አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለጉዳዮች በሙሉ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሐምሌ 10/2012 ዓ.ም ባወጣው የስራ መመሪያ መሰረት በአዲስ አበባ ከሚገኙ ባለጉዳዮች የሚቀርቡ የሰበር አቤቱታዎችን ከሐምሌ 13/2012 ዓ.ም ጀምሮ ማስተናገድ ይጀምራል፡፡ ነገር ግን የባለጉዳዮችን ፍሰት ለመቀነስና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል ሊወሰድ ከሚገቡ የጥንቃቄ እርምጃዎች መካከል አካላዊ ርቀትን መተግበር ያስችል ዘንድ የሬጅስትራር ፅህፈት ቤት የፍርድ ቤቱን ባለጉዳዮች የሚያስተናግድበትን መርሃ ግብር አዘጋጅቷል፡፡ በዚህ መሰረት፡-

1. የመጨረሻ ውሳኔ ከታህሳስ 10/2012 ዓ.ም እስከ ጥር 20/2012 ዓ.ም የተሰጠባቸው መዝገቦች ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 17/2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡

2. የመጨረሻ ውሳኔ ከጥር 21 እስከ የካቲት 30/2012 ዓ.ም የተሰጠባቸው መዝገቦች ከሐምሌ 20 እስከ ሐምሌ 24/2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡

3. የመጨረሻ ውሳኔ ከመጋቢት 1 እስከ ሚያዝያ 13 የተሰጠባቸው መዝገቦች ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 1/2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡

ማሳሰቢያ፡-

 አስቸኳይ ተብለው የተለዩ ጉዳዮች ያለ ኘሮግራም የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
 ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ባለጉዳዮች ከነሐሴ 1/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሚወጣው ኘሮግራም መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
 የአዲስ አባባ ባለጉዳዮች ለሰበር አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፌዴራልና አዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት እና አስተዳደር መስሪያ ቤት የተሰጡ ውሳኔዎችን የሚመለከት ነው፡፡
 ዘጠና ቀን ሰበር ማቅረቢያ ያላለፈባቸው ባለጉዳዮች ያለኘሮግራም የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
 ፋይል ለመክፈት የሚቀርቡ ባለጉዳዮች የአፍ መሸፈኛ ማክስ እና ፍርድ ቤቱ በሚያዘጋጀው የንፅህና መጠበቂያ ቦታ መታጠብ፤ ሙቀታቸውን መለካት ይጠበቅባቸዋል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዋና ሬጂስትራር
Dear EWLA family members,

I am hereby sharing you the information that the Ethiopian Human Rights Commission is looking for a consultant who can coordinate a project focused on - ENSURING GENDER RESPONSIVENESS OF ETHIOPIA’S ELECTION 2020 - for a short term.

An interested person can contact us.  And feel free to share this info to your colleagues/friends.


@lawsocieties
ALE (Alternative Legal Education) All in one, All Law Societies. federal & regional Judges, Prosecutors, Advocates, consultants & law school heads, instructors, deans, Law graduates, Students & other NGO and PLC employees..
etc.



Contact Us Via @Alemwaza
sil exist addis neger kale betagarun des yelenal. 10Q 4 ur assistance
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Baraki Belay)
The_Duty_to_serve_Cassation_Bench_on_the.pdf
131.7 KB
The Duty to serve: Cassation Bench on the legal effects of employer￾sponsered Tuition Assistance by
Abrham Yohannes
About employment contract and commitment to service for specific years
ሰላም ውድ የ ኣለ ቤተሰቦች ከ ጉንበት 3-6 እንዲሰጥ ተይዞለት የነበረው ሃገር ኣቀፍ የ ሕግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና የ ኢትዮጵያ ህግ ትምህርት ቤት ኮንሴትሬም ከዚ በፊት ባረገው ውይይት ተማሪዎች ነሃሴ ወይም መስከረም እንዲ ፈተኑ ጥያቄ ለ ለ ሳይነስ እና ከፍተኛ ሚኒስተር ኣቅርባል ስለዚ አንደ በፊቱ በርትታችሁ ማንበባችሁ ቀጥሉ # via ክብሮም ስዩም ባህርዳር ዪንቨርስቲ
#Exclusive : Russia claims it's on track to approve Covid-19 vaccine by mid-August. But speed of process raises questions

Moscow(CNN) Russia intends to be the first in the world to approve a coronavirus vaccine, in less than two weeks -- despite concerns about its safety, effectiveness and over whether the country has cut essential corners in development, CNN has learned.

