የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመራሮች ከዳኞች እና ሬጅስትራሮች የተሰበሰበ ገንዘብ ለክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ ቤተሰቦች ሰጡ ፡፡
**********************************************
የፍርድ ቤቱ አመራሮች ዛሬ ግንቦት 18/2012 በግንቦት 14/2012 ዓ.ም ያረፈችውን ክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ ቤተሰቦች ጋር በመሄድ አጽናንተዋል፡፡
አመራሮቹ ክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ በህመም ላይ በነበረችበት ግዜ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ ሬጅስትራሮች እና የዋና መስሪያ ቤቱ የስራ ክፍል ኃላፊዎች ለህክምና እንዲውል የገንዘብ መዋጮ ያወጡ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዳኞች በቀጥታ አካውንት ያስገቡት እና ከግንቦት ወር ደመውዝ የሚቆረጠው ገንዘብ እንደጠበቀ ሆኖ 79,950 (ሰባ ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ) ብር በጥሬ የተሰበሰበ ገንዘብ አመራሮቹ ለክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ ቤተሰቦች ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይነትም ለክብርት ዳኛ ምጥን ልጆች አስፈላጊ እና አቅም በፈቀደ መልኩ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን አመራሮቹ ገልጸዋል፡፡
**********************************************
የፍርድ ቤቱ አመራሮች ዛሬ ግንቦት 18/2012 በግንቦት 14/2012 ዓ.ም ያረፈችውን ክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ ቤተሰቦች ጋር በመሄድ አጽናንተዋል፡፡
አመራሮቹ ክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ በህመም ላይ በነበረችበት ግዜ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ ሬጅስትራሮች እና የዋና መስሪያ ቤቱ የስራ ክፍል ኃላፊዎች ለህክምና እንዲውል የገንዘብ መዋጮ ያወጡ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዳኞች በቀጥታ አካውንት ያስገቡት እና ከግንቦት ወር ደመውዝ የሚቆረጠው ገንዘብ እንደጠበቀ ሆኖ 79,950 (ሰባ ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ) ብር በጥሬ የተሰበሰበ ገንዘብ አመራሮቹ ለክብርት ዳኛ ምጥን ከፈኔ ቤተሰቦች ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይነትም ለክብርት ዳኛ ምጥን ልጆች አስፈላጊ እና አቅም በፈቀደ መልኩ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን አመራሮቹ ገልጸዋል፡፡
ህዝባችንን ከኮሮና ወረርሽኝ ለመጠበቅ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባር ነዉ!
-------------------------------------
ህዝባችንን ከኮሮና ቫይረስ ወርርሽኝ ለመጠበቅና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር እንዲያስችል የተቀመጡ ግዴታዎችን ህብረተሰቡ አዉቆ እንዲተገብራቸዉ ከማድረግ በተጨማሪ ይህ ሳይሆን ቀርቶ በአንዳንድ ግዴለሽ ግለሰቦች የህብረተሰባችን ጤናና ህይወት አደጋ ላይ እንዳይወድቅ በደንብ እና በመመሪያዎች የተቀመጡ ክልከላዎችንና ግዴታዎችን እንዲተገብሩ በማድረግ የህግ የበላይነት ጥያቄ ዉስጥ በማይገባበት መልኩ የህዝባችንን ሰብአዊ መብት በመጠበቅ ህግን ለማስከበር ከመቼዉም ጊዜ በላይ መረባረብ የሚያስፈልግበት ወቅት በመሆኑ የህግ የበላይነትን በማስከበር የህዝባችንን ህይዎት ለመታደግ በቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል ፡፡
በመሆኑም ከጤና ባለሙያዎችና ከሐይማኖት አባቶች የሚሰጡ ምክሮችን የሚሰሙ፤ ከመንግስት የሚተላለፉ ህግ፣ ደንብና መመሪያዎችን የሚተገብሩ የሚያከብሩ አልፎም የሚያስከብሩ በጎ ፈቃደኞችና በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉ ሁሉ በተቃራኒዉ ደግሞ በግዴለሽነትና በመዘናጋት ምክሮችንና ግዴታዎችን ጭምር የማይተገብሩ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸዉ የሌሎችን በጤና የመኖር መብት አደጋ ላይ የሚጥሉና የቫይረሱን ስርጭት በከፍተኛ መልኩ የሚጨምሩ በመሆናቸዉ የቫይረሱ ስርጭት አሁን ካለበት ፍጥነት በከፋ መልኩ ከቁጥጥር ዉጭ ከመሆኑ በፊት እነዚህ አካላት ላይ ጠበቅ ያለና የወጡ ህጎችን የማስከበር ስራ አስፈላጊ በመሆኑ ህብረተሰቡ ራሱን ብሎም ሌሎችን ከመጠበቅ በዘለለ ከህግ አስከባሪዎች ጎን በመቆም ለራሱ ጤና ዘብ ሊቆም ይገባል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
-------------------------------------
ህዝባችንን ከኮሮና ቫይረስ ወርርሽኝ ለመጠበቅና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር እንዲያስችል የተቀመጡ ግዴታዎችን ህብረተሰቡ አዉቆ እንዲተገብራቸዉ ከማድረግ በተጨማሪ ይህ ሳይሆን ቀርቶ በአንዳንድ ግዴለሽ ግለሰቦች የህብረተሰባችን ጤናና ህይወት አደጋ ላይ እንዳይወድቅ በደንብ እና በመመሪያዎች የተቀመጡ ክልከላዎችንና ግዴታዎችን እንዲተገብሩ በማድረግ የህግ የበላይነት ጥያቄ ዉስጥ በማይገባበት መልኩ የህዝባችንን ሰብአዊ መብት በመጠበቅ ህግን ለማስከበር ከመቼዉም ጊዜ በላይ መረባረብ የሚያስፈልግበት ወቅት በመሆኑ የህግ የበላይነትን በማስከበር የህዝባችንን ህይዎት ለመታደግ በቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል ፡፡
በመሆኑም ከጤና ባለሙያዎችና ከሐይማኖት አባቶች የሚሰጡ ምክሮችን የሚሰሙ፤ ከመንግስት የሚተላለፉ ህግ፣ ደንብና መመሪያዎችን የሚተገብሩ የሚያከብሩ አልፎም የሚያስከብሩ በጎ ፈቃደኞችና በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉ ሁሉ በተቃራኒዉ ደግሞ በግዴለሽነትና በመዘናጋት ምክሮችንና ግዴታዎችን ጭምር የማይተገብሩ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸዉ የሌሎችን በጤና የመኖር መብት አደጋ ላይ የሚጥሉና የቫይረሱን ስርጭት በከፍተኛ መልኩ የሚጨምሩ በመሆናቸዉ የቫይረሱ ስርጭት አሁን ካለበት ፍጥነት በከፋ መልኩ ከቁጥጥር ዉጭ ከመሆኑ በፊት እነዚህ አካላት ላይ ጠበቅ ያለና የወጡ ህጎችን የማስከበር ስራ አስፈላጊ በመሆኑ ህብረተሰቡ ራሱን ብሎም ሌሎችን ከመጠበቅ በዘለለ ከህግ አስከባሪዎች ጎን በመቆም ለራሱ ጤና ዘብ ሊቆም ይገባል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በሚኒሶታ በነጭ ፖሊስ ታንቆ የተገደለው ጥቁር አሜሪካዊ ጉዳይ ቁጣን ቀሰቀሰ የአሜሪካ የምርመራ ቢሮ ኤፍቢአይ በነጭ ፖሊስ የተገደለውን ጥቁር አሜሪካዊ ጉዳይ መመርመር ጀምሯል፡፡
