣም የላቀ ነው አሁንም ትብብረዎን እንሻለን መለገሰዎን ቢቀጥሉ።
🔵አዲሱን ዓመት የሰላም የፍቅር የደግነት የብሩህ ተሰፋ የጤና ያደርግልን ዘንድ ትልቅ ምኞቴ ነው ።
❤️❤️❤️❤️❤️❤️Happy new year 2013 EC.
@wulsu
✅አህመድ እንድሪስ እባላለው በ ወሎ ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ቤት የ 4ኛ ዓመት ተማሪ ነኝ።
1⃣በቅድሚያ እንኳን (ለ ሀበሻዎች የዘመን መለወጫ ለሆነው)ለ ዓዲሱ ዓመት 2013 ዓ.ም በስላም አደረሳችሁ አደረስን።
2⃣በመቀጠል ይህ ቻናል(channel) ከተከፈተበት ቀን አንሰቶ እሰካሁን ደረስ ጥሩና የወሳኝ የሆኑ ሕግ ነክ መረጃዎችን: አጋዥ ማቴሪያሎችን እና ሌሎች ተዛመጅነት ያላቸው ጠቃሚ መረጃዎችን እያደረሰን ይገኛል።
↪️ስለሆነም መስጋናችን በጣም የላቀ ነው አሁንም ትብብረዎን እንሻለን መለገሰዎን ቢቀጥሉ።
🔵አዲሱን ዓመት የሰላም የፍቅር የደግነት የብሩህ ተሰፋ የጤና ያደርግልን ዘንድ ትልቅ ምኞቴ ነው ።
❤️❤️❤️❤️❤️❤️Happy new year 2013 EC.
@wulsu
እንኳን ለዘመን መለወጫ በዓል አደረሳችሁ!
አዲሱ 2013 ዓመት የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለመላው ኢትዮጵያውያን ይመኛል!
አዲሱ 2013 ዓመት የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለመላው ኢትዮጵያውያን ይመኛል!
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር በከፊል ዝግ ሆነው ይቆያሉ
********************
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡
ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው ከቆዩብ ሁኔታ ለመውጣትና ተቋርጦው የነበሩት አገልግሎቶችን ደረጃ በደረጃ ለማስጀመር ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ባወጣው መመሪያ መሰረት ዳኞች በመስከረም ወር እረፍት አንዲያደርጉ በመወሰኑ ነው ተብሏል፡፡
ዳኞች ዓመታዊ እረፍታቸውን በነሃሴ እና በመስከረም ወር የሚወስዱ በመሆኑ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች ብቻ በተረኛ ችሎቶች በማስተናገድ በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ ማድረግ የተለመደ አሰራር መሆኑን ያስታወሰው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፤ በዚህ ዓመት ዳኞች አጭር የእረፍት ጊዜ እንደሚኖራቸው ገልጿል፡፡
ፍርድ ቤቶቹ በከፊል ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው የመስከረም ወር 20 የስራ ቀናት አስቸኳይና ጊዜ የማይሰጡ ከዜጎች መሰረታዊ መብቶች እንዲሁም ከአገር ሰላምና ፀጥታ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች እንደሚመለከቱ ተገልጿል፡፡
ለአብነትም እንደ የጊዜ ቀጠሮ፣ የዋስትናና የዕግድ ጥያቄዎች፣ የመያዣና የብርበራ ትዕዛዞች፣ በተፋጠነ ስነ-ስርዓት የሚታዩ የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች እንዲሁም ከቤተሰብና ከሕፃናት ቀለብና አስተዳደግ ጋር የተያያዙ አጣዳፊ መሰረታዊ ጉዳዮች በተረኛ ችሎቶች የሚስተናገዱ መሆኑ ተነግሯል፡፡
የአዲሱ ዓመት የመጀመሪያው ወር ለዳኞች የእረፍት ጊዜያቸው አንዲሆን የተወሰነ ቢሆን በፍርድ ቤቶች የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቹ ዳኞች በፈቃዳቸው ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ የሚቆዩ መሆናቸውን ከፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከተገኘው መረጃ ለመረዳት ተችሏል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤ ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ለዳኞች በስተላለፉት የምስጋና መግለጫ “መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!” ብለዋል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
********************
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡
ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው ከቆዩብ ሁኔታ ለመውጣትና ተቋርጦው የነበሩት አገልግሎቶችን ደረጃ በደረጃ ለማስጀመር ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ባወጣው መመሪያ መሰረት ዳኞች በመስከረም ወር እረፍት አንዲያደርጉ በመወሰኑ ነው ተብሏል፡፡
ዳኞች ዓመታዊ እረፍታቸውን በነሃሴ እና በመስከረም ወር የሚወስዱ በመሆኑ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አስቸኳይነት ያላቸውን ጉዳዮች ብቻ በተረኛ ችሎቶች በማስተናገድ በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ ማድረግ የተለመደ አሰራር መሆኑን ያስታወሰው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፤ በዚህ ዓመት ዳኞች አጭር የእረፍት ጊዜ እንደሚኖራቸው ገልጿል፡፡
ፍርድ ቤቶቹ በከፊል ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው የመስከረም ወር 20 የስራ ቀናት አስቸኳይና ጊዜ የማይሰጡ ከዜጎች መሰረታዊ መብቶች እንዲሁም ከአገር ሰላምና ፀጥታ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች እንደሚመለከቱ ተገልጿል፡፡
ለአብነትም እንደ የጊዜ ቀጠሮ፣ የዋስትናና የዕግድ ጥያቄዎች፣ የመያዣና የብርበራ ትዕዛዞች፣ በተፋጠነ ስነ-ስርዓት የሚታዩ የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች እንዲሁም ከቤተሰብና ከሕፃናት ቀለብና አስተዳደግ ጋር የተያያዙ አጣዳፊ መሰረታዊ ጉዳዮች በተረኛ ችሎቶች የሚስተናገዱ መሆኑ ተነግሯል፡፡
የአዲሱ ዓመት የመጀመሪያው ወር ለዳኞች የእረፍት ጊዜያቸው አንዲሆን የተወሰነ ቢሆን በፍርድ ቤቶች የተለመደ አሰራር አብዛኛዎቹ ዳኞች በፈቃዳቸው ውዝፍ መዛግብትን በማጥራት ስራ ላይ የሚቆዩ መሆናቸውን ከፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከተገኘው መረጃ ለመረዳት ተችሏል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤ ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ለዳኞች በስተላለፉት የምስጋና መግለጫ “መጪው አዲስ ዘመን ቃል የገባንለት ህጋዊና ፍትሃዊ ዳኝነት የመስጠት ተልዕኳችንን በእውቀትና በሙያ፤ በገለልተኝነትና በሐቀኝት፤ በቅልጥፍናና በጥራት፤ በነጻነትና በተጠያቂነት የምንወጣበት፤ ህብረተሰቡ በፍርድ ቤቶቻችን ላይ ያለው ዓመኔታ ከፍ የሚልበት እና ለሌላ ተጨማሪ ስኬት የምንበቃበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ!!” ብለዋል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
Legal Expert
#ethiopian_national_accreditation_office
#legal_services
#law
#legal_expert
Addis Ababa
LLB in Law with relevant work experience in related legal service
Minimum Years Of Experience: #6_years
Deadline: September 16, 2020
How To Apply: In person to the following address: Bole sub city Ethiopian National Accreditation Office 3rd floor to the HR office no. 304. Tel: 011667- 0994/011833-3770
#ethiopian_national_accreditation_office
#legal_services
#law
#legal_expert
Addis Ababa
LLB in Law with relevant work experience in related legal service
Minimum Years Of Experience: #6_years
Deadline: September 16, 2020
How To Apply: In person to the following address: Bole sub city Ethiopian National Accreditation Office 3rd floor to the HR office no. 304. Tel: 011667- 0994/011833-3770
Forwarded from ...
Selam ye robert allen sadler "Ethiopian civil procedure law" yemilew metsihaf pdf kale share bitareguln .Thank you in advance.
please share me exit exams for 2007, 2008,and 2011 EC.
Thankyou in advance.
Thankyou in advance.