Russian officials told CNN they are working toward a date of August 10 or earlier for approval of the vaccine, which has been created by the Moscow-based Gamaleya Institute.

It will be approved for public use, with frontline healthcare workers getting it first, they said https://www.google.ch/amp/s/amp.cnn.com/cnn/2020/07/28/europe/russia-coronavirus-vaccine-approval-intl/index.html
Protection Specialist- Legal
SAVE

Danish Refugee Council
Somali
Apply on Ethiojobs
2 days agoFull–time
Title: Protection Specialist- Legal Location : Jijiga Employment Category : G2 Reporting To : Project Manager Direct Reports: NA Start of Contract & Duration: 12 Months Posting date: July 28 , 2020 INTRODUCTION The Danish Refugee Council (DRC), an international non-governmental organization (NGO), has been providing relief and development services in the Horn of Africa since 1997. DRC promotes and supports solutions to the problems faced by refugees, internally displaced people (IDPs), and migrants. The organization has offices across the region, and has been operational in Ethiopia since 2009. With funding from bilateral and multilateral donors, DRC is currently implementing a range of activities across Ethiopia and Djibouti, including WASH and shelter provision, child and youth protection, gender based violence response, awareness-raising of migration risks, protection monitoring of migration routes, and livelihoods support for returning migrants or those at-risk of migration Overall purpose of the role : (1-2 sentences) The Danish Refugee Council (DRC), in partnership with Mercy Corps, is planning to implement a 44-month action entitled Strengthened Socio-Economic Development and Better Employment Opportunities for Refugees and Host Communities in the Jigjiga Area. In line with the Government of Ethiopia’s commitments to the Comprehensive Refugee Response Framework (CRRF), the action will aim to improve employment and livelihood opportunities for up to 54,000 members of the refugee and host community in the Fafan zone of the Somali region. As part of the action, DRC will seek to support decent jobs and the rights of refugees engaged in formal employment. Furthermore, DRC will collaborate with Jigjiga University to extend the provision of legal aid services to both refugees and host community members. DRC, therefore, is seeking a highly qualified, enthusiastic and action-oriented individual for the position of Legal Protection Specialist to lead in the design, implementation and monitoring of the action’s legal components. Applicants are expected to have a demonstrated legal background combined with experience in project cycle management, representation with community and governmental representatives and the ability to engage in research related to law and legal frameworks. DRC highly encourages female applicants. Responsibilities: (in bullet points) Technical Responsibilities Develop a comprehensive understanding of laws and policies influencing the action’s commitment to decent jobs and supporting refugees to participate in the formal economy. The Specialist will lead in undertaking regular reviews of relevant laws and policies and producing briefings on legal and policy changes as they relate to the action. Adapt principles from the International Labor Organization’s (ILO) Decent Jobs Agenda in Ethiopia into trainings and informational materials targeting employers in Fafan zone and encourage the adoption of best practices by employers targeted through the action. Lead collaboration with Jigjiga University’s legal aid clinic to provide services to refugee and host communities in targeted areas by supporting the placement of qualified volunteers in mobile or satellite legal aid clinics. Ensure compliance by the legal Officers with DRC is legal aid approaches and principles, and implementation of legal aid case management and M&E tools; Support Jigjiga University in developing opportunities to offer up-to-date courses relevant to the legal aid needs and refugee context in Fafan zone, including issues related to the revised refugee Proclamation. Assist Jigjiga University to extend basic legal advice to small and medium businesses. Train local authorities and selected refugee and host community groups to provide information on and make referrals to legal aid services.
Contribute to enhancing customary dispute resolution techniques for and between refugee and host communities, including conflict management, mediation, negotiation and reconciliation. Ensure all components of the action adhere to protection standards and principles as well DRC guidelines and accountability standards. Management, Coordination and Representation Ensure rigorous project cycle management principles are applied and oversee the daily management of the implementation of legal components of the action. This entails ensuring detailed work, financial and procurement plans are in place and followed. Work closely with the action’s MEAL team to monitor project achievements. When activities are identified as behind schedule or are facing technical or logistical challenges, work with the project team to identify and implement corrective actions. Organize and facilitate regular reviews of achievements and spending for the action and lead all project reporting related to legal activities. Act as the action’s primary focal point with Jigjiga University, researchers and other relevant stakeholders. Under the supervision of the Addis Ababa-based Legal Protection Coordinator, develop relationships with a range of key stakeholders including local government, informal and formal justice systems and local associations.