ክስተቱ ባሳለፍነው ሰኞ የተፈጸመ ሲሆን አንድ ነጭ የፖሊስ መኮንን ጥቁር አሜሪካዊን በእግሩ ጉልበት አንገቱ ላይ ቆሞ ሲያሰቃየው ከቆየ በኋላ መተንፈስ አቅቶት ሲዝለፈለፍ ያሳያል።
ከሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያ በአስደንጋጭ ፍጥነት በተዘዋወረው ምሥል ላይ ነጭ ፖሊስ የዚህን ጥቁር አሜሪካዊ አንገት በጉልበቱ ተጭኖት እያለ በጉልህ የሚታይ ሲሆን ተጠርጣሪው በበኩሉ ‹‹መተንፈስ አልቻልኩም እባክህን አትግደለኝ›› እያለ ሲማጸነው ይሰማል፡፡
ሟቹ የ40 ዓመት ጎልማሳ ጥቁር አሜረካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ይባላል።
ሆኖም ተጠርጣሪው በፎርጂድ ምርት ተግባር ላይ እንደተሰማራ ጥቆማ ደርሶት ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ሊያውለው እንደመጣ ተጠቅሷል፡፡ይህ ዘግናኝ ክስተት ከዓመታት በፊት በተመሳሳይ ቁጣን የቀሰቀሰውና በነጭ ፖሊስ ጭካኔ የሞተውን ኤሪክ ጋርነርን ያስታወሰ ሆኗል፡፡ ኤሪክ በወቅቱ በፖሊስ አንገቱ ተቆልፎ ‹‹እባካችሁ መተንፈስ አልቻኩም›› እየለ በተመሳሳይ ሁኔታ ነበር የሞተው፡፡ https://www.bbc.com/amharic/news-52816678 @bbc_amharic1
ክስተቱ ባሳለፍነው ሰኞ የተፈጸመ ሲሆን አንድ ነጭ የፖሊስ መኮንን ጥቁር አሜሪካዊን በእግሩ ጉልበት አንገቱ ላይ ቆሞ ሲያሰቃየው ከቆየ በኋላ መተንፈስ አቅቶት ሲዝለፈለፍ ያሳያል።
ከሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያ በአስደንጋጭ ፍጥነት በተዘዋወረው ምሥል ላይ ነጭ ፖሊስ የዚህን ጥቁር አሜሪካዊ አንገት በጉልበቱ ተጭኖት እያለ በጉልህ የሚታይ ሲሆን ተጠርጣሪው በበኩሉ ‹‹መተንፈስ አልቻልኩም እባክህን አትግደለኝ›› እያለ ሲማጸነው ይሰማል፡፡
ሟቹ የ40 ዓመት ጎልማሳ ጥቁር አሜረካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ይባላል።
ሆኖም ተጠርጣሪው በፎርጂድ ምርት ተግባር ላይ እንደተሰማራ ጥቆማ ደርሶት ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ሊያውለው እንደመጣ ተጠቅሷል፡፡ይህ ዘግናኝ ክስተት ከዓመታት በፊት በተመሳሳይ ቁጣን የቀሰቀሰውና በነጭ ፖሊስ ጭካኔ የሞተውን ኤሪክ ጋርነርን ያስታወሰ ሆኗል፡፡ ኤሪክ በወቅቱ በፖሊስ አንገቱ ተቆልፎ ‹‹እባካችሁ መተንፈስ አልቻኩም›› እየለ በተመሳሳይ ሁኔታ ነበር የሞተው፡፡ https://www.bbc.com/amharic/news-52816678 @bbc_amharic1
BBC News አማርኛ
በሚኒሶታ በነጭ ፖሊስ ታንቆ የተገደለው ጥቁር አሜሪካዊ ጉዳይ ቁጣን ቀሰቀሰ
በሚኒሶታ በነጭ ፖሊስ ታንቆ የተገደለው ጥቁር አሜሪካዊ ጉዳይ ቁጣን ቀሰቀሰ
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
#NewsAlert ‼️
#Ethiopia : ከዛሬ ጀምሮ ከቤት ውጪ በሁሉም ቦታዎች ማስክ የማድረግ ግዴታን የሚጥል መመሪያ ፀደቀ! ከዛሬ ጀምሮ ከቤት ውጪ በሁሉም ቦታዎች ማስክ የማድረግ ግዴታን የሚጥል መመሪያ መፅደቁን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
"ለራስ፣ ለቤተሰብ፣ ለወገን እና ለሀገር ብለን ከሌሎች ስህተት በመማር ጥንቃቄአችንን ከበፊቱ በላይ እናጠናክር" ብለዋል ወይዘሮ አዳነች በይፋዊ የፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት።
ህብረተሰቡ ለራሱ ሲል በመንግስት እና በባለሞያዎች የሚተላለፉትን የጥንቃቄ መመሪያዎች ችላ ሳይል እንዲተገብርና ለህግ አስከባሪው አካል እንዲታዘዝም አሳስበዋል።
#Ethiopia : ከዛሬ ጀምሮ ከቤት ውጪ በሁሉም ቦታዎች ማስክ የማድረግ ግዴታን የሚጥል መመሪያ ፀደቀ! ከዛሬ ጀምሮ ከቤት ውጪ በሁሉም ቦታዎች ማስክ የማድረግ ግዴታን የሚጥል መመሪያ መፅደቁን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
"ለራስ፣ ለቤተሰብ፣ ለወገን እና ለሀገር ብለን ከሌሎች ስህተት በመማር ጥንቃቄአችንን ከበፊቱ በላይ እናጠናክር" ብለዋል ወይዘሮ አዳነች በይፋዊ የፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት።
ህብረተሰቡ ለራሱ ሲል በመንግስት እና በባለሞያዎች የሚተላለፉትን የጥንቃቄ መመሪያዎች ችላ ሳይል እንዲተገብርና ለህግ አስከባሪው አካል እንዲታዘዝም አሳስበዋል።
ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ማድረግ እንዳለበት የሚያስገድድ መመሪያ መጽደቁ ተገለጸ፡፡
**********************************************************
አዲስ አበባ ግንቦት 19 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀሳቀስ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ማድረግ እንዳለበት ግዴታ የሚጥል መመሪያ ጸደቀ።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳሰፈሩት ህይወት ለመታደግ ሲባል ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀሳቀስ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል የማድረግ ግዴታ የሚጥል መመሪያ ጸደቋል።
ወ/ሮ አዳነች እንዳሉት ከሌላው ስህተት መማር ብልህነት ነው !የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝን በተመለከተ ብራዚል ዉስጥ የነበረው መዘናጋት፣ ቸልተኝንት፣ የተላለፉትን ድንብ እና መመሪያዎችን አለማክበር ዛሬ ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ ነው።
ለእራሳችን፣ ለቤተሰባችን፣ ለወገናችንና ለሀገር ብለን ከሌሎች ስህተት በመማር ወረርሽኙን መከላከል አለብን ብለዋል። በመንግስት እና በባለሞያዎች የተላለፈውን የጥንቃቄ መመሪያዎችንም ችላ ሳንል እንተግበራቸው። ለህግ አስከባሪው አካል እንታዘዝ። ከማንም በላይ ጥቅሙ ለራስ ነው ሲሉ ጠቅላይ አቃቤ ህጓ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ነው፡፡