አለሕግAleHig ️
Robert Allen Sendler 2.pdf
Thank for sending Robert Allen sendler. I want to finish the reading after the interrupt of teaching by causes of covid 19. I searched everywhere but impossible to find except WSU university library
የገንዘብ ይመለስልኝ ክርክር-የእሽሙር ማህበር ሰ/መ/ቁ. 95069 ቅፅ 17
ByAbrham Yohannes
SEP 13, 2020
የሰ/መ/ቁ. 95069
ህዳር 23 ቀን 2007 ዓ.ም
ዳኞች፡- አልማው ወሌ
ዓሊ መሐመድ
ሡልጣን አባተማም
ሙስጠፋ አህመድ
ተኽሊት ይመሰል
አመልካች፡- 1. ሴፍሜት አግሪ ቢዝነስ ኃ.የተ.የግ.ማህበር
አቶ ወንድምአንተነህ መሸሻ ጠበቃ ውቤ አለነ ቀረቡ ተጠሪ፡- ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ብረቱ ሱኬሱ ጠበቃ ወንድአወክ አየለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ጉዳዩ የገንዘብ ይመለስልኝ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረው የአሁኗ ተጠሪ የአሁኑ አመልካቾችን እንደቅደምተከተላቸው 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች፣ ወ/ሮ ትግስት ድረስ የተባሉትን ግለሰብ ደግሞ 3ኛ ተከሳሽ በማድረግ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው፡፡ የተጠሪ የክስ ይዘትም፡- 2ኛው ተከሳሽ 1ኛ ተከሳሽን በአሽሙር ማህበር በመመስረት የጥቁር ድንጋይ ማምረቻ እናቋቁም በማለት ተጠሪዋን ባግባቧቸው መሰረት በሚኖሩበት ከኬኒያ ናይሮቢ ከተማ ሆነው በተለያዩ ጊዜያት ማለትም ነሐሴ 06 ቀን 2001 ዓ.ም 10,000 የአሜሪካ ዶላር፣ ነሐሴ 07 ቀን 2001 ዓ/ም 70,000 የአሜሪካ ዶላር፣ ነሐሴ 11 ቀን 2001 ዓ.ም ደግሞ 67,000 የአሜሪካ ዶላር በ1ኛ አመልካች ስም ናይሮቢ ከተማ በሚገኘው ዲያመንድ ትረስት ባንክ አማካኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው በአቢሲኒያ ባንክ ቦሌ ቅርንጫፍ በኩል እንደላኩና ለእነዚህ በተለያዩ ጊዜያት ለተላኩት ገንዘቦች ደግሞ በተከታታይ 204 ዶላር፣ 1429 ዶላር፣ 1367 ዶላር ኮሚሽን እንደከፈሉባቸውና በአጠቃለይም 150,000 የአሜሪካን ዶላር ልከው 2ኛው አመልካችም ይህን ገንዘብ መቀበላቸውን በደረሰኝ ያረጋገጡላቸው መሆኑን እንዲሁም እርሳቸው ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት የአሽሙር ማህበሩን ለማቋቋም ተጨማሪ ገንዘብ መስጠት አለብሽ በማለት 2ኛው አመልካች በጠየቋቸው መሰረት ጳጉሜ 4 ቀን 2001 ዓ.ም በተፃፈ ደረሰኝ አማካኝነት ብር 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር) የሰጧቸው መሆኑን፣ ከዚህ ጊዜ በኋላ ግን 2ኛ አመልካችን ለማግኘት እንደተቸገሩና ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ አግኝተዋቸው ሲጠይቋቸው ገንዘቡን ለሌላ ፕሮጀክት እንዳዋሉት እንደገለፁላቸው፣ እርሳቸውን በደንብ የሚያውቋቸውን የ2ኛ አመልካች ባለቤት የሆኑትን የሥር 3ኛ ተከሳሽ የነበሩትን ግለሰብ ሲጠይቋቸውም “ገንዘብሽን አንክድሽም፤ ጊዜ ስጭንና ከባንክ ተበድረን እንሰጥሻለን” እንዳሏቸውና እርሳቸውም ባዶ እጃቸውን ወደ ኬኒያ እንደተመለሱ እና አመልካቾችም ሆነ የሥር 3ኛ ተከሳሽ ገንዘባቸውን ሊመልሱላቸው እንዳልቻሉ በመዘርዘር አመልካቾች የወሰዱትን 150,000 የአሜሪካ ዶላር ክስ በቀረበበት ከመጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም በነበረው የአንድ ዶላር ምንዛሬ ብር