Educational Requirements: Experience and technical competencies: (include years of experience) 4 to 5 years of work experience within the field of law. Experience working with an international NGO or UN agency preferred, but not required. Technical understanding of protection concepts, prevention and response strategies. Proven record of designing and facilitating trainings and workshops on legal topics. Hands-on experience working with...

Required Experience:
Mid Level ( 2+ - 5 years experience
Hotline Personnel at Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA)
SAVE
E
Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA)
Addis Ababa (+1 other)
Apply on JobWeb Ethiopia
2 days agoETB 1,592–ETB 26,539 a monthFull–time
Job Description

Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA) is a non-for-profit, Ethiopian charitable association established in 1996. EWLA’s mission is to promote the economic, political, social and legal rights of women and to that end assist them to secure full protection of their rights under the Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and other international human rights conventions. EWLA in partnership with UNFPA has now started to Establish Hotline service.
Description

Maintaining a positive, empathetic and professional attitude toward survivors at all times.
Responding promptly to survivors inquiries.
Acknowledging and resolving survivors need.
Keeping records of survivor/client interactions, transactions, comments and complaints.
Answers and routes incoming calls.
Performs database retrieval for directory information.
Provides information obtained from EWLA Directory.
Assists callers in identifying needs and then routing calls appropriately.
Provides legal counseling services in civil and criminal cases and drafts various court documents, such as petitions, court briefs, affidavits and memorandum of appeals to court.
Provides mediation services mainly on matrimonial matters, such as family disputes, in order to assist them to resolve their cases amicably and reconcile where possible.
Networking and corresponding with government, private and NGO institutions in order to effectively handle cases.
Maintaining a smooth working relationship with Branch Offices/Committees pertaining to legal aid and representation activities.
Studying the special case referred to her/his by collecting all necessary information/data from the victims of injustice; files/documents maintained by the department on the Survivors/clients etc...
Keeping records of Survivors/clients and analyzing client profile and cases for future reference.
Submitting monthly, quarterly & yearly reports to the Department Head.
Ensuring the confidentiality of information related to cases that are submitted to courts.
Carrying out other related
Updates and maintains personal copy of stakeholders/ staff directory and other resources to ensure accurate dispensing of information.
Answers routine questions about telephone and voice mailbox operation on an occasional basis.
Answers questions and provides some training for new operators, on-call substitutes or student help.
Updates the stakeholder’s directory and provides changes to Supervisor. Proofs updates for accuracy.

Job Requirements

Qualification: LLB Degree

Experience: 2-4 years relevant work experience

Requirements:

Ability to communicate with, supervisor, stakeholders and survivors
Familiarity with Word, Excel and web browsers required.
Familiarity with Google Calendar, Google Drive,
Experience with volunteers and working with the public preferred.
Ability to work cooperatively with staff and volunteers.
Knowledge and understanding of women rights issues.
Bilingual at least in Amharic/Afan-Oromo/ or Tigregna/ language is Mandatory.

Knowledge of:
Computer operations to include the use of email and web browser and customer service techniques.
Ability to:
Think quickly and communicate orally with a variety of callers; handle a high volume of calls;
Qualifications

LLB degree or equivalent.
Ability to stay calm when survivors are stressed or upset.
Comfortable using computers.
Experience working with survivors suppor
መልዕክት ለወጣቶች!

"ከዚህ በፊትም ተናግረናል አሁንም እንደገና እንናገራለን ፥ ወጣቶች በበሽታው (COVID-19) የማይበገሩ አይደሉም ፤ ወጣቶች በበሽታው ሊጠቁ ፣ ሊያስተላልፉና ሊሞቱ ይችላሉ" - ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም (የWHO ዋና ዳይሬክተር)

Via Doctor Lia Tadesse
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የአፍሪካ ህብረት ዛሬ "የአፍሪካ ሴቶች ቀን" አስመልክቶ በርካታ ሴት አፍሪካውያንን እያስታወሰ ይገኛል!

ከዚህ መሀል ሁለት ኢትዮጵያውያን ይገኛሉ: ጣይቱ ብጡል (እቴጌ ጣይቱ) እና አትሌት ደራርቱ ቱሉ (ኮ/ል)።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
'One Voice for Our Dam'

ለግድባችን ያለንን ድጋፍ ነገ እሁድ ሐምሌ 26/2012 ከቀኑ 10:00 ሰዓት ሁላችንም በአንድ ላይ ባማረና በደመቀ ሁኔታ በያለንበት ሆነን በዓለም አቀፍ ደረጃ ድምፃችንን እናሰማለን!

via tikvahethiopia
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
የፌዴራል ፍ/ቤቶች ዳኞች የጋራ መኖሪያ ህንጻዎች ግንባታ ስራ ተጠነቆ ተመረቁ

የፌዴራል መንግስት ዳኞች በተመቻቸ ቦታ እንዲኖሩ በማድረግ የፍትህ ዘርፉን በተለይም የዳኝነት አካሉን ለማሻሻል ያስገነባቸው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ህንጻዎች ተገባደው አገልግሎት መስጠት የሚችሉበት ደረጃ ላይ በመድረሳቸው የምረቃ ስነ ስርዓት ቅዳሜ ሐምሌ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ተካሄደ፡፡

የዳኝነት አካሉን ነጻነት ለማረጋገጥ መንግስት እየወሰዳቸው ካሉ ተጨባጭ ተግባራት መካከል የዳኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ማሻሻል ሲሆን ለዚህም ማሳያ ተደርጎ የሚወሰደው ዳኞች በመኖሪያ ቤት ኪራይ የሚደርስባቸውን እንግልትና ተጽእኖ ለመቀነስ ደረጃውን የጠበቀ የጋራ መኖሪያ ቤት ገንብቶ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉ ነው፡፡

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ምንስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ ሃገራችን የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል፤ የዜጎች ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንደረጋገጡ በምታደርገው ከፍተኛ ጥረት ውስጥ ትልቁ ኃላፊነትና ሸክም የተጣለባችሁ የፌዴራል ዳኞች ለዚህ በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት የዳኝነት አገልግሎት ቅልጥፍናን ለማሻሻል፤ ጥራትን ለማሳደግ እና ነጻነትን ለማስጠበቅ ብሎም ዳኞች በሙሉ አቅማቸው በዳኝነት ሰራ ላይ እንዲያውሉ በማድረግ በኩል የዛሬው ፕሮጀክት መጠናቀቅ ያለው ትርጉም እጅግ ታላቅ ነው ብለዋል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞ የሆኑት አቶ ብርሃኑ አመነው ዳኞችን በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት የዳኝነት ነጻነት መነሻና መድረሻው የህብረተሰቡን የፍትህ ጥያቄ መመለስ ነው፡፡ የዳኝነት ነጻነት በተቋም እና በግለሰብ ደረጃ ሊገለጽ የሚችል ነው ካሉ በኋላ በህገመንግስት የተረጋገጠውን የዳኝነት ነጻነት ተግባራዊ ለማድረግ በመንግስት በተወሰዱ እርምጃዎቸ ውስጥ ምቹ የስራ ቦታ እና ሁኔታ መፍጠር ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ስለመሆኑ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡

ዳኛ ብርሃኑ መንግስት በቅርብ ዓመታት የዳኞች ግለሰባዊ ነጻነትን ለማረጋገጥ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ምስክርነት ሲሰጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ከታክሲና ከከተማ አውቶቡስ ሰልፍ ተላቀው በየግላቸው መኪና የተመደበላቸው መሆኑ፤ በየደረጃው ፍርድ ቤት ያሉ ዳኞች በተቋሙ የትራንስፖርት አገልግሎ እንዲጠቀሙ መደረጉ እንዲሁም በሁሉም ደረጃ ፍ/ቤቶች ላሉት ዳኞች የደሞዝና የጥቅማጥቅም ማሻሻያ መደረጉ እና ዛሬ ደግሞ የዳኞች የመኖሪያ ቤት ህንጻ ግንባታ ተጠናቆ በመረከባችን የዳኞች ዘርፈብዙ ችግሮች ደረጃ በደረጃ እየተፈቱ መሆናቸውን የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በስነስዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ለህንጻዎቹ ግንባታ መጠናቀቅ የበኩላቸውን ሚና ለተጫወቱና ሃላፊነታቸውን በብቃት ለተወጡ አካላት ምስጋናቸውን ገልጸው መንግስት የዳኝነት ዘርፉን ለመደገፍ እየወሰደ ያለው እርምጃ ትልቅ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ዳኞች ቤታቸው መኖሪያ ብቻ ሳይሆን ከስራ መብዛት የተነሳ መዝገብ የሚመረምሩበት እና ውሳኔ የሚሰጡበት ቢሮም ነው፡፡ እንዲህ ደረጃቸውን የጠበቁ መኖሪያ ቤቶች የዳኞችን የስራ አቅም የሚያጎለብቱና የተጣለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ብርታት የሚሰጧቸው ናቸው ብለዋል፡፡