**********************************************************
አዲስ አበባ ግንቦት 19 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀሳቀስ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ማድረግ እንዳለበት ግዴታ የሚጥል መመሪያ ጸደቀ።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳሰፈሩት ህይወት ለመታደግ ሲባል ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ከቤት ውጪ ሲንቀሳቀስ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል የማድረግ ግዴታ የሚጥል መመሪያ ጸደቋል።
ወ/ሮ አዳነች እንዳሉት ከሌላው ስህተት መማር ብልህነት ነው !የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝን በተመለከተ ብራዚል ዉስጥ የነበረው መዘናጋት፣ ቸልተኝንት፣ የተላለፉትን ድንብ እና መመሪያዎችን አለማክበር ዛሬ ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ ነው።
ለእራሳችን፣ ለቤተሰባችን፣ ለወገናችንና ለሀገር ብለን ከሌሎች ስህተት በመማር ወረርሽኙን መከላከል አለብን ብለዋል። በመንግስት እና በባለሞያዎች የተላለፈውን የጥንቃቄ መመሪያዎችንም ችላ ሳንል እንተግበራቸው። ለህግ አስከባሪው አካል እንታዘዝ። ከማንም በላይ ጥቅሙ ለራስ ነው ሲሉ ጠቅላይ አቃቤ ህጓ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ነው፡፡
በአሰራር ሂደት የሚከሰቱ ስህተቶች ለዳኝነት ነጻነት አለመኖር ማሳያ ተደርገው ሊወሰዱ እንደማይገባ የፍርድ ስራ ምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ገለጸ፡፡
ሰሞኑን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር አጣሪ ችሎት በቀረበ አንድ የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ በአመራሩ ጣልቃ ገብነት ሁለት ጊዜ የተለያየ ውሳኔ እንደተሰጠ ተደርጎ እየተሰራጨ ያለው መረጃ በፍርድ ቤቱ ዳታ ቤዝ ባለሙያዎች በተፈጠረ የአሰራር ስህተት ምክንያት መሆኑን ጉዳዩን ያጣራው የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የፍርድ ስራ ምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ገልጿል፡፡
በፍርድ ቤቱ አመራር ጣልቃ ገብነት የዳኝነት ነጻነት አደጋ ላይ ወድቋል እየተባለ በማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን ጥቆማ የደረሰው የጠቅላይ ፍ/ቤቱ የፍርድ ስራ ምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ጉዳዩን ለማጣራት ባካሄደው ምርመራ የዳታ ቤዝ ባለሙያዎች የሰበር አጣሪው ችሎት በአምስት ዳኞች ውሳኔ የሰጠበትን ጉዳይ ቀደም ሲል “አያስቀርብም” ለማለት በመዝገቡ ውስጥ ተያይዞ የቀረበን ቅጽ በመመልከት ውሳኔ እንደሰጠ የሚገልጽ የተሳሳተ መረጃ በመረጃ ቋት (Database) ውስጥ በማስገባታቸው ምክንያት የተፈጠረ ችግርን መነሻ በማድረግ መሆኑን አረጋግጧል፡፡
የፍርድ ቤቱ የፍርድ ስራ ምርመራና የኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ችግሩን የፈጠሩት ባለሙያዎችንና የችግሩን ስረ ነገር ለመለየት የማጣራት ስራውን የቀጠለ ሲሆን በዚህ ያልተገባና ሃላፊነት በጎደለው ተግባር ላይ ድርሻ ያላቸው ባለሙያዎች ለተፈጠረው ስህተት በዲሲፕሊን እንዲጠየቁና በፍርድ ቤቱ በተዘረጋው የተጠያቂነት ስርዓት ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡
ህብረተሰቡም የዳኝነት ነጻነት የለም፤ የዳኝነት አካሉ አሁንም ከጣልቃ ገብነት ነጻ አልወጣም እየተባለ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚተላለፈው መረጃ ከእውነት የራቀና መሰረት የሌለው መሆኑን ተረድቶ በዳኝነት አካሉ ላይ የሚሰነዘሩ ማናቸውም አስተያየቶችና የሚቀርቡ ትችቶችን በጥንቃቄ እንዲመዝናቸው ጠይቋል፡፡ ፍርድ ቤቶች ዜጎች ፍትህ ለማግኘት ጠንካራ ተስፋ የሚጥሉባቸው ተቋማት ናቸው ያለው ዳይሬክቶሬቱ የፍ/ቤቶች መልካም ገጽታን የማጠልሸትና የህዝቡን አመኔታ በመሸርሸር አሉታዊ ውጤት ያላቸው መረጃዎችን በማንጨት የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው ቆም ብለው ጥቅምና ጉዳቱን እንዲያመዛዝኑም መክሯል፡፡ የምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት የደረሰበትን የምርመራ ውጤትም እንዲህ አብራርቷል፡፡
ጉዳዩ በጄፎር ኮንስትራክሽን እና አስማማው ኃ/የተ/የግ/ማህበር መካከል ከስር ፍርድ ቤት ጀምሮ የውል ክርክር ሲደረግበት የቆየ ነው፡፡ አመልካች ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም ባቀረበው አቤቱታ የፍርድ ቤቱ ይግባኝ ችሎት ዳኝነት በጠየቁበት ጉዳያቸው ላይ የሰጠው ውሳኔ የህግ ትርጉም ስህተት ያለው መሆኑን ጠቅሰው የሰበር ችሎቱ ጉዳዩን አይቶ እንዲያርምላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የአቤቱታውን ተገቢነት እንዲያጣራ በመዝገብ ቁጥር 185837 ጉዳዩ የቀረበለት 1ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት ጥር 8 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ጉዳዩን ሰምቷል፡፡ ይህንንም ተከትሎ በጉዳዩ ላይ የችሎቱ ሁለቱ ደኞች የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡበት እና አንድ ዳኛ ግን በጉዳዩ ላይ እንነጋገርበት ማለታቸውን የሚያሳይ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የተሞላ የውሳኔ ቅጽ ተያይዟል፡፡ በዚህም ምክንያት ችሎቱ ውሳኔ ያልሰጠ መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል፡፡
አቤቱታ አቅራቢው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጉዳያቸው ውሳኔ ሳይሰጠው ረጅም ጊዜ መውሰዱን፤ መዝገባቸውም ቀጠሮ ሳያገኝ መቆየቱንና በዚሀም ምክንያት ጉዳያቸው በምን ደረጃ ላይ እንደለ መረጃ ማግኘት ያልቻሉ መሆኑን ጠቅሰው መጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም በጽሁፍ አቤቱታ ያቀርባሉ፡፡ የፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንትም ችሎቱ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ያደርጋሉ፡፡ ከችሎቱ ዳኞች ጋርም ባካሄዱት ውይይት ክብርት ፕሬዝደንቷ በአዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀጽ 21 (1) በተሰጣቸው ስልጣንና በችሎቱ ዳኞች ስምምነት ጉዳዩ በሶስት ዳኞች ከሚታይ ይልቅ በአምስት ዳኞች እንዲታይ የስራ መመሪያ ይሰጣሉ፡፡