16.7293 ሂሳብ ብር 2,509,395 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ዘጠና አምስት ብር) እንዲሁም የዚህን ገንዘብ የመጨረሻ ክፍያ (67,000 ዶላር) ከተከፈለበት ከነሐሴ 13 ቀን 2001 ዓ/ም ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት እስከ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ድረስ 9% ወለድ ብር 368,159.20 ተጨምሮበት እንዲከፈላቸው፣ እንዲሁም ብር 800,000.00 (ስምንት መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር) እና ይህ ገንዘብ ከተወሰደበት ከጳጉሜ 4 ቀን 2001 ዓ/ም ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት እስከ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ድረስ 9% ወለድ ብር 112,636.60 (አንድ መቶ አስራ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሳ ስድስት ብር ከስልሳ ሳንቲም) እንዲከፈሏቸው ጠቅሰው በአጠቃላይም ከላይ የተዘረዘረውን ገንዘብ ክስ እስከቀረበበት ጊዜ ያለው ብር 3,790,189.82 (ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ዘጠና ሺ አንድ መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ብር ከሰማኒያ ሁለት ሳንቲም) ክሱ ከቀረበበት ከመጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስኪያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ወለድ ጋር በውጭ ምንዛሬ የወሰዱትም በሚከፍሉበት ወቅት በሚኖረው ምንዛሬ ታስቦ እንዲከፍሏቸው፣ የጠበቃ አበል በውላቸው መሰረት፣ ሌሎች ወጪና ኪሳራዎች ደግሞ በሚያቀርቡት ዝርዝር መሰረት እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡
የአሁኑ አመልካቾች ለክሱ በሰጡት መልስም፡- ከሳሿ የክስ ምክንያት የሌላቸው መሆኑን፣ ከሳሿ ገንዘቡን ያዋጡት ለአሽሙር ማህበር መዋጮ በመሆኑ 1ኛ አመልካችን የሚመለከት ክስ ከሚሆን በስተቀር 2ኛ አመልካችን እና የሥር 3ኛ ተከሳሽን በሚመለከት የመክሰስ ጥቅም እንዳላቸው ያለማረጋገጣቸውን፣ ገንዘቡ ገቢ የተደረገውና በ2ኛ አመልካች ወጪ የሆነው በኢትዮጵያ ብር በመሆኑ እርሳቸው ባሉበት የዶላር ምንዛሬ ሊጠይቁ እንደማይገባ፣ ገንዘቡን የላኩት በመዋጮ መልክ በመሆኑ ወለድ ሊታሰብላቸው እንደማይገባ፣ ከሳሽ በአጠቃላይ ያዋጡት ገንዘብ ብር 2,634,089.73 ሁኖ ከዚህ ገንዘብ ውስጥም ብር 139,200.75 ከሳሿ መልሰው የወሰዱ በመሆናቸው ይህ ተቀንሶ የሚቀራቸው ብር 2,494,888.98 መሆኑንና ይህን ገንዘብ ብቻ ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆን በመሰረቱት ክስ ወጪና ኪሳራ ሊከፍሉ እንደማይገባ ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ የሥር 3ኛ ተከሳሻም የአሁኑ 2ኛ አመልካች ባለቤት ከመሆናቸው ውጪ ለክሱ ኃላፊ የሚሆኑበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም አመልካቾች ያቀረቡትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ አድርጎ ፍሬ ነገሩን በተመለከተም ጉዳዩን መርምሮ ከሳሿ (ተጠሪ) በዶላር የላኩት ገንዘብ 2ኛ ተከሳሽ (የአሁኑ 2ኛ አመልካች) የተቀበሉት በብር ስለሆነ አሁን ባለው የብር ምንዛሬ እንዲከፈላቸው ያቀረቡት ክስ ውድቅ ነው፣ ከሳሿ ገንዘቡን የላኩት በራሳቸው ፈቃድ የአሽሙር ማህበር ለመመስረት አስበው ስለሆነ የወለድ ጥያቄው ተቀባይነት የለውም፣ ተከሳሾቹ ባቀረቡት ክርክር ከሳሿ ብር 139,200.75 መልሰው ወስደዋል የሚለውም ተቀባይነት የለውም፣ 3ኛዋ ተከሳሽ ለከሳሿ ገንዘብሽን እንመልስልሻለን ከማለት ውጭ በክሱ ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ነገር ስላልተገኘ ከክሱ በነፃ ሊሰናበቱ ይገባል፣ 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች ግን ከከሳሽ የተቀበሉትንና የወሰዱትን ብር 2,634,089.43 ዳኝነት ከፍለው መዝገቡን ካስከፈቱበት ከሚያዝያ 10/2003 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስኪያልቅ ድረስ ከሚታሰብ 9% ወለድ ጋር በአንድነትና በነጠላ ለከሳሽ እንዲከፍሏቸው በማለት ወስኗል፣ እንዲሁም ከሳሿ በ1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች ላይ 3ኛዋ ተከሳሽ ደግሞ በከሳሿ ላይ የወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብትም ጠብቋል፡፡
በዚህ ውሳኔ የአሁኗ ተጠሪ በከፊል በመቃወም ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ያቀረቡ ሲሆን ይግባኛቸው መሰረታዊ ነጥብም፡- በኬኒያ አገር ናይሮቢ ከተማ ሆነው በዶላር የላኩላቸው ገንዘብ ለእኔ ጥቅም ባላገለገለበት ማለትም ለአሽሙር ማህበሩ በመዋጮ መልክ ባልዋለበትና እቃም ባልተገዛበት በወቅቱ በነበረው የብር ምንዛሬ ብቻ እንዲከፈላቸው ተብሎ መወሰኑ የደረሰባቸውን ጉዳት ያላገናዘበ ነው፤ የሥር ተከሳሾችም ገንዘቡን ከወሰዱበት ጊዜ ጀምሮ ወለድ ሊታሰብልኝ እየተገባ ክሱ ከቀረበበት ከሚያዝያ 10 ቀን
ByAbrham Yohannes
SEP 13, 2020
የሰ/መ/ቁ. 95069
ህዳር 23 ቀን 2007 ዓ.ም
ዳኞች፡- አልማው ወሌ
ዓሊ መሐመድ
ሡልጣን አባተማም
ሙስጠፋ አህመድ
ተኽሊት ይመሰል
አመልካች፡- 1. ሴፍሜት አግሪ ቢዝነስ ኃ.የተ.የግ.ማህበር
አቶ ወንድምአንተነህ መሸሻ ጠበቃ ውቤ አለነ ቀረቡ ተጠሪ፡- ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ብረቱ ሱኬሱ ጠበቃ ወንድአወክ አየለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል፡፡
ፍ ር ድ
ጉዳዩ የገንዘብ ይመለስልኝ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረው የአሁኗ ተጠሪ የአሁኑ አመልካቾችን እንደቅደምተከተላቸው 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች፣ ወ/ሮ ትግስት ድረስ የተባሉትን ግለሰብ ደግሞ 3ኛ ተከሳሽ በማድረግ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው፡፡ የተጠሪ የክስ ይዘትም፡- 2ኛው ተከሳሽ 1ኛ ተከሳሽን በአሽሙር ማህበር በመመስረት የጥቁር ድንጋይ ማምረቻ እናቋቁም በማለት ተጠሪዋን ባግባቧቸው መሰረት በሚኖሩበት ከኬኒያ ናይሮቢ ከተማ ሆነው በተለያዩ ጊዜያት ማለትም ነሐሴ 06 ቀን 2001 ዓ.ም 10,000 የአሜሪካ ዶላር፣ ነሐሴ 07 ቀን 2001 ዓ/ም 70,000 የአሜሪካ ዶላር፣ ነሐሴ 11 ቀን 2001 ዓ.