አያይዘውም የጋራ መኖሪያ ህንጻዎቹ የተለያየ ቤተሰብ ሳይሆን የዳኝነት አካሉ አንድ ትልቅ ቤተሰብ የሚኖርበት በመሆናቸው የጋራ መኖሪያ አካባቢው ደረጃውና ክብሩ ተጠብቆለት፤ ንጹህና ያማረ ሆኖ የዳኝነት ከብር መገለጫ እዲሆን የማስተዳደሩን ስራ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ኃላፊነቱን ወስዶ የሚሰራ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ኃላፊና የፕሮጀክቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተክለጻዲቅ ተ/አረጋይ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ እንደገለጹት የዳኞች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ከ9 መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተይዞለት የተጀመረ ቢሆንም ከታሰበለት በታች ከ750 ሚሊዮን ብር ባልበለጠ በጀት ተጠናቋል፡፡

ለዳኞች መኖሪያነት የተገነቡት ህንጻዎች ሁለት መንትያ ሕንጻዎች ሲሆኑ እያንዳንዳቸው ባለ G+18 ፎቅ ናቸው፡፡ ህንጻዎቹ 140 ባለ ሶስት መኝታ እና 138 ባለ ሁለት መኝታ ቤቶች በድምሩ 278 ቤቶች አሉት፡፡ በምረቃ ወቅት 80 ቤቶች ማለትም 40 ባለ ሶስት አና 40 ባለ ሁለት መኝታ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለባለ ዕድለኞች ዝግጁ ሆነዋል፡፡ እንደ ፕሮጅክቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ሪፖርት ቀሪዎቹ 198 ቤቶች የቀራቸው የማጠናቀቂያ እቃዎች ተገጥመውላቸው እስከ ነሓሴ 30/ 2012 ዓ.ም ለሚፈለገው ዓላማ ይውላሉ፡፡

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የ80 ቤቶች ቁልፍ ርክክብ የተካሄደ ሲሆን የናሙና ቤቶች ጉብኝት ተደርጓል፡፡ የህንጻ ተቋራጭ ድርጅቱ መሃንዲስ የሆነት ኢንጂነር ቴዎድሮሰ ስለ ግንባታው ሂደትና ይዘት ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በመጨረሻም በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የፌራደራል ፍርድ ቤቶች አመራሮችና ዳኞች፤ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የህንጻ ግንባታ ተቋራጭ ድርጅት ባለሙያዎች የአረንጓዴ አሻራቸውን ለማስቀመጥ በቅጥር ጊቢው ዙሪያ ለአካባቢው ተስማሚ የሆኑ የዛፍ ችግኞችን ተክለዋል፡፡

መገናኛ አካባቢ እየተገነባ ያለው የዳኞች የጋራ መኖሪያ ቦታ 7 ሺህ 316 ካሬ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን የጋራ መኖሪያ ህንጻዎቹ የመኪና ማቆሚያ፣ የገበያ ማዕከል፣ ስፖርት መስሪያ ማዕከል፣ የህጻናት መጫወቻ ክፍል፣ ቤተ-መጽሃፍት እና ሌሎችን ያሟላ እንደሚሆን የህንጻው ንድፍ ያሳያል፡፡

የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2013 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ የትምህርት አሰጣጡ የኮቪድ-19 በሽታ ወረርሽኝ እስከሚሻሻል ድረስ በቨርቹዋል እና በኢለርኒግ የመማር ማስተማር መንገድ በተጨማሪም እንደ አስፈላጊነቱ በገጽ ለገጽ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቀ የሚከተሉትን በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡
1. የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርስቲው ድረገጽ (portal.aau.edu.et) መሙላት
2. ከማመልከቻው ፎርም የሚያገኙትን የማመልከቻ ቁጥር (Application Number) በመያዝ ብር 200 /ሁለት መቶ/ ለመመዝገቢያ ብር 600 /ስድስት መቶ/ የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ በሞባይል CBE ብር ወይም በወኪሎች ወይም በቅርንጫፍ አማካኝነት ክፍያ መፈጸም ያስፈልጋል (ክፍያ የሚፈጸምበትን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 አጭር ኮዶች ምዝገባው ከመጀመሩ በፊት በዩኒቨርሰቲው ድረ ገጽ እና በፌስቡክ እናሳውቃለን)፡፡
3. ክፍያዎትን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ማመልከቻ ፎርሙ በመመለስ ፒዲኤፍ (PDF) ፎርማት የተለወጠ የትምህርት ማስረጃዎትን፣ የወጪ መጋራት ሰነድዎትን$፣ እንዲሁም ለቀን መርሃ ግብር የትምህርት ወጪዎን /Sponsorship/ የሚሸፍንልዎት የመንግስት መስሪያ ቤት ከሆነ የተፈረመበትና ማህተም የተደረገበት ፎርም አስገብተው እና ሌሎች መረጃዎችን በማከል ምዝገባዎትን ማጠናቀቅ ይኖርብዎታል፡፡
4. የSponsorship ከዩኒቨርስቲው ድረ ገጽ (portal.aau.edu.et/ aau.edu.et) ማግኘት ይችላሉ፡፡
5. ለPhD አመልካቾች የ yBA/BSc ዲግሪ/ጊዜያዊ ዲግሪ እና CGPA ያለው ትራንስክሪፕት እና የMA/MSC ዲግሪና ትራንስክሪፕት ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
6. በተጨማሪም ለPhD አመልካቾች ትምህርት ክፍሉ የሚጠይቀውን ማያያዝ ይኖርብዎታል፡፡
7.ለMA/MSC አመልካቾች የ yBA/BSc ዲግሪ/ጊዜያዊ ዲግሪ እና CGPA ያለው ትራንስክሪፕት ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ማሳሰቢያ
• ምዝገባው የሚከናወነው aau.edu.et ብቻ ሲሆን ምንም አይነት ማስረጃ በአካል ይዞ በመቅረብ ማስገባት አይቻልም፡፡
• የወጪ መጋራት ያጠናቀቃችሁበትን ማስረጃ ዋናውን በተጠየቃችሁ ግዜ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
• ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1176 ያላስላከ አመልካች ቀጣይ የምዝገባ ሂደቶች እንደማይከናወኑለት እናሳስባለን፡፡
• የፈተና ግዜውን በተመለከተ ከትምህርት ክፍሉ ማስታወቂያ ሰሌዳ እንዲሁም ከዩኒቨርስቲው ድረ ገፅ (portal.aau.edu.et/aau.edu.et) መከታተል የምትችሉ ያሳውቃል፡፡
• ጤና ላይ ለሚያመለክቱት አመልካቾች ዲግሪያቸዉን ሲጨርሱ ከጤና ጥበቃ ወይም ከተማሩበት ዩኒቨርስቲ የሚሰጣቸዉን ደብዳቤ ወይም በየሴምስተሩ የሚሰጣቸዉን Grade report ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
• የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የመመዝገቢያ ቀን ከነሐሴ 06 እስከ ነሐሴ 21 2012 ዓ.ም
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር
http://www.aau.edu.et/
Hello, I have just read AAU application for postgraduate and PhD programs for next year in Ale, I want to ask what about the undergraduate who will finish next year have they taken us into consideration like they have in health school to apply and learn, or is there a possibility to apply when we finish in maximum of 2 months?
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሬጂስትራር ጽ/ቤት ከነሐሴ 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ መዝገብ ለመክፈት የወጣ መርሃ-ግብር