አምስቱ ዳኞችም መዝገቡን መጋቢት 29 ቀን 2012 ዓ.ም አስቀርበው ጉዳዩን መርምረዋል፡፡ በመጨረሻም ሰበር ችሎቱ ይግባኝ ሰሚው ችሎት በሰጠው ውሳኔ ላይ ሊያያቸው የሚገቡ ዝርዝር ጉዳዮች ያሉበት ነው በማለት “ያስቀርባል” የሚል ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ ያሳልፋል፡፡
በዚህ ሂደት መዝገቡ ሚያዚያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ዳታ ቤት በመሄዱ የዳታ ቤዝ ባለሙያዎች መጀመሪያ የውሳኔ ሃሳብ የቀረበበትን ነገር ግን ውሳኔ ያላረፈበትን ቅጽ በመመልከት ጉዳዩ “አያስቀርብም” ተብሎ መወሰኑን የሚገልጽ መረጃ መረጃ ቋት (Database) ውስጥ በስህተት ያስገባሉ፡፡ ይህም መረጃ ለባለጉዳዮች በ992 አጭር የጽሑፍ መልዕክት ይደርሳቸዋል፡፡ ባለጉዳዮቹም ውሳኔውን ተቀብለው በዝምታ ያልፋሉ፡፡ በሌላ በኩል በበችሎቱ ውሳኔ መሰረት በሪጂስትራር በኩል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ከፍርድ ቤቱ መጥሪያ ጋር ለተጠሪ እንዲደርስ በታዘዘው መሰረት መጥሪያው እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
የተፈጠረውን ስህተት ለማረም በመረጃ ቋት (Database) በገባው ትክክለኛ መረጃ መሰረት ለባለጉዳዮቹ መዝገቡ ያስቀርባል ተብሎ መወሰኑን እንዲሁም ለምርመራ እና የመልስ መቀባበያ ቀጠሮ መሰጡተን የሚገልጽ መረጃ በ992 አጭር የጽሁፍ መልእክት በድጋሚ ይደርሳቸዋል፡፡
በአንድ ጉዳይ ላይ አንድ ችሎት በተለያየ ጊዜ የተለያየ ውሳኔ እንዴት ሊሰጥ ይችላል የሚል ተገቢነት ያለው ጥያቄ ምናልባትም ከግራና ቀኝ ተከራካሪ ባለጉዳዮች መካከል አንዱ ያነሳሉ፡፡ ለዚህም ጥያቄ አሁን ላይ ማንነታቸው ተለይቶ ያልታወቁ አካላት ያልተገባና እውነታነት የሌለው ምክንያት በመስጠት የዳኝነት ነጻነት በአመራሩ ጣልቃ ገብነት መጣሱንና የውሳኔ ለውጥ መደረጉን የሚገልጽ መረጃ መሰራጨት መጀመሩን የምርመራ ክፍሉ አመልክቷል፡፡ ነገር ግን አቤቱታ አቅራቢው ባለጉዳይ ከላይ እንደተገለጸው ለፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ያቀረቡት አቤቱታ ውሳኔ ዘገየብኝ፤ መዝገቡም ቀጠሮ ባለመያዙ ጉዳያቸው ያለበትን ደረጃ ማወቅ አለመቻላቸውን የሚገልጽ መሆኑን ከመዝገቡ ጋር የተያያዘው ማስረጃ ያሳያል፡፡
ይህን አይነት የተለመደ አቤቱታ የመቀበልና አስተዳደራዊ መፍትሄ የመስጠት አሰራር በተሳሳተ ግንዛቤ ዓላማውን እንዲስት በማድረግ አቤቱታው ውሳኔ እንዲሻሻል የቀረበ በማስመሰልና ከእውነት የራቀ መረጃ በማሰራጨት ላይ መሆናቸውን የምርመራ ክፍሉ ጠቁሟል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ በዲሲፕሊን የሚጠየቁ አካላትን ለይቶ ተገቢው አስተዳደራዊ የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የሚያደርግ መሆኑን በማረጋገጥ ጉዳዩን ለማጣራት የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም የመዝገቡን ሙሉ ግልባጭ በማግኘት ማጣራት እንደሚችል ጨምሮ ገልጿል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ሰሞኑን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር አጣሪ ችሎት በቀረበ አንድ የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ በአመራሩ ጣልቃ ገብነት ሁለት ጊዜ የተለያየ ውሳኔ እንደተሰጠ ተደርጎ እየተሰራጨ ያለው መረጃ በፍርድ ቤቱ ዳታ ቤዝ ባለሙያዎች በተፈጠረ የአሰራር ስህተት ምክንያት መሆኑን ጉዳዩን ያጣራው የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የፍርድ ስራ ምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ገልጿል፡፡
በፍርድ ቤቱ አመራር ጣልቃ ገብነት የዳኝነት ነጻነት አደጋ ላይ ወድቋል እየተባለ በማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን ጥቆማ የደረሰው የጠቅላይ ፍ/ቤቱ የፍርድ ስራ ምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ጉዳዩን ለማጣራት ባካሄደው ምርመራ የዳታ ቤዝ ባለሙያዎች የሰበር አጣሪው ችሎት በአምስት ዳኞች ውሳኔ የሰጠበትን ጉዳይ ቀደም ሲል “አያስቀርብም” ለማለት በመዝገቡ ውስጥ ተያይዞ የቀረበን ቅጽ በመመልከት ውሳኔ እንደሰጠ የሚገልጽ የተሳሳተ መረጃ በመረጃ ቋት (Database) ውስጥ በማስገባታቸው ምክንያት የተፈጠረ ችግርን መነሻ በማድረግ መሆኑን አረጋግጧል፡፡
የፍርድ ቤቱ የፍርድ ስራ ምርመራና የኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ችግሩን የፈጠሩት ባለሙያዎችንና የችግሩን ስረ ነገር ለመለየት የማጣራት ስራውን የቀጠለ ሲሆን በዚህ ያልተገባና ሃላፊነት በጎደለው ተግባር ላይ ድርሻ ያላቸው ባለሙያዎች ለተፈጠረው ስህተት በዲሲፕሊን እንዲጠየቁና በፍርድ ቤቱ በተዘረጋው የተጠያቂነት ስርዓት ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡
ህብረተሰቡም የዳኝነት ነጻነት የለም፤ የዳኝነት አካሉ አሁንም ከጣልቃ ገብነት ነጻ አልወጣም እየተባለ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚተላለፈው መረጃ ከእውነት የራቀና መሰረት የሌለው መሆኑን ተረድቶ በዳኝነት አካሉ ላይ የሚሰነዘሩ ማናቸውም አስተያየቶችና የሚቀርቡ ትችቶችን በጥንቃቄ እንዲመዝናቸው ጠይቋል፡፡ ፍርድ ቤቶች ዜጎች ፍትህ ለማግኘት ጠንካራ ተስፋ የሚጥሉባቸው ተቋማት ናቸው ያለው ዳይሬክቶሬቱ የፍ/ቤቶች መልካም ገጽታን የማጠልሸትና የህዝቡን አመኔታ በመሸርሸር አሉታዊ ውጤት ያላቸው መረጃዎችን በማንጨት የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው ቆም ብለው ጥቅምና ጉዳቱን እንዲያመዛዝኑም መክሯል፡፡ የምርመራና ኢንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት የደረሰበትን የምርመራ ውጤትም እንዲህ አብራርቷል፡፡