ም ደግሞ 67,000 የአሜሪካ ዶላር በ1ኛ አመልካች ስም ናይሮቢ ከተማ በሚገኘው ዲያመንድ ትረስት ባንክ አማካኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው በአቢሲኒያ ባንክ ቦሌ ቅርንጫፍ በኩል እንደላኩና ለእነዚህ በተለያዩ ጊዜያት ለተላኩት ገንዘቦች ደግሞ በተከታታይ 204 ዶላር፣ 1429 ዶላር፣ 1367 ዶላር ኮሚሽን እንደከፈሉባቸውና በአጠቃለይም 150,000 የአሜሪካን ዶላር ልከው 2ኛው አመልካችም ይህን ገንዘብ መቀበላቸውን በደረሰኝ ያረጋገጡላቸው መሆኑን እንዲሁም እርሳቸው ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት የአሽሙር ማህበሩን ለማቋቋም ተጨማሪ ገንዘብ መስጠት አለብሽ በማለት 2ኛው አመልካች በጠየቋቸው መሰረት ጳጉሜ 4 ቀን 2001 ዓ.ም በተፃፈ ደረሰኝ አማካኝነት ብር 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር) የሰጧቸው መሆኑን፣ ከዚህ ጊዜ በኋላ ግን 2ኛ አመልካችን ለማግኘት እንደተቸገሩና ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ አግኝተዋቸው ሲጠይቋቸው ገንዘቡን ለሌላ ፕሮጀክት እንዳዋሉት እንደገለፁላቸው፣ እርሳቸውን በደንብ የሚያውቋቸውን የ2ኛ አመልካች ባለቤት የሆኑትን የሥር 3ኛ ተከሳሽ የነበሩትን ግለሰብ ሲጠይቋቸውም “ገንዘብሽን አንክድሽም፤ ጊዜ ስጭንና ከባንክ ተበድረን እንሰጥሻለን” እንዳሏቸውና እርሳቸውም ባዶ እጃቸውን ወደ ኬኒያ እንደተመለሱ እና አመልካቾችም ሆነ የሥር 3ኛ ተከሳሽ ገንዘባቸውን ሊመልሱላቸው እንዳልቻሉ በመዘርዘር አመልካቾች የወሰዱትን 150,000 የአሜሪካ ዶላር ክስ በቀረበበት ከመጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም በነበረው የአንድ ዶላር ምንዛሬ ብር
16.7293 ሂሳብ ብር 2,509,395 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ዘጠና አምስት ብር) እንዲሁም የዚህን ገንዘብ የመጨረሻ ክፍያ (67,000 ዶላር) ከተከፈለበት ከነሐሴ 13 ቀን 2001 ዓ/ም ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት እስከ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ድረስ 9% ወለድ ብር 368,159.20 ተጨምሮበት እንዲከፈላቸው፣ እንዲሁም ብር 800,000.00 (ስምንት መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር) እና ይህ ገንዘብ ከተወሰደበት ከጳጉሜ 4 ቀን 2001 ዓ/ም ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት እስከ መጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ድረስ 9% ወለድ ብር 112,636.60 (አንድ መቶ አስራ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሳ ስድስት ብር ከስልሳ ሳንቲም) እንዲከፈሏቸው ጠቅሰው በአጠቃላይም ከላይ የተዘረዘረውን ገንዘብ ክስ እስከቀረበበት ጊዜ ያለው ብር 3,790,189.82 (ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ዘጠና ሺ አንድ መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ብር ከሰማኒያ ሁለት ሳንቲም) ክሱ ከቀረበበት ከመጋቢት 27 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስኪያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ወለድ ጋር በውጭ ምንዛሬ የወሰዱትም በሚከፍሉበት ወቅት በሚኖረው ምንዛሬ ታስቦ እንዲከፍሏቸው፣ የጠበቃ አበል በውላቸው መሰረት፣ ሌሎች ወጪና ኪሳራዎች ደግሞ በሚያቀርቡት ዝርዝር መሰረት እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡
የአሁኑ አመልካቾች ለክሱ በሰጡት መልስም፡- ከሳሿ የክስ ምክንያት የሌላቸው መሆኑን፣ ከሳሿ ገንዘቡን ያዋጡት ለአሽሙር ማህበር መዋጮ በመሆኑ 1ኛ አመልካችን የሚመለከት ክስ ከሚሆን በስተቀር 2ኛ አመልካችን እና የሥር 3ኛ ተከሳሽን በሚመለከት የመክሰስ ጥቅም እንዳላቸው ያለማረጋገጣቸውን፣ ገንዘቡ ገቢ የተደረገውና በ2ኛ አመልካች ወጪ የሆነው በኢትዮጵያ ብር በመሆኑ እርሳቸው ባሉበት የዶላር ምንዛሬ ሊጠይቁ እንደማይገባ፣ ገንዘቡን የላኩት በመዋጮ መልክ በመሆኑ ወለድ ሊታሰብላቸው እንደማይገባ፣ ከሳሽ በአጠቃላይ ያዋጡት ገንዘብ ብር 2,634,089.73 ሁኖ ከዚህ ገንዘብ ውስጥም ብር 139,200.75 ከሳሿ መልሰው የወሰዱ በመሆናቸው ይህ ተቀንሶ የሚቀራቸው ብር 2,494,888.98 መሆኑንና ይህን ገንዘብ ብቻ ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆን በመሰረቱት ክስ ወጪና ኪሳራ ሊከፍሉ እንደማይገባ ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ የሥር 3ኛ ተከሳሻም የአሁኑ 2ኛ አመልካች ባለቤት ከመሆናቸው ውጪ ለክሱ ኃላፊ የሚሆኑበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም አመልካቾች ያቀረቡትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ አድርጎ ፍሬ ነገሩን በተመለከተም ጉዳዩን መርምሮ ከሳሿ (ተጠሪ) በዶላር የላኩት ገንዘብ 2ኛ ተከሳሽ (የአሁኑ 2ኛ አመልካች) የተቀበሉት በብር ስለሆነ አሁን ባለው የብር ምንዛሬ እንዲከፈላቸው ያቀረቡት ክስ ውድቅ ነው፣ ከሳሿ ገንዘቡን የላኩት በራሳቸው ፈቃድ የአሽሙር ማህበር ለመመስረት አስበው ስለሆነ የወለድ ጥያቄው ተቀባይነት የለውም፣ ተከሳሾቹ ባቀረቡት ክርክር ከሳሿ ብር 139,200.75 መልሰው ወስደዋል የሚለውም ተቀባይነት የለውም፣ 3ኛዋ ተከሳሽ ለከሳሿ ገንዘብሽን እንመልስልሻለን ከማለት ውጭ በክሱ ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ነገር ስላልተገኘ ከክሱ በነፃ ሊሰናበቱ ይገባል፣ 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች ግን ከከሳሽ የተቀበሉትንና የወሰዱትን ብር 2,634,089.43 ዳኝነት ከፍለው መዝገቡን ካስከፈቱበት ከሚያዝያ 10/2003 ዓ/ም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስኪያልቅ ድረስ ከሚታሰብ 9% ወለድ ጋር በአንድነትና በነጠላ ለከሳሽ እንዲከፍሏቸው በማለት ወስኗል፣ እንዲሁም ከሳሿ በ1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች ላይ 3ኛዋ ተከሳሽ ደግሞ በከሳሿ ላይ የወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብትም ጠብቋል፡፡
በዚህ ውሳኔ የአሁኗ ተጠሪ በከፊል በመቃወም ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ያቀረቡ ሲሆን ይግባኛቸው መሰረታዊ ነጥብም፡- በኬኒያ አገር ናይሮቢ ከተማ ሆነው በዶላር የላኩላቸው ገንዘብ ለእኔ ጥቅም ባላገለገለበት ማለትም ለአሽሙር ማህበሩ በመዋጮ መልክ ባልዋለበትና እቃም ባልተገዛበት በወቅቱ በነበረው የብር ምንዛሬ ብቻ እንዲከፈላቸው ተብሎ መወሰኑ የደረሰባቸውን ጉዳት ያላገናዘበ ነው፤ የሥር ተከሳሾችም ገንዘቡን ከወሰዱበት ጊዜ ጀምሮ ወለድ ሊታሰብልኝ እየተገባ ክሱ ከቀረበበት ከሚያዝያ 10 ቀን