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ፍ/ቤቱ በወጣው መመሪያ መሰረት አዲስ ፋይሎች የመክፈት አገልግሎት ከነሐሴ 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ መስጠት የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ምክንያት ባለጉዳዮች በተመሳሳይ ቀን ወደ ፍ/ቤቱ በብዛት በመምጣት መጨናነቅ እንዳይፈጠርና ተገልጋዩ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ሊወሰድ የሚገባውን አካላዊ ርቀት መጠበቅ እንዲችል ከአዲስ አበባም ሆነ ከክልል የሚመጡ ባለጉዳዮች የሚስተናገዱበት መርሃ ግብር አውጥቷል፡፡ የፍርድ ቤቱ ሬጂስትራር ጽ/ቤትም ተገልጋዮች ከዚህ በታች በተዘጋጀው መርሃ ግብር መሰረት በመምጣት አገልግሎቱን ማገኘት የሚችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡
1. የሰበር አጣሪ ባለጉዳዮች
1.1. የመጨረሻ ውሳኔ ከታህሳስ 10- ጥር 30 ቀን 2012 ዓ.ም የተሰጠባቸው መዝገቦች ከነሐሴ 1 - 8 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
1.2. የመጨረሻ ውሳኔ ከየካቲት 1- 30 ቀን 2012 ዓ.ም የተሰጠባቸው መዝገቦች ከነሐሴ 11- 15 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
1.3. የመጨረሻ ውሳኔ ከሚያዚያ 1 - 30 ቀን 2012 ዓ.ም የተሰጠባቸው መዝገቦች ከነሐሴ 18 - 22 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
1.4. በመረጃ እጥረት ምክንያት በፕሮግራሙ መሰረት ቀርበው ያልተስተናገዱ ባለጉዳዮች ካሉ ከነሓሴ 25 - 29 ቀን 2012 ዓ.ም ይስተናገዳሉ፡፡
2. የወንጀል ይግባኝ ባይ ባለጉዳዮች
2.1. ከየካቲት 10 እስከ መጋቢት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 1- 8 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
2.2. ከሚያዚያ 1 እስከ ግንቦት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 11- 15 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
2.3. ከሰኔ 1 እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 18 – 22 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
2.4. በመረጃ እጥረት ምክንያት በፕሮግራሙ መሰረት ቀርበው ያልተስተናገዱ ባለጉዳዮች ካሉ ከነሓሴ 25 - 29 ቀን 2012 ዓ.ም ይስተናገዳሉ፡፡
3. የፍትሐብሔር ይግባኝ ባለጉዳዮች
3.1. ከጥር 10 እስከ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 1- 8 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
3.2. ከመጋቢት 1 እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 11- 15 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
3.3. ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የውሳኔ ግልባጭ የደረሳቸው ባለጉዳዮች ከነሐሴ 18 – 22 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀርበው የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
3.4. በመረጃ እጥረት ምክንያት በፕሮግራሙ መሰረት ቀርበው ያልተስተናገዱ ባለጉዳዮች ካሉ ከነሓሴ 25 - 29 ቀን 2012 ዓ.ም ይስተናገዳሉ፡፡
4. በኢ- ፋይሊንግ ጉዳያቸውን ለሚያቀርቡ ባለጉዳዮች
ከላይ ለሰበር አጣሪ፣ ለወንጀል እና ለፍትሐብሔት ይግባኝ ባለጉዳዮች በወጣ ው መርሃ-ግብር መሰረት በክልሎች በሚገኙ ተወካዮቻችን በኩል የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ
• የወንጀል ይግባኝ መርሃ ግብር ታሳቢ ያደረገው ይግባኝ ባዮች የውሳኔ ግልባጭ ጠይቀው መሸኛ የተሰጠበትን ቀን ነው፡፡
• አስቸኳይነት ያላቸው ጉዳዮች ተብለው በመመሪያው የተለዩ ጉዳዮች ከሓምሌ 13 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ እየተስተናገዱ ይገኛሉ፡፡
• የሰበር፤ የወንጀል እና የፍትሐብሔት ይግባን ማቅረቢያ ጊዜ ያለፈባቸው ባለጉዳዮች ያለፕሮግራም ከ ሐምሌ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ እየተስተናገዱ ይገኛሉ፡፡
• ፋይል ለማስከፈት የሚቀርቡ ባለጉዳዮች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) መጠቀም ግዴታ ነው፡፡ እንዲሁም ፍ/ቤቱ ባዘጋጀው በንጽህና መጠበቂያ ውሃና ሳሙና እጃቸውን መታጠብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመግቢያ በር አካባቢ ባሉ ባለሙያዎች ሙቀታቸውን ተለክተው ወደ ግቢው እንዲገቡ ይገደዳሉ፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሬጂስትራር ጽ/ቤት