ጉዳዩ በጄፎር ኮንስትራክሽን እና አስማማው ኃ/የተ/የግ/ማህበር መካከል ከስር ፍርድ ቤት ጀምሮ የውል ክርክር ሲደረግበት የቆየ ነው፡፡ አመልካች ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም ባቀረበው አቤቱታ የፍርድ ቤቱ ይግባኝ ችሎት ዳኝነት በጠየቁበት ጉዳያቸው ላይ የሰጠው ውሳኔ የህግ ትርጉም ስህተት ያለው መሆኑን ጠቅሰው የሰበር ችሎቱ ጉዳዩን አይቶ እንዲያርምላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የአቤቱታውን ተገቢነት እንዲያጣራ በመዝገብ ቁጥር 185837 ጉዳዩ የቀረበለት 1ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት ጥር 8 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ጉዳዩን ሰምቷል፡፡ ይህንንም ተከትሎ በጉዳዩ ላይ የችሎቱ ሁለቱ ደኞች የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡበት እና አንድ ዳኛ ግን በጉዳዩ ላይ እንነጋገርበት ማለታቸውን የሚያሳይ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም የተሞላ የውሳኔ ቅጽ ተያይዟል፡፡ በዚህም ምክንያት ችሎቱ ውሳኔ ያልሰጠ መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል፡፡
አቤቱታ አቅራቢው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ጉዳያቸው ውሳኔ ሳይሰጠው ረጅም ጊዜ መውሰዱን፤ መዝገባቸውም ቀጠሮ ሳያገኝ መቆየቱንና በዚሀም ምክንያት ጉዳያቸው በምን ደረጃ ላይ እንደለ መረጃ ማግኘት ያልቻሉ መሆኑን ጠቅሰው መጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም በጽሁፍ አቤቱታ ያቀርባሉ፡፡ የፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንትም ችሎቱ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ያደርጋሉ፡፡ ከችሎቱ ዳኞች ጋርም ባካሄዱት ውይይት ክብርት ፕሬዝደንቷ በአዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀጽ 21 (1) በተሰጣቸው ስልጣንና በችሎቱ ዳኞች ስምምነት ጉዳዩ በሶስት ዳኞች ከሚታይ ይልቅ በአምስት ዳኞች እንዲታይ የስራ መመሪያ ይሰጣሉ፡፡
አምስቱ ዳኞችም መዝገቡን መጋቢት 29 ቀን 2012 ዓ.ም አስቀርበው ጉዳዩን መርምረዋል፡፡ በመጨረሻም ሰበር ችሎቱ ይግባኝ ሰሚው ችሎት በሰጠው ውሳኔ ላይ ሊያያቸው የሚገቡ ዝርዝር ጉዳዮች ያሉበት ነው በማለት “ያስቀርባል” የሚል ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ ያሳልፋል፡፡
በዚህ ሂደት መዝገቡ ሚያዚያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ዳታ ቤት በመሄዱ የዳታ ቤዝ ባለሙያዎች መጀመሪያ የውሳኔ ሃሳብ የቀረበበትን ነገር ግን ውሳኔ ያላረፈበትን ቅጽ በመመልከት ጉዳዩ “አያስቀርብም” ተብሎ መወሰኑን የሚገልጽ መረጃ መረጃ ቋት (Database) ውስጥ በስህተት ያስገባሉ፡፡ ይህም መረጃ ለባለጉዳዮች በ992 አጭር የጽሑፍ መልዕክት ይደርሳቸዋል፡፡ ባለጉዳዮቹም ውሳኔውን ተቀብለው በዝምታ ያልፋሉ፡፡ በሌላ በኩል በበችሎቱ ውሳኔ መሰረት በሪጂስትራር በኩል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ከፍርድ ቤቱ መጥሪያ ጋር ለተጠሪ እንዲደርስ በታዘዘው መሰረት መጥሪያው እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
የተፈጠረውን ስህተት ለማረም በመረጃ ቋት (Database) በገባው ትክክለኛ መረጃ መሰረት ለባለጉዳዮቹ መዝገቡ ያስቀርባል ተብሎ መወሰኑን እንዲሁም ለምርመራ እና የመልስ መቀባበያ ቀጠሮ መሰጡተን የሚገልጽ መረጃ በ992 አጭር የጽሁፍ መልእክት በድጋሚ ይደርሳቸዋል፡፡
በአንድ ጉዳይ ላይ አንድ ችሎት በተለያየ ጊዜ የተለያየ ውሳኔ እንዴት ሊሰጥ ይችላል የሚል ተገቢነት ያለው ጥያቄ ምናልባትም ከግራና ቀኝ ተከራካሪ ባለጉዳዮች መካከል አንዱ ያነሳሉ፡፡ ለዚህም ጥያቄ አሁን ላይ ማንነታቸው ተለይቶ ያልታወቁ አካላት ያልተገባና እውነታነት የሌለው ምክንያት በመስጠት የዳኝነት ነጻነት በአመራሩ ጣልቃ ገብነት መጣሱንና የውሳኔ ለውጥ መደረጉን የሚገልጽ መረጃ መሰራጨት መጀመሩን የምርመራ ክፍሉ አመልክቷል፡፡ ነገር ግን አቤቱታ አቅራቢው ባለጉዳይ ከላይ እንደተገለጸው ለፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ያቀረቡት አቤቱታ ውሳኔ ዘገየብኝ፤ መዝገቡም ቀጠሮ ባለመያዙ ጉዳያቸው ያለበትን ደረጃ ማወቅ አለመቻላቸውን የሚገልጽ መሆኑን ከመዝገቡ ጋር የተያያዘው ማስረጃ ያሳያል፡፡
ይህን አይነት የተለመደ አቤቱታ የመቀበልና አስተዳደራዊ መፍትሄ የመስጠት አሰራር በተሳሳተ ግንዛቤ ዓላማውን እንዲስት በማድረግ አቤቱታው ውሳኔ እንዲሻሻል የቀረበ በማስመሰልና ከእውነት የራቀ መረጃ በማሰራጨት ላይ መሆናቸውን የምርመራ ክፍሉ ጠቁሟል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ በዲሲፕሊን የሚጠየቁ አካላትን ለይቶ ተገቢው አስተዳደራዊ የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የሚያደርግ መሆኑን በማረጋገጥ ጉዳዩን ለማጣራት የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ተቋም የመዝገቡን ሙሉ ግልባጭ በማግኘት ማጣራት እንደሚችል ጨምሮ ገልጿል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተሰጠ ፕሬስ መግለጫ
#Ethiopia : በአገራችን የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት እለት ጀምሮ በመንግስትና በባለድርሻ አካላት በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ሲሆን ትዕዛዞች፣ ክልከላዎችና መልዕክቶች እየተላለፉ ነዉ፡፡ እነዚህን መልእክቶችና ትእዛዞች ሰምቶ ለራስ በመፈጸምና ሌሎችን እንዲፈፅሙት በማድረግ በኩል በአንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሻሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም ነገር ግን በርካታ በሚባለዉ ህብረተሰቡ ዘንድ የመዘናጋት፣ የቸልተኝነትና በሽታዉን አስመልክቶ የሚሰጡ ትእዛዛቶች ወደ ጎን በመተዉ የሚሰጡ መግለጫዎችን የመላመድና ትኩረት ያለመስጠት ሁኔታዎች እየተስተዋለ ይገኛል፡፡ በቅርቡ በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶችና በግል ተቋማት ወሰጥ ያደረግነዉ ምልከታ ከቅደመ ጥንቃቄ ጋር በተያያዘ የመዘናጋት፣ ትኩረት ያለመሰጠት ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ለማረጋገጥ ችለናል፡፡
ማህበረሰባችን በተለያዩ ቦታዎች ላይ በተለይም በግብዓት ቦታዎችና በትራንስፖርት አገልግሎት መሰጫ አካባቢ እያሳየ ያለዉ መዘናጋትና ህጎቹን ያለማክበር ጉዳይ አሳሳቢ ነዉ፡፡ ይህ የኮሮና ቫይረስ በአገራችን በተገኘበት እና የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀበት ሰሞን የነበሩ ጥንቃቄዎች ጋር ሰነጻጸር እየቀነሰ መዘናጋት እየጨመረ ሲሆን በተቃራኒዉ አሁንም በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ እጅጉን አሳሳቢና ዋጋ የሚያስከፍል ጉዳይ እየሆነ ይገኛል፡፡ መንግስት በሽታዉን ለመከላከልና ስርጭቱን ለመቀነስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አዉጆ ደንብና መመሪያዎችን በማዉጣት ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ከዚህ ቀደም የወጡ መመሪያ ቁጥር 1/2012 እና መመሪያ ቁጥር 2/2012 ማሻሻያዎችን የያዘ መመሪያ ቁጥር 4/2012ን አፅድቆ ስራ ላይ እንዲዉል አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡
በዚሁ መሰረትም በመመሪያ ቁጥር 4 በኮድ 2 በቤት ተሸከርካሪዎች ተጥሎ የነበረዉ ከፊል የእንቅስቃሴ ክልከላ ፣የማሰክ አጠቃቀም ፣ በአገር አቋራጭ የህዝብ ተሸከርካሪዎች ላይ እንዲሆም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች መግቢያና መዉጫ ስአት ላይ ማሻሻያ አድርጓል፡፡
የኮድ ሁለት የቤት ተሸከርካሪዎች ላይ መጣል የሚገባው የትራንስፖርት ሚኒስቴር በኩል የተደረገውን ጥናት መነሻ በማድረግ በከፊል በመገደብ ግለሰቦች ቤታቸዉ እንዲዉሉ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ታሳቢ ተደርጎ በሙሉና በጎዶሎ መለያ ቁጥር ከፊል እገዳ ተጥሎ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ሆኖም የኮድ 2 ተሸከርካሪ ባለቤቶች በታሰበዉ መልኩ ቤታቸዉ ከመዋል ይልቅ የህዝብ ትራንስፖርት በመጠቀም እና ታርጋዎችን እየቀያየሩ የመጠቀም ሁኔታ መታየቱ እንዲሁም ተራቸዉ ባልሆነ ቀን ቤታቸዉ ከመዋል ይልቅ በሰፊዉ የመንቀሳቀስ ሁኔታ የተስተዋለ መሆኑ ክልከላዉን መልክ መቀየር አሰፈላጊ ሆኗል፡፡ በመሆኑም በአጠቃላይ በኮድ ሁለት የቤት ተሸከርካሪዎች ተጥሎ የነበረዉ ክልከላ ተነስቶ አጠቃላይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን ለመገደብ የሚያስችል አማራጭ ክልከላ እንድተገበር የሚኒስትሮች ኮሚቴ ወስኗል፡፡
የእንቅስቃሴ ገደብ መቀነሻ አሰራሮች አንዱ የሆነዉ በሀገር አቋራጭ ተሸከሪካሪዎች የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን ቁጥር መቀነስ ነው፡፡
የዋጋ ጭማሪ ማድረግ ሰዎች ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀሱ ለመገደብ አስተዋጽኦ እንደሚያደረግ በትራንስፖርት ሚኒስቴር የተደረገው ጥናት ያመላክታል፡፡ በዚሁ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች መደበኛ የወንበር አቅማቸዉ ከ45(አርባ አምስት) ሰዉ በላይ የሆነ ተሸከርካሪዎች የሚያስከፍሉት የታሪፍ ጭማሪ ከመደበኛ ዋጋዉ 75% እንዲሆን የተወሰነ ሲሆን መደበኛ የወንበር ቁጥራቸዉ እስከ (45) አርባ አምስት ሰዉ የሆኑ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች የሚያስከፍሉት የታሪፍ ጭማሪ ደግሞ 100% መሆኑ ተወሰኗል፡፡ በተያያዘ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በተሻሻለዉ መመሪያ መሰረት የማስክ አጠቃቀምን አስመልክቶ ከቤት ዉጭ በማንኛዉም ቦታ የአፍና አፈንጫ መሸፈኛ ማስክ ማድረግን ግዴታ እንዲሆን ወስኗል፡፡ የአፍና አፈንጫ መሸፈኛ ማሰክ በፋብሪካዎች የተሰራ ወይም ባህላዊ ጨርቅ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን ግዴታ በማስፈጸም ረገድ የጸጥታ መዋቅሩ ኃላፊነት እንዳለበት ተወሰኗል፡፡ በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የስራ መግቢያ ስአት 1፡30 እንዲሆን የተቀመጠ ሲሆን መዉጫ ስአቱም 9፡30 እንዲሆን ተደርጎ ተሸጋሽጓል፡፡ ይህም የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቀነስ ነው፡፡ በአጠቃላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም ህብረተሰብ ኃላፊነትና ግዴታ ያለበት በመሆኑ የሚታዩ መዘናጋቶችን እና ችላ ባይነትን በመቅረፍ ሁላችንም ህግና ሥርዓቱን ማክበር ግዴታ እንደሆነ በመገንዘብ መላዉ የሀገራችን ህዝብ እራሱ፣ቤተሰቡንና ሀገሩን የኮሮና ቫይረስ ከሚያስከትለው ጉዳት ለአፍታም ሳይዘናጋ ለመጠበቅ ርብርብ እንዲያደረግ ጥሪያችንን እናቀረባለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ
ቀን፡- ግንቦት 19 ቀን 2012 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Ethiopia : በአገራችን የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት እለት ጀምሮ በመንግስትና በባለድርሻ አካላት በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ሲሆን ትዕዛዞች፣ ክልከላዎችና መልዕክቶች እየተላለፉ ነዉ፡፡ እነዚህን መልእክቶችና ትእዛዞች ሰምቶ ለራስ በመፈጸምና ሌሎችን እንዲፈፅሙት በማድረግ በኩል በአንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሻሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም ነገር ግን በርካታ በሚባለዉ ህብረተሰቡ ዘንድ የመዘናጋት፣ የቸልተኝነትና በሽታዉን አስመልክቶ የሚሰጡ ትእዛዛቶች ወደ ጎን በመተዉ የሚሰጡ መግለጫዎችን የመላመድና ትኩረት ያለመስጠት ሁኔታዎች እየተስተዋለ ይገኛል፡፡ በቅርቡ በመንግስት ተቋማት፣ በልማት ድርጅቶችና በግል ተቋማት ወሰጥ ያደረግነዉ ምልከታ ከቅደመ ጥንቃቄ ጋር በተያያዘ የመዘናጋት፣ ትኩረት ያለመሰጠት ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ለማረጋገጥ ችለናል፡፡
ማህበረሰባችን በተለያዩ ቦታዎች ላይ በተለይም በግብዓት ቦታዎችና በትራንስፖርት አገልግሎት መሰጫ አካባቢ እያሳየ ያለዉ መዘናጋትና ህጎቹን ያለማክበር ጉዳይ አሳሳቢ ነዉ፡፡ ይህ የኮሮና ቫይረስ በአገራችን በተገኘበት እና የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀበት ሰሞን የነበሩ ጥንቃቄዎች ጋር ሰነጻጸር እየቀነሰ መዘናጋት እየጨመረ ሲሆን በተቃራኒዉ አሁንም በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ እጅጉን አሳሳቢና ዋጋ የሚያስከፍል ጉዳይ እየሆነ ይገኛል፡፡ መንግስት በሽታዉን ለመከላከልና ስርጭቱን ለመቀነስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አዉጆ ደንብና መመሪያዎችን በማዉጣት ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ከዚህ ቀደም የወጡ መመሪያ ቁጥር 1/2012 እና መመሪያ ቁጥር 2/2012 ማሻሻያዎችን የያዘ መመሪያ ቁጥር 4/2012ን አፅድቆ ስራ ላይ እንዲዉል አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡
በዚሁ መሰረትም በመመሪያ ቁጥር 4 በኮድ 2 በቤት ተሸከርካሪዎች ተጥሎ የነበረዉ ከፊል የእንቅስቃሴ ክልከላ ፣የማሰክ አጠቃቀም ፣ በአገር አቋራጭ የህዝብ ተሸከርካሪዎች ላይ እንዲሆም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች መግቢያና መዉጫ ስአት ላይ ማሻሻያ አድርጓል፡፡
የኮድ ሁለት የቤት ተሸከርካሪዎች ላይ መጣል የሚገባው የትራንስፖርት ሚኒስቴር በኩል የተደረገውን ጥናት መነሻ በማድረግ በከፊል በመገደብ ግለሰቦች ቤታቸዉ እንዲዉሉ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ታሳቢ ተደርጎ በሙሉና በጎዶሎ መለያ ቁጥር ከፊል እገዳ ተጥሎ መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ሆኖም የኮድ 2 ተሸከርካሪ ባለቤቶች በታሰበዉ መልኩ ቤታቸዉ ከመዋል ይልቅ የህዝብ ትራንስፖርት በመጠቀም እና ታርጋዎችን እየቀያየሩ የመጠቀም ሁኔታ መታየቱ እንዲሁም ተራቸዉ ባልሆነ ቀን ቤታቸዉ ከመዋል ይልቅ በሰፊዉ የመንቀሳቀስ ሁኔታ የተስተዋለ መሆኑ ክልከላዉን መልክ መቀየር አሰፈላጊ ሆኗል፡፡ በመሆኑም በአጠቃላይ በኮድ ሁለት የቤት ተሸከርካሪዎች ተጥሎ የነበረዉ ክልከላ ተነስቶ አጠቃላይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን ለመገደብ የሚያስችል አማራጭ ክልከላ እንድተገበር የሚኒስትሮች ኮሚቴ ወስኗል፡፡
የእንቅስቃሴ ገደብ መቀነሻ አሰራሮች አንዱ የሆነዉ በሀገር አቋራጭ ተሸከሪካሪዎች የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን ቁጥር መቀነስ ነው፡፡
የዋጋ ጭማሪ ማድረግ ሰዎች ከቦታ ቦታ እንዳይንቀሳቀሱ ለመገደብ አስተዋጽኦ እንደሚያደረግ በትራንስፖርት ሚኒስቴር የተደረገው ጥናት ያመላክታል፡፡ በዚሁ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች መደበኛ የወንበር አቅማቸዉ ከ45(አርባ አምስት) ሰዉ በላይ የሆነ ተሸከርካሪዎች የሚያስከፍሉት የታሪፍ ጭማሪ ከመደበኛ ዋጋዉ 75% እንዲሆን የተወሰነ ሲሆን መደበኛ የወንበር ቁጥራቸዉ እስከ (45) አርባ አምስት ሰዉ የሆኑ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች የሚያስከፍሉት የታሪፍ ጭማሪ ደግሞ 100% መሆኑ ተወሰኗል፡፡ በተያያዘ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በተሻሻለዉ መመሪያ መሰረት የማስክ አጠቃቀምን አስመልክቶ ከቤት ዉጭ በማንኛዉም ቦታ የአፍና አፈንጫ መሸፈኛ ማስክ ማድረግን ግዴታ እንዲሆን ወስኗል፡፡ የአፍና አፈንጫ መሸፈኛ ማሰክ በፋብሪካዎች የተሰራ ወይም ባህላዊ ጨርቅ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን ግዴታ በማስፈጸም ረገድ የጸጥታ መዋቅሩ ኃላፊነት እንዳለበት ተወሰኗል፡፡ በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የስራ መግቢያ ስአት 1፡30 እንዲሆን የተቀመጠ ሲሆን መዉጫ ስአቱም 9፡30 እንዲሆን ተደርጎ ተሸጋሽጓል፡፡ ይህም የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቀነስ ነው፡፡ በአጠቃላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም ህብረተሰብ ኃላፊነትና ግዴታ ያለበት በመሆኑ የሚታዩ መዘናጋቶችን እና ችላ ባይነትን በመቅረፍ ሁላችንም ህግና ሥርዓቱን ማክበር ግዴታ እንደሆነ በመገንዘብ መላዉ የሀገራችን ህዝብ እራሱ፣ቤተሰቡንና ሀገሩን የኮሮና ቫይረስ ከሚያስከትለው ጉዳት ለአፍታም ሳይዘናጋ ለመጠበቅ ርብርብ እንዲያደረግ ጥሪያችንን እናቀረባለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ
ቀን፡- ግንቦት 19 ቀን 2012 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
BEYOND LAW ENFORCEMENT
Human Rights Violation By Ethiopia Security Forces In AMHARA AND ORMOMIA
AMNESTY INTERNATIONAL
Human Rights Violation By Ethiopia Security Forces In AMHARA AND ORMOMIA
AMNESTY INTERNATIONAL
COVID-19 Pandemic Multinational Cross-sectional Study
Dear Colleagues:
This is a multinational project/ study containing more than 20 countries measuring the knowledge, attitude and practices towards COVID-19 Pandemic and it will be published in high ranking journal. I am one the researches who are engaged in conducting the research and here I tried to collect the questionnaire via online from respondents.
The questionnaire will be disseminated online so it will be easy. Here is my copy https://docs.google.com/forms/d/1M5m9vbTNNPwxdIhvRzXNfiQ-KHRjdlmVkaesUkbGyws/edit?usp=sharing to you. kindly share it with only people living in Ethiopia. The form is in Amharic, Afan Omoro, and English languages. Remember that I am obliged to collect at least 150 responses from respondents. There is the need to collect at least 900 responses from the whole country (Ethiopia) including mine part. The deadline of data collection will be 30/5/2020. The deadline is very close so do your best to fill the questionnaire within the given period of time. In my online profile and on commonly used platforms in Ethiopia, it is explained about the purpose of the the study. You can see the impact and objective of the study.
I kindly request you to take three to five minutes to fill the questionnaire online and finally submit it. The questionnaire is prepared in Affan Oromo, Amharic and English languages; and you can use any of the three languages to fill the questionnaire. I also kindly request you to share the message (Web Link) for your colleagues and families (any one you have his/ her email) to fill the questionnaire too. If you have any question regarding the questionnaire, do not hesitate to contact me via mail. I will respond you soon.
Stay home, stay safe
Dear Colleagues:
This is a multinational project/ study containing more than 20 countries measuring the knowledge, attitude and practices towards COVID-19 Pandemic and it will be published in high ranking journal. I am one the researches who are engaged in conducting the research and here I tried to collect the questionnaire via online from respondents.
The questionnaire will be disseminated online so it will be easy. Here is my copy https://docs.google.com/forms/d/1M5m9vbTNNPwxdIhvRzXNfiQ-KHRjdlmVkaesUkbGyws/edit?usp=sharing to you. kindly share it with only people living in Ethiopia. The form is in Amharic, Afan Omoro, and English languages. Remember that I am obliged to collect at least 150 responses from respondents. There is the need to collect at least 900 responses from the whole country (Ethiopia) including mine part. The deadline of data collection will be 30/5/2020. The deadline is very close so do your best to fill the questionnaire within the given period of time. In my online profile and on commonly used platforms in Ethiopia, it is explained about the purpose of the the study. You can see the impact and objective of the study.
I kindly request you to take three to five minutes to fill the questionnaire online and finally submit it. The questionnaire is prepared in Affan Oromo, Amharic and English languages; and you can use any of the three languages to fill the questionnaire. I also kindly request you to share the message (Web Link) for your colleagues and families (any one you have his/ her email) to fill the questionnaire too. If you have any question regarding the questionnaire, do not hesitate to contact me via mail. I will respond you soon.
Stay home, stay safe
Google Docs
Madalli Beekumsa, Ilaalchaa fi Bartee dhibee weerara COVID-19 irratti qabdan/ በኮሮና-19 የወረርሽኝ በሽታን በተመለከተ የህብረተሰቡ ግንዛቤ፤ አመለካከትና…
Qorannaan kun Tilmaama,Beekumsa, Ilaalcha fi Bartee dhibee COVID-19 iratti ummatni qaban kan qoraatu yoo ta’u kunis kan kophaa’ee garee projectii reserchii adunyaalessatiin. Deebiin keessaan nuufis ta’e addunyaadhaaf bayyee barbaachisa. Qoranno kana irratti…
#COVID19Ethiopia
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች አጋር ድርጅት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሁለት የሞባይል መተግበርያ (አፕሊኬሽኖችን) አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታውቋል።
ከሞባይል መትግበርያዎቹ የአንደኛው የጤና ባለሞያዎችን እውቀት ለማሳድግ የሚያስችል ሲሆን ሌላው ኮቪድ-19 ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች መለየት የሚያስችል ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች አጋር ድርጅት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሁለት የሞባይል መተግበርያ (አፕሊኬሽኖችን) አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታውቋል።
ከሞባይል መትግበርያዎቹ የአንደኛው የጤና ባለሞያዎችን እውቀት ለማሳድግ የሚያስችል ሲሆን ሌላው ኮቪድ-19 ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች መለየት የሚያስችል ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia